"ርእሰ አንቀጽ"
"…የወደቀ ዛፍ ምሣር ይበዛበታል። በቀድሞው ደጀኔ ቶላ፣ ወይም በሣሕለ ማርያም ቶላ ወይም አሁን ምርጥ እና ንፁሕ ኦሮሞ ተብሎ በዘር ኮታ ጳጳስ ተደርገው ብፁዕ አቡነ ገብርኤል በተባሉት አባት ላይ ከጃፓን ሱናሚ፣ ከአሜሪካው ሄሪኬን የሚተካከል የተቃውሞ ማእበል ሲጎርፍባቸው እያየሁ እየተደነቅኩ ነበር። ጳጳሱ አስቀድመው ለሹመት ሲታጩ አይ አይሆንም ኧረ ንፅሕና ይቅደም። ሰውየውን በዘር መርጣችሁ ከመሾማችሁ በፊት ዞርዞር ብላችሁ ስለ ሰውየው ጠይቁ። የሁለት ልጆች አባት እንደሆኑ ይነገራልና አጣሩ። ባለቤታቸውም በሕይወት አለች ይባላልና አጣሩ። ሰውዬው በአልኮል ፆርም የተወጉ ናቸው። አሜሪካ ያሉትን ምእመናንም ጠይቁ። ምግባሩ የተበላሸ ሰው መነኩሴ ስለሆነ ብቻ ሊቀ ጳጳስ አታድርጉ ብዬ ስጮህ የሰማኝ አልነበረም። የእኔ ተቃውሞ ደግሞ ለዕጩነት የቀረበው ሰው እስኪሾም ድረስ ብቻ ነው። ከተሾመ በኋላ ግን የግድ ካልሆነ በቀር እንብዛም አፌን አልከፍትም። ከአሜሪካ ስቶሮች ቮድካ ጭኖ ወደ ሀገር ቤት የሚገባ መነኩሴ ጳጳስ አድርገህ እግዚአብሔር ያሳያችሁ።
"…ደጁ ላይ ተቃውሞ ሳቀርብ በኃይለኛው ተቃውሞ ያነሱብኝ በመጀመሪያ ደብረ ሊባኖስ አካባቢ ተወላጅ ነን። የሸዋ ሰው እንዳይሾም ከመፈለግ የተነሣ ነው እንጂ ለመጠጥ ለመጠጥማ የጉራጌው ሊቀጳጳስ አይበልጡም ወይ። ከመውለድ ለመውለድስ ብፁዕ አቡነ እገሌና ብፁዕ አቡነ እገሌ ጎረምሳ ልጆች አድረሰው የለም ወይ? ብፁዕ አቡነ እገሌ እመሆይ እገሊትን በጠራራ ፀሐይ ደፍሮ አይደለም ወይ ከክብርም አሳንሶ ያስወለዳት። ብፁዕ አቡነ እገሌ ከሞቱ በኋላ እንኳን በውርስ ጉዳይ ልጃቸው ፍርድቤት ከስሶ አባትነቱን ለማረጋገጥ ፍርድቤቱ ከሟቹ ሊቀጳጳስ አስከሬን ላይ ዲኤንኤ ተወስዶ ይመርመር እስኪባል ድረስ ተወስኖ ሟቹ ሊቀጳጳስ ትግሬ ስለሆኑ ብቻ አይደለም ወይ እነ ብፁዕ አቡነ ሳሙኤል ተሟግተው የከረመው የሊቀጳጳሱ አስከሬን ምርመራው የቀረለት። ለምንድነው ደጀኔ ቶላ ላይ ሲሆን ተቃውሞ የሚበረታው? የፎን ሴክስ የሚፈጽሙት ሊቀ ጳጳስስ ወዘተ ብለው ወረዱብኝ። እኔ እነሱንም አልሰማሁም። ተቃውሞዬን ግን አጠናክሬ ቀጠልኩ። አቡነ አረጋዊ እስኪሾሙ፣ አቡነ ሩፋኤልም እስኪሾሙ ድረስ መረጃ እያቀረብኩ ስጋቴን ገልጬ በግልጽ በይፋ ተቃውሜአለሁ። ከተሾሙ በኋላ ግን ሲያበዙት፣ ልቅ ካልሆኑና መረን ካልለቀቁ በቀር ቁጥብ ነኝ። ከሹመት በፊት እንደነበረው እምብዛም አፌን አልከፍትም።
"…የአቡነ ገብርኤልም እንደዚያው ነው። ሰሚ ባይኖርም አፌን ሞልቼ ተቃውሜአለሁ። ያንጊዜ እኔ ስቃወም፣ የተቃውሞ ሓሳብ ሳቀርብ ከዳር ቆሞ ለዕጩው ሊቀ ጳጳስ ከሹመት በኋላ የሚያገኘውን ጥቅም እያሰበ የውዳሴ መዓት ሲያዥጎደጉድ የነበረ ሁላ፣ በአንጻሩ ዘመድኩን ተሳዳቢ ነው፣ ነቃፊ ነው፣ አባቶችን አዋራጅ ነው። በጦማሮቹም ሆነ በንግግር ዲስኮሮቹ ላይ የሚጠቀማቸው ቃላት የስድብ ናቸው። የዱርዬ ቃል ነው የሚጠቀመው፣ ምንም የቤተ ክርስቲያን ልጅ አይመስልም ብላብላ በማለት ከዳር ቆመው ሲደልቁኝ፣ ሲያሙኝ፣ ሲቦጭቁኝ ነበር የከረሙት። አቡነ ገብርኤል ደብረ ሊባኖስ የነበሩ መነኮስ ናቸው፣ ገድል ቤት ቀጥ ብለው ሲያገለግሉ የኖሩ አባት ናቸው። ነገር ግን ከጊዜ በኋላ ድቀት ሲገጥም እንደመደበቅ እንደ ነውር ጌጡ ደፋር የሆኑ ሰው ናቸው። በክርስትና ሕይወት ዕውቀት ሲያጥርና ንፅሕና ሲጎድልብህ በቀጥታ የምትሆነው መጥፎ ሰው፣ መናፍቅ፣ ክፉ፣ ጨካኝ፣ ለመንጋው የማይራራ አረመኔ ነው የምትሆነው። አንድ መነኩሴ ይሁን ቄስ ዲያቆን፣ ጳጳስ ይሁን ሰባኪ፣ ዘማሪ ሲመነፍቅ ካያችሁት የሥጋ ድቀት ሰልጥኖበታል ማለት ነው። ንስሀ ገብቶ እንደመመለስ በዚያው ነው ጨካኝ ሆኖ የሚቀረው። ለዚህ ነው አንዳንድ ነውረኞች የንስሐ ልጆቻቸውን የሚያነውሩት። ያውም ቃለ እግዚአብሔር እየጠቀሱ።
"…እነዚህ ነውረኞች ይደራጃሉ። እንደ አክስዮን፣ እንደ ሼር ሆልደር ነው የሚደራጁት። የጵጵስናውን መድረክ ጠቅልለው ሊይዙት እስኪችሉ ድረስ ነው የሚደራጁት። መጀመሪያ አንዱን መነኮስ ጓደኛቸውን በባሌም በቦሌም ብለው እንዲመረጥ ያደርጋሉ። ከዚያም ሁለት ሦስት ሆነው ተጠቃቅሰው ሊመረጡ ይችላሉ። አገዛዙ ለራሱ ፖለቲካ ማራመጃ የሚመርጣቸው፣ የሚያስመርጣቸው እንዳሉ ሆነው ከጓደኝነት ባለፈው በቤተ ዘመድ የሚመረጡም አሉ። በዘር የሚመረጡ አሉ። ራሳቸው መናፍቃኑም ኮትኩተው አሳድገው አስመርጠው የሚያስቀምጡት አሉ። ግብጽ እስላሞችን አሠልጥና ጳጳስ አድርጋ ልካልን 7 መስጊድ ሠርቶ ሄዶ የለም እንዴ? ጉድ እኮ ነው። ኢሉሚናቲውም፣ ግበረሰዶማውያንም ገንዘብ ስላላቸው ሊያስመርጡና ከውስጥ ወደ ውጭ ለመናድ ቦታ ሊያሲዙ ይችላሉ። የዘረኞች ግሩፕም፣ በፖለቲካም አመለካከት ታጭቶ የተመረጠው፣ በጓደኝነት፣ በጉቦ፣ በእጅ መንሻም የተመረጠው በሙሉ ከተመረጠ በኋላ ከእባብ እንቁላል የዶሮ ጫጩት እንደመጠበቅ ያለ ነው። ጥሪው ሰማያዊ አይደለም። ጥሪው ምድራዊ ነው። ምድራውያን ሆነው ለሰማዩ ጌታ ሠራዊተ ሰማይ ሆነው ለማገልገል በግድ ሳይወዱ በግድ የሚፈርሙ ትክክለኛ ወታደር፣ ትክክለኛ እረኛ ሊሆኑ አይችሉም። ውትድርና ፍላጎትን ይጠይቃል። ዓላማው ገብቶት፣ ለሀገር መሞት፣ ለወገን መስዋዕት መሆን ገብቶት ወዶና ፈቅዶ የውትድርና ተቋም ሄዶ የሚመዘገብ ወታደርና በግድ ታፍሶ፣ ተቀጥቅጦ፣ ተደብድቦ ወታደር የሚሆን ይለያያሉ። ርቦት አማራጭ አጥቶ ወታደር የሆነ ወታደር የሚጠብቀው ባንዳ መሆን፣ ሴት ደፋሪ፣ ዘራፊ፣ ገፋፊ፣ ፈሪ፣ የውትድርና ተቋሙን ስም የሚያቆሽሽ አለሌ ቦዘኔ ነው የሚሆነው። በቤተ ክርስቲያንም እንዲሁ ነው።
"…በጥሪ የተሾሙ። በመንፈስ ቅዱስ ፈቃድ የተሾሙ፣ ሕይወታቸው ታይቶ፣ ዕውቀታቸው ታይቶ፣ ንፅሕናቸው ተመስክሮላቸው የተሾሙ በሙሉ ፍሬ ያፈራሉ። ጉቦ፣ መማለጃ ሳይሰጡ ባዶ እጃቸውን ተጠርተው የተሾሙ በሙሉ ፍሬ ያፈራሉ። በመማለጃ፣ በጉቦ የተሾመ ሊቀጳጳስ ምን በወጣውና ነው ስለአንተ ፍሬ የሚጨነቀው። ከስንት ዘመድ፣ ከንስሐ ልጆቹ ተበድሮና ተለቅቶ፣ በአራጣ ተበድሮ የተሾመው ሰውዬ ስለአንተ መንፈሳዊ እድገት ያስብልህ ወይስ አናቱ ላይ ስለሚጮኸው ዕዳ። ዕዳውን እንዴት እንደሚከፍል፣ መቼ እንደሚከፍል ጭምር ነው የሚያስበው፣ የሚጨነቀው። አቡነ ሩፋኤል አሜሪካ ያለውን መነኩሴ አሾምሃለሁ ብሩን ግን በሹፌሬ በኩል ላከው ያለው ትዝ ይበላችሁ። ሥልጣነ ክህነት ያውም የጵጵስና ሹመት በገንዘብ ሲሆን አስቡት። መቅደሱ ይቆሽሻል፣ ቀኖና ይሻራል። መስዋእት አያርግም፣ በሀገር ላይ መከራ፣ ፍዳ፣ ራብ፣ ጠኔ፣ ችጋር፣ ጦርነት፣ መቅሰፍት ይበረታል። በኢትዮጵያ አሁን የምናየው ሁላ ችግር መነሻ ምክንያቱ እኔን ጨምሮ ቤተ መቅደሱ በማይገባ ሰዎች መሞላት ነው። እያንዳንዱን ሰባኪ፣ ዘማሪ፣ ቄስና ጳጳስ በብዛት ቀርባችሁ ብታወሯቸው እኮ የቁጭራ ሰፈር ልጆች ምንኛ ጨዋ ናቸው እኮ ነው የሚያስብላችሁ። እሾህ ይበዛል።
"…ወደ ሣህለማርያም ቶላ እንመለስ፣ ወደ ብፁዕ አቡነ ገብርኤል ማለት ነው። ብፁዕ አቡነ ገብርኤል ለነውራቸው መሸፈኛ የግድ መደበቂያ መፈለግ ነበረባቸው። ያሾማቸውን አገዛዝ ፍላጎት ማሟላትም አለባቸው። አገዛዙ መናፍቅ ነው። የአሕዛብ ጥርቅምም ነው። ኦሮሞ ነኝ ካልክ ደግሞ የግድ ምርጫህን ማስተካከል አለብህ። በየትኛውም የሥልጣን እርከን ላይ ተቀመጥ ጴንጤንና እስልምናን ማስደሰት፣ ኦርቶዶክስን ማዋረድ አለብህ። ዐማራን መስደብ፣ ማዋረድ፣ ማንቋሻሽ ደግሞ አይደለም ለጵጵስና ለፕትርክናም ያሳጭሃል። አቡነ ገብርኤልም ያደረጉት ያንን ነው። የመረጣቸው እና ያስመረጣቸው የኦሮሚያ…👇①✍✍✍
