قال عبد الرحمن بن عبد القارئ
كانوا (الصحابة) يلعنون الكفرة في النصف يقولون: اللهم قاتل الكفرة الذين يصدون عن سبيلك ويكذبون رسلك ولا يؤمنون بوعدك وخالف بين كلمتهم وألق في قلوبهم الرعب وألق عليهم رجزك وعذابك إله الحق ثم يصلي على النبي ثم يدعوا للمسلمين ما استطاع من خير ثم يستغفر للمؤمنين ...
ابن خزيمة والبيهقي وسنده صحيح
አብዱል ረህማን ቢን አብዱልቃሪ እንዳሉት። እነሱ (ሶሓቦች) ካፊሮችን ረመዳን ሲጋመስ ይረግሟቸው ነበር፡- አላህ ሆይ! ከመንገድህ የተመለሱትን፣ መልእክተኞችህን የካዱ፣ በቃል ኪዳንህም የማያምኑትን፣ ቃላቸውን አፍርስባቸው ካፊሮችን ተዋጋቸው፣ በልባቸው ውስጥ ሽብርን ጣል፣ ቁጣህንና ስቃይህን በነሱ ላይ ጣላቸው፣ ከዚያም በነብዩ ላይ ሰለዋት ያወርዳል፣ ከዚያም ለምእመናን መልካምን ነገር ይለምናል...
ኢብኑ ኩዘይማህ እና አል-በይሃቂ ዘግበውታል
https://t.me/Abu_Muhammed_MuhammedSed/5182