👆②✍✍✍ …ፓርቲው ኦህዴድኦነግ ከድርጅቱ መሪ ከፕሬዘዳንቱ አቢይ አሕመድ ጀምሮ እስከታች ድረስ ሽመልስ አብዲሳ፣ አዳነች አቤቤ ወዘተ ጴንጤዎች ናቸው። እናም ያን ካምፕ የግድ ማስደሰት አለባቸው። ከአቡነ ገብርኤል በፊት ጳጳስ የሆኑ ጓደኞቻቸው በአብዛኛው ደፋር፣ መናፍቅ የሚያስንቁ ሁላ እንዳሉ አቡነ ገብርኤል አሳምረው ያውቃሉ። ለእነዚህ ሰዎች ደግሞ መንግሥታዊ ከለላውንና ክብሩንም አሳምረው ያውቃሉ። ከአሜሪካ የሸኟቸው ብፁዕ አቡነ ፋኑኤል እኮ ካህናቱን ሰብስበው "ምንድነው ልትፈርስ 50 ዓመት ለቀራት ቤተ ክርስቲያን እንዲህ መሻኮት?" እንዳሉ የሚነገርላቸው አባት ናቸው። ከልብስ ሰፊነት አውጥታ ሊቀጳጳስ ያውም በዜግነት አማሪካዊ እንደሆኑ የሚነገርላቸው ሰው ናቸው እኮ አቡነ ገብርኤልን መርቀው የሸኙት። እና ከእባብ እንቁላል የምን የዶሮ ጫጩት መጠበቅ ነው? ምንሼ?
"…አሁን የገረመኝ ነገር ግን እውነት ለመናገር አቡነ ገብርኤል ብቻ ናቸው ወይ የቤተ ክርስቲያኒቱን ዶግማና ቀኖና፣ መሠረታዊ የቤተ ክርስቲያን አስተምህሮ የናዱት? እርግጥ ነው በአቡነ ገብርኤል ላይ የትግሬ ሊቃውንትን አላየሁም እንጂ የኦሮሞና የዐማራ የጉራጌም ተወላጅ ሊቃውንት፣ መምህራን በአንድ ድምጽ ጠንከር ባሉ ቃላት ሲቃወሙአቸው እያየሁ ነው። ግሩም ነው። ነገር ግን ተቃውሞው መስመር እንዳይስት፣ ዱላው ደጀኔ ላይ ብቻ እንዳያርፍ በደጀኔ መስመር የነበሩትን በሙሉ መጠየቅ፣ ማካተት ያስፈልጋል። ያለበለዚያ እውነት ብንይዝም፣ ብትይዙም ውጤት አይኖረውም። አቡነ ገብርኤል ላይ የተነሣው የተቃውሞ ሰይፍ አባ ወልደትንሣኤን ለምንድነው የሚያልፈው? እነ አቡነ ሩፋኤልን ለምንድነው የሚያልፈው? እነ ብፁዕ አቡነ ማርቆስ ቅባቴውን ለምንድነው የሚያልፈው? ምንፍቅና ኦሮሞ ላይ ሲሆንና ዐማራ ላይ፣ ትግሬ ላይ ሲሆን ይለያያል እንዴ? አቡነ ባርናባስ አባ ወልዴ አማላጅ ያሉት ኢየሱስና አቡነ ገብርኤል ደጀኔ ቶላ አማላጅ ያሉት ኢየሱስ ይለያያል ወይ? ደጀኔ ቶላ ሲናገረው ውግዘት፣ ወልደ ትንሣኤ ሲናገረው እግዚአብሔር ይቅር ይበላቸው ማለትስ ተገቢ ነው ወይ? ሚዛናችን ትክክል ይሁን እላለሁ። አይጥ፣ ውሻ ብሉ የሚለውን አስቀምጦ በቤዛነት ላይ ተናገረ የሚባለው የቶላ ልጅ ላይ መደንፋቱ ትክክል አይደለም። ጎንደሬው አቡነ ባርናባስን ታግሰህ የሰላሌውን ኦሮሞ ነጥሎ ማብጠልጠሉ ፍትሓዊ አይደለም። ሁለቱንም እኩል ዳኙአቸው።
