👆②✍✍✍ …ቡድን ነው። የጎጃሙ ግን ይለያል። ከዶክተር ሙሴ ጀምሮ አሁንም ከጎጃም ውጪ ወደ ውጪ የሚሉ አካላት ትግሉን ተቆጣጥረው ይዘውታል። ፋይናንስ ደግሞ ዘጭ ነው። እናም የጎጃሙ ከበድ የሚለው ለዚህ ነው።
"…ለዚህ ፕሮጀክት ሲባል ከ30 ዓመት በላይ ከታች ከ1ኛ ደረጃ ጀምሮ ተመልምለው እየተረዱ፣ እየተደገፉ አድገው ዩኒቨርሲቲም ሲገቡ ወጪ ተችሎላቸው ተመርቀው ሥራ ተመድበው ተኮትኩተው ያደጉ ልጆች አሁን የዐማራ ፋኖ በጎጃምን ወታደራዊና ቦለጢቃዊ የአመራር ቦታውን ሙሉ በሙሉ በሚባል መልኩ ተቆጣጥረውት ይገኛሉ። የጎጃሙ ቋጠሮ በቶሎ የማይፈታው ለዚህ ነው። ከባድ ነው። እንደ ጎንደርና እንደ ወሎ አጀንዳ አራማጆቹ ከዐማራ ፋኖ ወታደራዊና ፖለቲካዊ አመራር ውጪ አይደሉም። ራሳቸው አመራር ናቸው። የጎጃሙ ሴራ አደገኛነቱ ለራሳቸው ለጎጃም ዐማራ ፋኖዎች ጭምር ነው። ሴራውን የማያውቁ፣ በምልመላው ውስጥ ያልነበሩ። ነገር ግን ጎጃም መወለዳቸው፣ ዐማራ መሆናቸው፣ መከራው ገፍቶ ወደ ትግሉ የቀላቀላቸው። በንፁሕ ዐማራነት መንፈስ የሚታገሉቱ በተለይ ኦርቶዶክሳውያኑ ምሁር ጀግና ፋኖዎችም፣ ከሕዝብም መካከል እየተለቀሙ በሙሉ እየተወገዱም ነው። ከተሰመረው ቀይ መስመር የሚያልፍ የጎጃም ዐማራ ፋኖ ጀግና ከጀርባ በመቺ ኃይል ይመታና ይወገዳል አልያም በድሮን በጥቆማ በጅምላ ይጨፈጨፋል። አለቀ።
"…የጎጃሙ ኃይል የሚዲያ የበላይነት አለው። የአክቲቪስቶችም የበላይነት አለው። የጋዜጠኞችም የበላይነት አለው። የቴሌግራም ገጽ ላይ የተከፈቱ አብዛኛው ፔጆች የጎጃም ልጆች ፔጅ ነው። ቴሌግራም ላይ በየቤቱ ድምጻቸው ጎላ ብሎ የሚሰማውም የእነሱ ድምፅ ነው። ነገሩ የገባቸውም ያልገባቸውም አክቲቭ ሆነው ነው የሚንቀሳቀሱት። ሚዲያውን በሰበር ዜና የሚያጨናንቁትም እነዚሁ አካላት ናቸው። ግንብ አያፈርሱም እንጂ እንደ ኢያሪኮው ሠራዊተ እስራኤል በጩኸት የሚተካከላቸው የለም። እናም ይሄን አስኳል ሰብሮ ገብቶ ነገርየውን ለመጋፈጥ የፈጣሪ ጥበቃና ርዳታ ከሌለህ ከባድ ነው። አደገኛም ነው። አብዛኛው ሰው ነገርየው አልገባውም። ነገርየው እጅግ ረቂቅ፣ ውስብስብና የተጠላለፈ ነው። በጎጃም ጉዳይ ትንታኔ የሚሰጡ ጋዜጠኛ በለው ወላ ቦለጢቀኛ የነገሩን 1% እንኳ ዐውቆ አይደለም የሚንቀሳቀሰው። አልገባቸውም ባይ ነኝ። በጎጃም ሀብቱ አለ። ገንዘቡ አለ። መሣሪያው አለ። የሰው ኃይሉ በሽ ነው። ግን ትግሉ ከላይ ተጠልፏል። ተጠልፏል ሲባል እንዲህ በዋዛ በፈዛዛ የሚነገርና የሚታለፍ ተጠልፏል አይደለም። ከባድ ጥልፍ ነው። እሱን መጋፈጥና ማስተካከል ካልተቻለ ዓይናችሁ እያየ ጎጃም ዱቄት ይሆናል። አንድ ዐማራ ብቻ ነው የሁሉም መዳኛ። እኛ ብቻ ብሎ ተገንጣይ፣ ጠቅላይ ሓሳብ ማራመድ አደገኛ ነው። አጥፊ አውዳሚም ነው።