"…የወደቀ ዛፍ ምሣር ይበዛበታል። በቀድሞው ደጀኔ ቶላ፣ ወይም በሣሕለ ማርያም ቶላ ወይም አሁን ምርጥ እና ንፁሕ ኦሮሞ ተብሎ በዘር ኮታ ጳጳስ ተደርገው ብፁዕ አቡነ ገብርኤል በተባሉት አባት ላይ ከጃፓን ሱናሚ፣ ከአሜሪካው ሄሪኬን የሚተካከል የተቃውሞ ማእበል ሲጎርፍባቸው እያየሁ እየተደነቅኩ ነበር። ጳጳሱ አስቀድመው ለሹመት ሲታጩ አይ አይሆንም ኧረ ንፅሕና ይቅደም። ሰውየውን በዘር መርጣችሁ ከመሾማችሁ በፊት ዞርዞር ብላችሁ ስለ ሰውየው ጠይቁ። የሁለት ልጆች አባት እንደሆኑ ይነገራልና አጣሩ። ባለቤታቸውም በሕይወት አለች ይባላልና አጣሩ። ሰውዬው በአልኮል ፆርም የተወጉ ናቸው። አሜሪካ ያሉትን ምእመናንም ጠይቁ። ምግባሩ የተበላሸ ሰው መነኩሴ ስለሆነ ብቻ ሊቀ ጳጳስ አታድርጉ ብዬ ስጮህ የሰማኝ አልነበረም። የእኔ ተቃውሞ ደግሞ ለዕጩነት የቀረበው ሰው እስኪሾም ድረስ ብቻ ነው። ከተሾመ በኋላ ግን የግድ ካልሆነ በቀር እንብዛም አፌን አልከፍትም። ከአሜሪካ ስቶሮች ቮድካ ጭኖ ወደ ሀገር ቤት የሚገባ መነኩሴ ጳጳስ አድርገህ እግዚአብሔር ያሳያችሁ።
"…ደጁ ላይ ተቃውሞ ሳቀርብ በኃይለኛው ተቃውሞ ያነሱብኝ በመጀመሪያ ደብረ ሊባኖስ አካባቢ ተወላጅ ነን። የሸዋ ሰው እንዳይሾም ከመፈለግ የተነሣ ነው እንጂ ለመጠጥ ለመጠጥማ የጉራጌው ሊቀጳጳስ አይበልጡም ወይ። ከመውለድ ለመውለድስ ብፁዕ አቡነ እገሌና ብፁዕ አቡነ እገሌ ጎረምሳ ልጆች አድረሰው የለም ወይ? ብፁዕ አቡነ እገሌ እመሆይ እገሊትን በጠራራ ፀሐይ ደፍሮ አይደለም ወይ ከክብርም አሳንሶ ያስወለዳት። ብፁዕ አቡነ እገሌ ከሞቱ በኋላ እንኳን በውርስ ጉዳይ ልጃቸው ፍርድቤት ከስሶ አባትነቱን ለማረጋገጥ ፍርድቤቱ ከሟቹ ሊቀጳጳስ አስከሬን ላይ ዲኤንኤ ተወስዶ ይመርመር እስኪባል ድረስ ተወስኖ ሟቹ ሊቀጳጳስ ትግሬ ስለሆኑ ብቻ አይደለም ወይ እነ ብፁዕ አቡነ ሳሙኤል ተሟግተው የከረመው የሊቀጳጳሱ አስከሬን ምርመራው የቀረለት። ለምንድነው ደጀኔ ቶላ ላይ ሲሆን ተቃውሞ የሚበረታው? የፎን ሴክስ የሚፈጽሙት ሊቀ ጳጳስስ ወዘተ ብለው ወረዱብኝ። እኔ እነሱንም አልሰማሁም። ተቃውሞዬን ግን አጠናክሬ ቀጠልኩ። አቡነ አረጋዊ እስኪሾሙ፣ አቡነ ሩፋኤልም እስኪሾሙ ድረስ መረጃ እያቀረብኩ ስጋቴን ገልጬ በግልጽ በይፋ ተቃውሜአለሁ። ከተሾሙ በኋላ ግን ሲያበዙት፣ ልቅ ካልሆኑና መረን ካልለቀቁ በቀር ቁጥብ ነኝ። ከሹመት በፊት እንደነበረው እምብዛም አፌን አልከፍትም።