"…በረከታቸው ይደርብንና አባ ኃይለማርያም ኋላ አቡነ አረጋዊ ይደውሉልኛል። አባ በጣም ወዳጄ ነበሩ። ቤታቸው ሁላ የሚጠሩኝ፣ የሚያማክሩኝ አባት ነበሩ። ብፁዕ አቡነ ጢሞቴዎስ ቤት እየተጠራን አብረን ምሳም እንጋበዝ ነበር። ዘሪሁን ሙላትም ነበር። እናም እሳቸው ለጵጵስና ሲታጩ፣ ከየኔታ እዝራ ጋር ለውድድር ሲቀርቡ፣ የጎንደር ሎዛ ልጅ ሆነው ሳለ ለጵጵስናው ምርጫ ሲሉ የዓድዋ ተወላጅ ነኝ በማለት የትግሬ ማንነት ተላብሰው ሲተውኑ፣ በሰዓሊተ ምህረት ቤተ ክርስቲያን በመናፍቃኑ እጅ ሲቀቡ ሳይ አይቼ ዝም ማለት ስለሌለብኝ ከዕጩነት እንዲወጡ አጥብቄ ነበር የተቃወምኩት። ኋላ ላይ ከአንዲት እህቴ ጋር ቁጭብዬ ሳለሁ የእጅ ስልኬ ላይ ደጋግመው ይደውላሉ። ምንድነው አናግር እንጂ ትለኛለች። አይ የምቃወማቸው አባት ናቸው እላታለሁ። አናግራቸው ትለኛለች። አናገርኳቸው።
• አባ ኃይለማርያም፦ ዘመዴ እባክህ እባክህ ተወኝ። ስለወዳጅነታችን ተወኝ። የመነኩሴ የመጨረሻ ሕልሙ እኮ ጵጵስና ነው። እባክህ ስንት የደከምኩበትን እንቅፋት አትሁንብኝ። በማርያም፣ በወላዲተ አምላክ፣ በምትወዳት በእመቤቴ ይዤሃለሁ ልለምንህ።
~ እኔ፦ በዚህ መንገድ ያገኙት ጵጵስና ምን ያደርግሎታል? ደግሞስ ከሊቀ ሊቃውንት ዕዝራ ጋር ለውድድር ሲቀርቡስ ምን ይሰማዎታል? ይሄ ሁሉ የሚታይ ነቀፌታ እየተሰነዘረብዎ ቢሾሙስ ዕድሜ ይኖረኛል ብለው ያስባሉ? እኔ እስኪመረጡ ተቃውሞዬን አላቋርጥም። ከተመረጡ ግን አፌን አልከፍትም። ብዬአቸው ተለያየን። አባም አቡን ሆኑ። እኔም አቆምኩ። በሚዲያም ሁለታችንም ቀርበን እሳቸውም ልክ እንደነበርኩ በሺ ሰዎች ፊት መሰከሩ። ብዙም አልቆዩ ተሰቃይተው አረፉ።
"…አሁን ያሉት ጳጳሳት ሲሰብኩ አይታችኋል? እንደነ ብፁዕ አቡነ ጎርጎሬዎስ ዘመን ተሻጋሪ መጻሕፍት ጽፈው ሲያስደምሙን ዓይታችኋል? ፍሬ የሚያፈሩ አሉወይ? አንዳንዴ ማኅበራት ሰብከው የመለሷቸውን የዳር ሀገር ኢትዮጵያውያን የውኃ ጥምቀት ለማጥመቅ ለፎቶ መርሀ ግብር ከሚታዩ ሁለት ፍሬ አባቶች በቀር አሉ ወይ? የሉም። ለምን ያልን እንደሆነ በውትድርናው አገልግሎት ላይ የተቀላቀሉት ወታደሮች በፍላጎት፣ ሙያውን ወደው የተመዘገቡ ስላልሆነ ነው። ታፍሰው፣ ወይም ርቧቸው ለሆዳቸው፣ ለሥጋዊ ፍላጎታቸው ብለው የገቡ ስላሉ ነው። መስፈርቱን ስለማያሟሉ ነው። ተኩስ ሲጀመር፣ ውጊያ ሲጀመር፣ ጦርነት ሲጀመር በፍላጎት እንደዘመተው ወታደር ቆራጥ አይደሉም። ፈሪ፣ ቅዘናም፣ ቦቅቧቃ፣ ድንጉጥ፣ መስሎ አዳሪ ነው የሚሆኑት። ማንም ይማርካቸዋል። ለመኖር ስለሚጓጉ ባንዳነት ያጠቃቸዋል። እንደ ወታደር ፈንጂ ረግጠው፣ ፈንጂ ላይ ቆመው፣ እኔ ሞቼ እናንተ እለፉ የሚል ወኔ የላቸውም። የተቋሙን መስፈርት ሳያሟሉ የተመረጡ፣ ነፋስ አመጣሽ ናቸውና እንዲህ ነው የሚሆኖት። የአቡነ ጴጥሮስን፣ የአቡነ ሚካኤልን መንገድ ለመከተል እኮ ሙያውን ወደህ፣ የሙያው መስፈርት የሚጠይቀውን ሟሟለት አለብህ። አሁን እንኳን እንደ አቡነ ጴጥሮስ ሊኮን ይቅርና ሻሸመኔ ላይ የተዋሕዶ ልጆችን በታቦተ ሚካኤል ፊት ቆሞ አስጨፍጭፎ በክርስቲያኖች ደም ታጥቦ ፖለቲካው እና ዳንኤል ክብረት ስለሚፈቅዱለት ዓይኑን በጨው ታጥቦ ጳጳስ ሆኖ አሁንም የሚያቆርብ፣ የሚያጠምቅ ሆኖ ታገኘዋለህ። ቀደም ብሎ የጰጰሰውም አብዛኛው የግሩፑ አባል ስለሆነ ግድ የለውም።
"…አሁን አሁን ጳጳስም ሆነ አለቃ ሆኖ የሚሾመው የቁስ ሰቀቀን ናላውን ያዞረው ተመርጦ ነው። የድሀ ሀገር ጳጳስ መሆን ቪዛ በነፃ ስለሚያስገኝ የልመና ኮሮጆ ይዞ ዶላር፣ ፓውንድና ዩሮ ለመሸቀል የሚሮጠው ነው የሚበዛው። ታቦት 5ሺ ዶላር ለመቸብቸብ፣ በአሜሪካ ሕግ መሠረት የመጦሪያውን ሱቅ በደረቴ ቤተ ክርስቲያን ከፍቶ በበላይ ጠባቂነት ሙድ ቢዝነስ መሥራት፣ አስተማማኝ የኢኮኖሚ ለራሱ ለመገንባት ነው የሚሯረጠው። ጳጳስ ሆኖ አሜሪካ ሄዶ በየቡቲኩ የሴት ቦርሳ፣ የሕጻናት ጫማና ልብስ ሸምቶ የሚመለሰው ለእርዳታ ድርጅት እኮ አይደለም። እየተዋወቅን። ሃይ። አዎ ነውረኞች በዝተው ውርደታችን በዚያው ልክ በዛ። አይደለም ውዳሴ ማርያም ጸሎተ ሃይማኖትን የማይዘልቅ ጳጳስ አድርገህ መርጠህ፣ ሹመህ፣ ፍሬ ያፈራልኛል ብለህ መድከምህ ነው የሚያስቀኝ። ይትፍርህ እም እያለ የሚያላግጥ። ከዚህ በላይ መዋረድ ከወዴት ይምጣ? እናም ከተጀመረ አይቀር ጠንከር ያለ ፍትጊያ መፈጠር አለበት። ጠንከር ያለ። ጠላት ወኪሎቹን አጰጵሷል፣ የሲኖዶስ አባል አድርጓል። ውጊያው ቀላል አይሆንም። አሁን የተሾሙትም አብዛኛዎቹ ፍንዳታዎችና ጩጬዎች ናቸው። ገና የቁስ ሰቀቀን ያለቀቃቸው። መደብ ላይ ተኝተው ከርመው አሁን ሞዝቮልድ ላይ መተኛት የጀመሩ። የማይርባቸው፣ የማይጠማቸው። ሹፌር ተመድቦላቸው የሚንቀሳቀሱ። በአንዲት ስልክ ብፁዕ እገሌ ነኝ ብለው ባለሥልጣኑንም፣ ባለፀጋውንም የማዘዝ መብትና ሥልጣን ያገኙ። ፍልሰታን እንዳይጾሙ፣ ዕለት በዕለትም እንዳይቀድሱ ከኢትዮጵያ ወደ አሜሪካና ካናዳ፣ አውሮጳ የሚሸሹ። የሚያመልጡ። አሜሪካ ሄደው የባለትዳሮችን አልጋ፣ ወይ የልጆችን አልጋ ወርሰው፣ የባለ ትዳሮችን ፕራይቬሲ የሚሻሙ፣ የሚያደፈርሱ…👇②✍✍✍
"…አሁን የገረመኝ ነገር ግን እውነት ለመናገር አቡነ ገብርኤል ብቻ ናቸው ወይ የቤተ ክርስቲያኒቱን ዶግማና ቀኖና፣ መሠረታዊ የቤተ ክርስቲያን አስተምህሮ የናዱት? እርግጥ ነው በአቡነ ገብርኤል ላይ የትግሬ ሊቃውንትን አላየሁም እንጂ የኦሮሞና የዐማራ የጉራጌም ተወላጅ ሊቃውንት፣ መምህራን በአንድ ድምጽ ጠንከር ባሉ ቃላት ሲቃወሙአቸው እያየሁ ነው። ግሩም ነው። ነገር ግን ተቃውሞው መስመር እንዳይስት፣ ዱላው ደጀኔ ላይ ብቻ እንዳያርፍ በደጀኔ መስመር የነበሩትን በሙሉ መጠየቅ፣ ማካተት ያስፈልጋል። ያለበለዚያ እውነት ብንይዝም፣ ብትይዙም ውጤት አይኖረውም። አቡነ ገብርኤል ላይ የተነሣው የተቃውሞ ሰይፍ አባ ወልደትንሣኤን ለምንድነው የሚያልፈው? እነ አቡነ ሩፋኤልን ለምንድነው የሚያልፈው? እነ ብፁዕ አቡነ ማርቆስ ቅባቴውን ለምንድነው የሚያልፈው? ምንፍቅና ኦሮሞ ላይ ሲሆንና ዐማራ ላይ፣ ትግሬ ላይ ሲሆን ይለያያል እንዴ? አቡነ ባርናባስ አባ ወልዴ አማላጅ ያሉት ኢየሱስና አቡነ ገብርኤል ደጀኔ ቶላ አማላጅ ያሉት ኢየሱስ ይለያያል ወይ? ደጀኔ ቶላ ሲናገረው ውግዘት፣ ወልደ ትንሣኤ ሲናገረው እግዚአብሔር ይቅር ይበላቸው ማለትስ ተገቢ ነው ወይ? ሚዛናችን ትክክል ይሁን እላለሁ። አይጥ፣ ውሻ ብሉ የሚለውን አስቀምጦ በቤዛነት ላይ ተናገረ የሚባለው የቶላ ልጅ ላይ መደንፋቱ ትክክል አይደለም። ጎንደሬው አቡነ ባርናባስን ታግሰህ የሰላሌውን ኦሮሞ ነጥሎ ማብጠልጠሉ ፍትሓዊ አይደለም። ሁለቱንም እኩል ዳኙአቸው።
"…በረከታቸው ይደርብንና አባ ኃይለማርያም ኋላ አቡነ አረጋዊ ይደውሉልኛል። አባ በጣም ወዳጄ ነበሩ። ቤታቸው ሁላ የሚጠሩኝ፣ የሚያማክሩኝ አባት ነበሩ። ብፁዕ አቡነ ጢሞቴዎስ ቤት እየተጠራን አብረን ምሳም እንጋበዝ ነበር። ዘሪሁን ሙላትም ነበር። እናም እሳቸው ለጵጵስና ሲታጩ፣ ከየኔታ እዝራ ጋር ለውድድር ሲቀርቡ፣ የጎንደር ሎዛ ልጅ ሆነው ሳለ ለጵጵስናው ምርጫ ሲሉ የዓድዋ ተወላጅ ነኝ በማለት የትግሬ ማንነት ተላብሰው ሲተውኑ፣ በሰዓሊተ ምህረት ቤተ ክርስቲያን በመናፍቃኑ እጅ ሲቀቡ ሳይ አይቼ ዝም ማለት ስለሌለብኝ ከዕጩነት እንዲወጡ አጥብቄ ነበር የተቃወምኩት። ኋላ ላይ ከአንዲት እህቴ ጋር ቁጭብዬ ሳለሁ የእጅ ስልኬ ላይ ደጋግመው ይደውላሉ። ምንድነው አናግር እንጂ ትለኛለች። አይ የምቃወማቸው አባት ናቸው እላታለሁ። አናግራቸው ትለኛለች። አናገርኳቸው።
• አባ ኃይለማርያም፦ ዘመዴ እባክህ እባክህ ተወኝ። ስለወዳጅነታችን ተወኝ። የመነኩሴ የመጨረሻ ሕልሙ እኮ ጵጵስና ነው። እባክህ ስንት የደከምኩበትን እንቅፋት አትሁንብኝ። በማርያም፣ በወላዲተ አምላክ፣ በምትወዳት በእመቤቴ ይዤሃለሁ ልለምንህ።
~ እኔ፦ በዚህ መንገድ ያገኙት ጵጵስና ምን ያደርግሎታል? ደግሞስ ከሊቀ ሊቃውንት ዕዝራ ጋር ለውድድር ሲቀርቡስ ምን ይሰማዎታል? ይሄ ሁሉ የሚታይ ነቀፌታ እየተሰነዘረብዎ ቢሾሙስ ዕድሜ ይኖረኛል ብለው ያስባሉ? እኔ እስኪመረጡ ተቃውሞዬን አላቋርጥም። ከተመረጡ ግን አፌን አልከፍትም። ብዬአቸው ተለያየን። አባም አቡን ሆኑ። እኔም አቆምኩ። በሚዲያም ሁለታችንም ቀርበን እሳቸውም ልክ እንደነበርኩ በሺ ሰዎች ፊት መሰከሩ። ብዙም አልቆዩ ተሰቃይተው አረፉ።
"…አሁን ያሉት ጳጳሳት ሲሰብኩ አይታችኋል? እንደነ ብፁዕ አቡነ ጎርጎሬዎስ ዘመን ተሻጋሪ መጻሕፍት ጽፈው ሲያስደምሙን ዓይታችኋል? ፍሬ የሚያፈሩ አሉወይ? አንዳንዴ ማኅበራት ሰብከው የመለሷቸውን የዳር ሀገር ኢትዮጵያውያን የውኃ ጥምቀት ለማጥመቅ ለፎቶ መርሀ ግብር ከሚታዩ ሁለት ፍሬ አባቶች በቀር አሉ ወይ? የሉም። ለምን ያልን እንደሆነ በውትድርናው አገልግሎት ላይ የተቀላቀሉት ወታደሮች በፍላጎት፣ ሙያውን ወደው የተመዘገቡ ስላልሆነ ነው። ታፍሰው፣ ወይም ርቧቸው ለሆዳቸው፣ ለሥጋዊ ፍላጎታቸው ብለው የገቡ ስላሉ ነው። መስፈርቱን ስለማያሟሉ ነው። ተኩስ ሲጀመር፣ ውጊያ ሲጀመር፣ ጦርነት ሲጀመር በፍላጎት እንደዘመተው ወታደር ቆራጥ አይደሉም። ፈሪ፣ ቅዘናም፣ ቦቅቧቃ፣ ድንጉጥ፣ መስሎ አዳሪ ነው የሚሆኑት። ማንም ይማርካቸዋል። ለመኖር ስለሚጓጉ ባንዳነት ያጠቃቸዋል። እንደ ወታደር ፈንጂ ረግጠው፣ ፈንጂ ላይ ቆመው፣ እኔ ሞቼ እናንተ እለፉ የሚል ወኔ የላቸውም። የተቋሙን መስፈርት ሳያሟሉ የተመረጡ፣ ነፋስ አመጣሽ ናቸውና እንዲህ ነው የሚሆኖት። የአቡነ ጴጥሮስን፣ የአቡነ ሚካኤልን መንገድ ለመከተል እኮ ሙያውን ወደህ፣ የሙያው መስፈርት የሚጠይቀውን ሟሟለት አለብህ። አሁን እንኳን እንደ አቡነ ጴጥሮስ ሊኮን ይቅርና ሻሸመኔ ላይ የተዋሕዶ ልጆችን በታቦተ ሚካኤል ፊት ቆሞ አስጨፍጭፎ በክርስቲያኖች ደም ታጥቦ ፖለቲካው እና ዳንኤል ክብረት ስለሚፈቅዱለት ዓይኑን በጨው ታጥቦ ጳጳስ ሆኖ አሁንም የሚያቆርብ፣ የሚያጠምቅ ሆኖ ታገኘዋለህ። ቀደም ብሎ የጰጰሰውም አብዛኛው የግሩፑ አባል ስለሆነ ግድ የለውም።
"…አሁን አሁን ጳጳስም ሆነ አለቃ ሆኖ የሚሾመው የቁስ ሰቀቀን ናላውን ያዞረው ተመርጦ ነው። የድሀ ሀገር ጳጳስ መሆን ቪዛ በነፃ ስለሚያስገኝ የልመና ኮሮጆ ይዞ ዶላር፣ ፓውንድና ዩሮ ለመሸቀል የሚሮጠው ነው የሚበዛው። ታቦት 5ሺ ዶላር ለመቸብቸብ፣ በአሜሪካ ሕግ መሠረት የመጦሪያውን ሱቅ በደረቴ ቤተ ክርስቲያን ከፍቶ በበላይ ጠባቂነት ሙድ ቢዝነስ መሥራት፣ አስተማማኝ የኢኮኖሚ ለራሱ ለመገንባት ነው የሚሯረጠው። ጳጳስ ሆኖ አሜሪካ ሄዶ በየቡቲኩ የሴት ቦርሳ፣ የሕጻናት ጫማና ልብስ ሸምቶ የሚመለሰው ለእርዳታ ድርጅት እኮ አይደለም። እየተዋወቅን። ሃይ። አዎ ነውረኞች በዝተው ውርደታችን በዚያው ልክ በዛ። አይደለም ውዳሴ ማርያም ጸሎተ ሃይማኖትን የማይዘልቅ ጳጳስ አድርገህ መርጠህ፣ ሹመህ፣ ፍሬ ያፈራልኛል ብለህ መድከምህ ነው የሚያስቀኝ። ይትፍርህ እም እያለ የሚያላግጥ። ከዚህ በላይ መዋረድ ከወዴት ይምጣ? እናም ከተጀመረ አይቀር ጠንከር ያለ ፍትጊያ መፈጠር አለበት። ጠንከር ያለ። ጠላት ወኪሎቹን አጰጵሷል፣ የሲኖዶስ አባል አድርጓል። ውጊያው ቀላል አይሆንም። አሁን የተሾሙትም አብዛኛዎቹ ፍንዳታዎችና ጩጬዎች ናቸው። ገና የቁስ ሰቀቀን ያለቀቃቸው። መደብ ላይ ተኝተው ከርመው አሁን ሞዝቮልድ ላይ መተኛት የጀመሩ። የማይርባቸው፣ የማይጠማቸው። ሹፌር ተመድቦላቸው የሚንቀሳቀሱ። በአንዲት ስልክ ብፁዕ እገሌ ነኝ ብለው ባለሥልጣኑንም፣ ባለፀጋውንም የማዘዝ መብትና ሥልጣን ያገኙ። ፍልሰታን እንዳይጾሙ፣ ዕለት በዕለትም እንዳይቀድሱ ከኢትዮጵያ ወደ አሜሪካና ካናዳ፣ አውሮጳ የሚሸሹ። የሚያመልጡ። አሜሪካ ሄደው የባለትዳሮችን አልጋ፣ ወይ የልጆችን አልጋ ወርሰው፣ የባለ ትዳሮችን ፕራይቬሲ የሚሻሙ፣ የሚያደፈርሱ…👇②✍✍✍