"…አሁን በጎጃም ያለው የዐማራ ፋኖ በጎጃም 95% ቱ አመራር አጠቃላይ የዐማራ አንድነት እንዲፈጠር አይፈልግም። 5% ቱ ብቻ ነው አንድነት ፈላጊው። የሚበልጠው ስግብግብ፣ ተረኛ ገዢ ለመሆን የቋመጠና ካልተሳካ ጎጃምን ክልል ወይም ሀገር ማድረግ የሚፈልግ ጎጠኛ ነው። መስከረም ላይ አንድነቱ ሊመጣ ሲል ጎንደር የሚገኘው የዐማራ ፋኖ በጎንደር የእነ አርበኛ ባዬ ቡድን በእስክንድር ነጋ ተጠልፎ ከነበረው የእነ አርበኛ ኃብቴ ቡድን ጋር ንግግር ላይ ስለነበረ አንደነቱ ሳይበሰር ተራዘመ። በመሃል ግን በእኛ ምክንያት አንድ ባለመሆናችን የዐማራን ሕዝብ መከራ ከሚያራዝም ብለው ጎንደሮች በቃ አንድነቱ ይፍጠን፣ የእኛና የእነ ሀብቴም ንግግር ከሰመረ እና ከተሳካ ከአንድነቱ በኋላ አስፈላጊውንና ተገቢውን ሥፍራ እንሰጣለን በመላት ከሸዋም፣ ከወሎና ከጎጃም ጋር መክረው ወሰኑ። በውሳኔውም መሠረት ከብዙ ክርክርና ውይይት በኋላ የአንድ ዐማራ ፋኖ መሪዎች፣ የሥልጣን ድልድሉም ተወስኖ አለቀ። ሁላቸውም በተስማሙበት መሠረት አርበኛ ዘመነ ካሤ የዐማራ ፋኖ አንድነቱ ጊዜያዊ መሪ እንዲሆንም ወሰኑ። ወሰኑና ወደ አፈጻጸሙ፣ ወደ ማወጁ ሊሄዱ ሲሉ የጎጃሞቹ ተወካይ ጠበቃ አስረስ መዓረይ ሳንካ መፍጠር ጀመረ። ጭራሽ ከውይይቱ ስፍራ ጠፋ። እልም ብሎም ጠፋ። እንደ ድንገት ሲገኝም ሳንኳ እየፈጠረ ያለቀ የደቀቀውን ጉዳይ እንደገና እያመሰው ይረብሽ ጀመር።
"…አስረስ መዓረ የዘመነ ካሤን መሪነትን በተለይ ጎንደሮች ተቀብለናል ማለቱ አስደነገጠው። ተሸበረም። ቋሚ ትርክት፣ እንደ ፍልስጤምና እስራኤል፣ እንደ ሰሜንና ደቡብ ኮሪያ፣ እንደ ሕንድና ፓኪስታን ይተያይ ዘንድ ሰኔ 15 የተባለ መርዛማ ጎንደር፣ ሸዋና ወሎን መከፋፈያ ገዳይ ትርክት ደምስሶ የሚያስቀር ውሳኔ ነበር በጎንደሮች በኩል በወሎም የተወሰነው። ይሄ ነገር ለእነ አስረስ መዓረይ ቡድን አልተዋጠም። የዚያን ሰሞን አስረስ መዓረይ ጠፍቶ ሳለ በጎጃም የድሮን ጥቃቱ የትየለሌ ሆነ። በተለይ የአርበኛ ዘመነ ካሤ ቀኝ እጅ ናቸው የሚባሉት የጎጃም ዐማራ ጀግኖች በሙሉ እየተለቀሙ ተደመሰሱ። ተበሉም። በጎን ደግሞ እነ ይሄነው የሸበሉ፣ እነ አማኑኤል አብነት፣ እነ በላይነህ ሰጣርጌ ግሩፕ፣ እነ አልማዝ ባለጭራዋ፣ እነ ሞጣ ቀራንዮ የተባሉ የምሥራቁ ጎጃም የእነ አስረስ መዓረይ የሳይበር ሠራዊት አርበኛ ዘመነ ካሤን በጥበብ በስውርም፣ በግልጽ በገሀድም፣ በቅኔ፣ በአግቦ፣ በአሽሙርም በማዋረድ፣ በማንቋሸሽ ቀጣዩ የዐማራ ፋኖ በጎጃም መሪ የሚሆነው ሰው ጠበቃ አስረስ መዓረይ መሆኑን ማወጅ ጀመሩ። መጻፍም ጀመሩ። "ዘመነ አስረስን የሚበልጠው ብረት በመጨበጥ እንጂ ሁለቱም በንባብ እኩል ናቸው።" ብለው በድፍረት መጻፍ ሁላ ጀመሩ። ድሮኗ ዘመነ ካሤ ላይ አነጣጥራ መቆም ጀመረች። ያኔ ነው እኔ ዘልዬ ነገር ሳይበላሽ ወደ ጎጃም የገባሁት።
"…የዐማራ ፋኖ በጎጃም የታችኛው አመራሮች ጥያቄ ማንሣት ጀመሩ። ለምንድነው አንድነቱ የሚዘገየው? ምንድነው ችግሩ በማለት እነ አስረስ እና እነ ዘመነ ላይ ጥያቄ ያዥጎደግዱ ጀመር። ሕዝባችን እያለቀ ነው። ከጎንደር፣ ከወሎና ከሸዋ ወንድሞቻችን ጋር በቶሎ አንድ ካልሆንና ጎንደር ችግር ሲገጥመው እኛ ሄደን፣ እኛ ችግር ሲገጥመን ሌላው ጋር ሄደን ካልተዋጋን እንዴት ማሸነፍ እንችላለን። አንድ ካልሆን ማሸነፍ አንችልም። በየሰፈራችን ሆነን በየተራ እያለቅን ነው። ምንድነው ችግሩ? ከእናንተ ነው ወይስ ከጎንደሮች፣ ከወሎና ከሸዋ? በማለት መጠየቅ ጀመሩ። ወተወቱም። እንዲያውም አንዳንዶቹ ጎንደር፣ ሸዋ፣ ወሎም እየደወሉ ምንድነው ችግሩ በማለት ይጠይቁ ያዙ። ተጠያቂዎቹም ለጠያቂዎቹ ምላሽ ይሰጡ ጀመር። "እኛ ሁሉንም ጨርሰን የምንጠብቀው የጎጃምን ውሳኔ ነው። መሪውንም ከጎጃም መርጠናል። የጠፋው የእናንተ ተወካይ አስረስ ማረ ነው" በማለት ይመልሱላቸው ጀመር። በዚህ የተበሳጩት ምስኪን ነገሩም ያልገባቸው የጎጃም ዐማራ ፋኖዎች እነ አስረስን ወጥረው መያዝ ጀመሩ። ዘመነ ካሤም ኧረ ይሄ ነገር እንዴት ነው በማለት በለሆሳስ መጠየቅ ጀመረ።
"…ቀደም ብሎ በዲፕሎማሲው፣ በፖለቲካው ከሀገር ውስጥ እስከ ውጭ ሀገራት የራሱን የፖለቲካ ካፒታል የገነባው አስረስ መዓረይም የእኔ መዓት እንደሚዘንብበት ሳያውቅ፣ ሳይረዳ ለብቻው ይዳክር፣ ይፈነጥዝ ያዘ። የበፊት የኢሣት ጋዜጠኞች እነ መሳይ መኮንን፣ እነ ወንድምአገኝ፣ አነ ደረጄ ሁላ የአስረስ መዓረይ ልሣኑ ሆኑ። አፍቃሬ ወያኔዎቹ ኢትዮ ፎረሞችና እነ በቃሉ አላምረው ሁሉ፣ እነ ኦሮምቲቲው ተብታቤ ሞገስ ዘውዱም ሁሉ ቤተኛው ሆኑ። ትሪፕል ኤዎችም ፈረንጅ ጋዜጠኛ ሁላ ላኩለት። ከጋዜጠኛው ጋር በነበረው ቃለ መጠይቅ ላይም ትግሬዋ ወያኔ በወልቃይት በማይካድራ ለጨፈጨፈችው…👇②✍✍✍
