«ሰለፎች ዘንድ ከሚጠሉ ተግባሮች መካከል ከሱብሒ ሰላት አንስቶ ፀሀይ እስከምትወጣ ድረስ መተኛት ነው። ይህ ወቅት ሪዝቆች የሚወርዱበት፣ በረከት የሚሰፍንበትና ድልቦች የሚታፈሱበት ነው።»
الامام ابن القيم
https://t.me/abdurezaq27
الامام ابن القيم
مدارج السالكين (١-٤٥٧)
https://t.me/abdurezaq27