"…የአቡነ ገብርኤልም እንደዚያው ነው። ሰሚ ባይኖርም አፌን ሞልቼ ተቃውሜአለሁ። ያንጊዜ እኔ ስቃወም፣ የተቃውሞ ሓሳብ ሳቀርብ ከዳር ቆሞ ለዕጩው ሊቀ ጳጳስ ከሹመት በኋላ የሚያገኘውን ጥቅም እያሰበ የውዳሴ መዓት ሲያዥጎደጉድ የነበረ ሁላ፣ በአንጻሩ ዘመድኩን ተሳዳቢ ነው፣ ነቃፊ ነው፣ አባቶችን አዋራጅ ነው። በጦማሮቹም ሆነ በንግግር ዲስኮሮቹ ላይ የሚጠቀማቸው ቃላት የስድብ ናቸው። የዱርዬ ቃል ነው የሚጠቀመው፣ ምንም የቤተ ክርስቲያን ልጅ አይመስልም ብላብላ በማለት ከዳር ቆመው ሲደልቁኝ፣ ሲያሙኝ፣ ሲቦጭቁኝ ነበር የከረሙት። አቡነ ገብርኤል ደብረ ሊባኖስ የነበሩ መነኮስ ናቸው፣ ገድል ቤት ቀጥ ብለው ሲያገለግሉ የኖሩ አባት ናቸው። ነገር ግን ከጊዜ በኋላ ድቀት ሲገጥም እንደመደበቅ እንደ ነውር ጌጡ ደፋር የሆኑ ሰው ናቸው። በክርስትና ሕይወት ዕውቀት ሲያጥርና ንፅሕና ሲጎድልብህ በቀጥታ የምትሆነው መጥፎ ሰው፣ መናፍቅ፣ ክፉ፣ ጨካኝ፣ ለመንጋው የማይራራ አረመኔ ነው የምትሆነው። አንድ መነኩሴ ይሁን ቄስ ዲያቆን፣ ጳጳስ ይሁን ሰባኪ፣ ዘማሪ ሲመነፍቅ ካያችሁት የሥጋ ድቀት ሰልጥኖበታል ማለት ነው። ንስሀ ገብቶ እንደመመለስ በዚያው ነው ጨካኝ ሆኖ የሚቀረው። ለዚህ ነው አንዳንድ ነውረኞች የንስሐ ልጆቻቸውን የሚያነውሩት። ያውም ቃለ እግዚአብሔር እየጠቀሱ።
"…እነዚህ ነውረኞች ይደራጃሉ። እንደ አክስዮን፣ እንደ ሼር ሆልደር ነው የሚደራጁት። የጵጵስናውን መድረክ ጠቅልለው ሊይዙት እስኪችሉ ድረስ ነው የሚደራጁት። መጀመሪያ አንዱን መነኮስ ጓደኛቸውን በባሌም በቦሌም ብለው እንዲመረጥ ያደርጋሉ። ከዚያም ሁለት ሦስት ሆነው ተጠቃቅሰው ሊመረጡ ይችላሉ። አገዛዙ ለራሱ ፖለቲካ ማራመጃ የሚመርጣቸው፣ የሚያስመርጣቸው እንዳሉ ሆነው ከጓደኝነት ባለፈው በቤተ ዘመድ የሚመረጡም አሉ። በዘር የሚመረጡ አሉ። ራሳቸው መናፍቃኑም ኮትኩተው አሳድገው አስመርጠው የሚያስቀምጡት አሉ። ግብጽ እስላሞችን አሠልጥና ጳጳስ አድርጋ ልካልን 7 መስጊድ ሠርቶ ሄዶ የለም እንዴ? ጉድ እኮ ነው። ኢሉሚናቲውም፣ ግበረሰዶማውያንም ገንዘብ ስላላቸው ሊያስመርጡና ከውስጥ ወደ ውጭ ለመናድ ቦታ ሊያሲዙ ይችላሉ። የዘረኞች ግሩፕም፣ በፖለቲካም አመለካከት ታጭቶ የተመረጠው፣ በጓደኝነት፣ በጉቦ፣ በእጅ መንሻም የተመረጠው በሙሉ ከተመረጠ በኋላ ከእባብ እንቁላል የዶሮ ጫጩት እንደመጠበቅ ያለ ነው። ጥሪው ሰማያዊ አይደለም። ጥሪው ምድራዊ ነው። ምድራውያን ሆነው ለሰማዩ ጌታ ሠራዊተ ሰማይ ሆነው ለማገልገል በግድ ሳይወዱ በግድ የሚፈርሙ ትክክለኛ ወታደር፣ ትክክለኛ እረኛ ሊሆኑ አይችሉም። ውትድርና ፍላጎትን ይጠይቃል። ዓላማው ገብቶት፣ ለሀገር መሞት፣ ለወገን መስዋዕት መሆን ገብቶት ወዶና ፈቅዶ የውትድርና ተቋም ሄዶ የሚመዘገብ ወታደርና በግድ ታፍሶ፣ ተቀጥቅጦ፣ ተደብድቦ ወታደር የሚሆን ይለያያሉ። ርቦት አማራጭ አጥቶ ወታደር የሆነ ወታደር የሚጠብቀው ባንዳ መሆን፣ ሴት ደፋሪ፣ ዘራፊ፣ ገፋፊ፣ ፈሪ፣ የውትድርና ተቋሙን ስም የሚያቆሽሽ አለሌ ቦዘኔ ነው የሚሆነው። በቤተ ክርስቲያንም እንዲሁ ነው።
"…በጥሪ የተሾሙ። በመንፈስ ቅዱስ ፈቃድ የተሾሙ፣ ሕይወታቸው ታይቶ፣ ዕውቀታቸው ታይቶ፣ ንፅሕናቸው ተመስክሮላቸው የተሾሙ በሙሉ ፍሬ ያፈራሉ። ጉቦ፣ መማለጃ ሳይሰጡ ባዶ እጃቸውን ተጠርተው የተሾሙ በሙሉ ፍሬ ያፈራሉ። በመማለጃ፣ በጉቦ የተሾመ ሊቀጳጳስ ምን በወጣውና ነው ስለአንተ ፍሬ የሚጨነቀው። ከስንት ዘመድ፣ ከንስሐ ልጆቹ ተበድሮና ተለቅቶ፣ በአራጣ ተበድሮ የተሾመው ሰውዬ ስለአንተ መንፈሳዊ እድገት ያስብልህ ወይስ አናቱ ላይ ስለሚጮኸው ዕዳ። ዕዳውን እንዴት እንደሚከፍል፣ መቼ እንደሚከፍል ጭምር ነው የሚያስበው፣ የሚጨነቀው። አቡነ ሩፋኤል አሜሪካ ያለውን መነኩሴ አሾምሃለሁ ብሩን ግን በሹፌሬ በኩል ላከው ያለው ትዝ ይበላችሁ። ሥልጣነ ክህነት ያውም የጵጵስና ሹመት በገንዘብ ሲሆን አስቡት። መቅደሱ ይቆሽሻል፣ ቀኖና ይሻራል። መስዋእት አያርግም፣ በሀገር ላይ መከራ፣ ፍዳ፣ ራብ፣ ጠኔ፣ ችጋር፣ ጦርነት፣ መቅሰፍት ይበረታል። በኢትዮጵያ አሁን የምናየው ሁላ ችግር መነሻ ምክንያቱ እኔን ጨምሮ ቤተ መቅደሱ በማይገባ ሰዎች መሞላት ነው። እያንዳንዱን ሰባኪ፣ ዘማሪ፣ ቄስና ጳጳስ በብዛት ቀርባችሁ ብታወሯቸው እኮ የቁጭራ ሰፈር ልጆች ምንኛ ጨዋ ናቸው እኮ ነው የሚያስብላችሁ። እሾህ ይበዛል።
"…ወደ ሣህለማርያም ቶላ እንመለስ፣ ወደ ብፁዕ አቡነ ገብርኤል ማለት ነው። ብፁዕ አቡነ ገብርኤል ለነውራቸው መሸፈኛ የግድ መደበቂያ መፈለግ ነበረባቸው። ያሾማቸውን አገዛዝ ፍላጎት ማሟላትም አለባቸው። አገዛዙ መናፍቅ ነው። የአሕዛብ ጥርቅምም ነው። ኦሮሞ ነኝ ካልክ ደግሞ የግድ ምርጫህን ማስተካከል አለብህ። በየትኛውም የሥልጣን እርከን ላይ ተቀመጥ ጴንጤንና እስልምናን ማስደሰት፣ ኦርቶዶክስን ማዋረድ አለብህ። ዐማራን መስደብ፣ ማዋረድ፣ ማንቋሻሽ ደግሞ አይደለም ለጵጵስና ለፕትርክናም ያሳጭሃል። አቡነ ገብርኤልም ያደረጉት ያንን ነው። የመረጣቸው እና ያስመረጣቸው የኦሮሚያ…👇①✍✍✍