"…ለዚህ ፕሮጀክት ሲባል ከ30 ዓመት በላይ ከታች ከ1ኛ ደረጃ ጀምሮ ተመልምለው እየተረዱ፣ እየተደገፉ አድገው ዩኒቨርሲቲም ሲገቡ ወጪ ተችሎላቸው ተመርቀው ሥራ ተመድበው ተኮትኩተው ያደጉ ልጆች አሁን የዐማራ ፋኖ በጎጃምን ወታደራዊና ቦለጢቃዊ የአመራር ቦታውን ሙሉ በሙሉ በሚባል መልኩ ተቆጣጥረውት ይገኛሉ። የጎጃሙ ቋጠሮ በቶሎ የማይፈታው ለዚህ ነው። ከባድ ነው። እንደ ጎንደርና እንደ ወሎ አጀንዳ አራማጆቹ ከዐማራ ፋኖ ወታደራዊና ፖለቲካዊ አመራር ውጪ አይደሉም። ራሳቸው አመራር ናቸው። የጎጃሙ ሴራ አደገኛነቱ ለራሳቸው ለጎጃም ዐማራ ፋኖዎች ጭምር ነው። ሴራውን የማያውቁ፣ በምልመላው ውስጥ ያልነበሩ። ነገር ግን ጎጃም መወለዳቸው፣ ዐማራ መሆናቸው፣ መከራው ገፍቶ ወደ ትግሉ የቀላቀላቸው። በንፁሕ ዐማራነት መንፈስ የሚታገሉቱ በተለይ ኦርቶዶክሳውያኑ ምሁር ጀግና ፋኖዎችም፣ ከሕዝብም መካከል እየተለቀሙ በሙሉ እየተወገዱም ነው። ከተሰመረው ቀይ መስመር የሚያልፍ የጎጃም ዐማራ ፋኖ ጀግና ከጀርባ በመቺ ኃይል ይመታና ይወገዳል አልያም በድሮን በጥቆማ በጅምላ ይጨፈጨፋል። አለቀ።
"…የጎጃሙ ኃይል የሚዲያ የበላይነት አለው። የአክቲቪስቶችም የበላይነት አለው። የጋዜጠኞችም የበላይነት አለው። የቴሌግራም ገጽ ላይ የተከፈቱ አብዛኛው ፔጆች የጎጃም ልጆች ፔጅ ነው። ቴሌግራም ላይ በየቤቱ ድምጻቸው ጎላ ብሎ የሚሰማውም የእነሱ ድምፅ ነው። ነገሩ የገባቸውም ያልገባቸውም አክቲቭ ሆነው ነው የሚንቀሳቀሱት። ሚዲያውን በሰበር ዜና የሚያጨናንቁትም እነዚሁ አካላት ናቸው። ግንብ አያፈርሱም እንጂ እንደ ኢያሪኮው ሠራዊተ እስራኤል በጩኸት የሚተካከላቸው የለም። እናም ይሄን አስኳል ሰብሮ ገብቶ ነገርየውን ለመጋፈጥ የፈጣሪ ጥበቃና ርዳታ ከሌለህ ከባድ ነው። አደገኛም ነው። አብዛኛው ሰው ነገርየው አልገባውም። ነገርየው እጅግ ረቂቅ፣ ውስብስብና የተጠላለፈ ነው። በጎጃም ጉዳይ ትንታኔ የሚሰጡ ጋዜጠኛ በለው ወላ ቦለጢቀኛ የነገሩን 1% እንኳ ዐውቆ አይደለም የሚንቀሳቀሰው። አልገባቸውም ባይ ነኝ። በጎጃም ሀብቱ አለ። ገንዘቡ አለ። መሣሪያው አለ። የሰው ኃይሉ በሽ ነው። ግን ትግሉ ከላይ ተጠልፏል። ተጠልፏል ሲባል እንዲህ በዋዛ በፈዛዛ የሚነገርና የሚታለፍ ተጠልፏል አይደለም። ከባድ ጥልፍ ነው። እሱን መጋፈጥና ማስተካከል ካልተቻለ ዓይናችሁ እያየ ጎጃም ዱቄት ይሆናል። አንድ ዐማራ ብቻ ነው የሁሉም መዳኛ። እኛ ብቻ ብሎ ተገንጣይ፣ ጠቅላይ ሓሳብ ማራመድ አደገኛ ነው። አጥፊ አውዳሚም ነው።
"…አሁን በጎጃም ያለው የዐማራ ፋኖ በጎጃም 95% ቱ አመራር አጠቃላይ የዐማራ አንድነት እንዲፈጠር አይፈልግም። 5% ቱ ብቻ ነው አንድነት ፈላጊው። የሚበልጠው ስግብግብ፣ ተረኛ ገዢ ለመሆን የቋመጠና ካልተሳካ ጎጃምን ክልል ወይም ሀገር ማድረግ የሚፈልግ ጎጠኛ ነው። መስከረም ላይ አንድነቱ ሊመጣ ሲል ጎንደር የሚገኘው የዐማራ ፋኖ በጎንደር የእነ አርበኛ ባዬ ቡድን በእስክንድር ነጋ ተጠልፎ ከነበረው የእነ አርበኛ ኃብቴ ቡድን ጋር ንግግር ላይ ስለነበረ አንደነቱ ሳይበሰር ተራዘመ። በመሃል ግን በእኛ ምክንያት አንድ ባለመሆናችን የዐማራን ሕዝብ መከራ ከሚያራዝም ብለው ጎንደሮች በቃ አንድነቱ ይፍጠን፣ የእኛና የእነ ሀብቴም ንግግር ከሰመረ እና ከተሳካ ከአንድነቱ በኋላ አስፈላጊውንና ተገቢውን ሥፍራ እንሰጣለን በመላት ከሸዋም፣ ከወሎና ከጎጃም ጋር መክረው ወሰኑ። በውሳኔውም መሠረት ከብዙ ክርክርና ውይይት በኋላ የአንድ ዐማራ ፋኖ መሪዎች፣ የሥልጣን ድልድሉም ተወስኖ አለቀ። ሁላቸውም በተስማሙበት መሠረት አርበኛ ዘመነ ካሤ የዐማራ ፋኖ አንድነቱ ጊዜያዊ መሪ እንዲሆንም ወሰኑ። ወሰኑና ወደ አፈጻጸሙ፣ ወደ ማወጁ ሊሄዱ ሲሉ የጎጃሞቹ ተወካይ ጠበቃ አስረስ መዓረይ ሳንካ መፍጠር ጀመረ። ጭራሽ ከውይይቱ ስፍራ ጠፋ። እልም ብሎም ጠፋ። እንደ ድንገት ሲገኝም ሳንኳ እየፈጠረ ያለቀ የደቀቀውን ጉዳይ እንደገና እያመሰው ይረብሽ ጀመር።
"…አስረስ መዓረ የዘመነ ካሤን መሪነትን በተለይ ጎንደሮች ተቀብለናል ማለቱ አስደነገጠው። ተሸበረም። ቋሚ ትርክት፣ እንደ ፍልስጤምና እስራኤል፣ እንደ ሰሜንና ደቡብ ኮሪያ፣ እንደ ሕንድና ፓኪስታን ይተያይ ዘንድ ሰኔ 15 የተባለ መርዛማ ጎንደር፣ ሸዋና ወሎን መከፋፈያ ገዳይ ትርክት ደምስሶ የሚያስቀር ውሳኔ ነበር በጎንደሮች በኩል በወሎም የተወሰነው። ይሄ ነገር ለእነ አስረስ መዓረይ ቡድን አልተዋጠም። የዚያን ሰሞን አስረስ መዓረይ ጠፍቶ ሳለ በጎጃም የድሮን ጥቃቱ የትየለሌ ሆነ። በተለይ የአርበኛ ዘመነ ካሤ ቀኝ እጅ ናቸው የሚባሉት የጎጃም ዐማራ ጀግኖች በሙሉ እየተለቀሙ ተደመሰሱ። ተበሉም። በጎን ደግሞ እነ ይሄነው የሸበሉ፣ እነ አማኑኤል አብነት፣ እነ በላይነህ ሰጣርጌ ግሩፕ፣ እነ አልማዝ ባለጭራዋ፣ እነ ሞጣ ቀራንዮ የተባሉ የምሥራቁ ጎጃም የእነ አስረስ መዓረይ የሳይበር ሠራዊት አርበኛ ዘመነ ካሤን በጥበብ በስውርም፣ በግልጽ በገሀድም፣ በቅኔ፣ በአግቦ፣ በአሽሙርም በማዋረድ፣ በማንቋሸሽ ቀጣዩ የዐማራ ፋኖ በጎጃም መሪ የሚሆነው ሰው ጠበቃ አስረስ መዓረይ መሆኑን ማወጅ ጀመሩ። መጻፍም ጀመሩ። "ዘመነ አስረስን የሚበልጠው ብረት በመጨበጥ እንጂ ሁለቱም በንባብ እኩል ናቸው።" ብለው በድፍረት መጻፍ ሁላ ጀመሩ። ድሮኗ ዘመነ ካሤ ላይ አነጣጥራ መቆም ጀመረች። ያኔ ነው እኔ ዘልዬ ነገር ሳይበላሽ ወደ ጎጃም የገባሁት።
"…የዐማራ ፋኖ በጎጃም የታችኛው አመራሮች ጥያቄ ማንሣት ጀመሩ። ለምንድነው አንድነቱ የሚዘገየው? ምንድነው ችግሩ በማለት እነ አስረስ እና እነ ዘመነ ላይ ጥያቄ ያዥጎደግዱ ጀመር። ሕዝባችን እያለቀ ነው። ከጎንደር፣ ከወሎና ከሸዋ ወንድሞቻችን ጋር በቶሎ አንድ ካልሆንና ጎንደር ችግር ሲገጥመው እኛ ሄደን፣ እኛ ችግር ሲገጥመን ሌላው ጋር ሄደን ካልተዋጋን እንዴት ማሸነፍ እንችላለን። አንድ ካልሆን ማሸነፍ አንችልም። በየሰፈራችን ሆነን በየተራ እያለቅን ነው። ምንድነው ችግሩ? ከእናንተ ነው ወይስ ከጎንደሮች፣ ከወሎና ከሸዋ? በማለት መጠየቅ ጀመሩ። ወተወቱም። እንዲያውም አንዳንዶቹ ጎንደር፣ ሸዋ፣ ወሎም እየደወሉ ምንድነው ችግሩ በማለት ይጠይቁ ያዙ። ተጠያቂዎቹም ለጠያቂዎቹ ምላሽ ይሰጡ ጀመር። "እኛ ሁሉንም ጨርሰን የምንጠብቀው የጎጃምን ውሳኔ ነው። መሪውንም ከጎጃም መርጠናል። የጠፋው የእናንተ ተወካይ አስረስ ማረ ነው" በማለት ይመልሱላቸው ጀመር። በዚህ የተበሳጩት ምስኪን ነገሩም ያልገባቸው የጎጃም ዐማራ ፋኖዎች እነ አስረስን ወጥረው መያዝ ጀመሩ። ዘመነ ካሤም ኧረ ይሄ ነገር እንዴት ነው በማለት በለሆሳስ መጠየቅ ጀመረ።
"…ቀደም ብሎ በዲፕሎማሲው፣ በፖለቲካው ከሀገር ውስጥ እስከ ውጭ ሀገራት የራሱን የፖለቲካ ካፒታል የገነባው አስረስ መዓረይም የእኔ መዓት እንደሚዘንብበት ሳያውቅ፣ ሳይረዳ ለብቻው ይዳክር፣ ይፈነጥዝ ያዘ። የበፊት የኢሣት ጋዜጠኞች እነ መሳይ መኮንን፣ እነ ወንድምአገኝ፣ አነ ደረጄ ሁላ የአስረስ መዓረይ ልሣኑ ሆኑ። አፍቃሬ ወያኔዎቹ ኢትዮ ፎረሞችና እነ በቃሉ አላምረው ሁሉ፣ እነ ኦሮምቲቲው ተብታቤ ሞገስ ዘውዱም ሁሉ ቤተኛው ሆኑ። ትሪፕል ኤዎችም ፈረንጅ ጋዜጠኛ ሁላ ላኩለት። ከጋዜጠኛው ጋር በነበረው ቃለ መጠይቅ ላይም ትግሬዋ ወያኔ በወልቃይት በማይካድራ ለጨፈጨፈችው…👇②✍✍✍