Bahiru Teka dan repost
✅ ረመዳንና መንዙማ
➪ ረመዳን ቁርኣን የወረደበት ወር ሲሆን በዚህ ወር ቁርኣንን በተቻለ መጠን መቅራት፣ ትርጉሙን ማስተንተን፣ ያዘዘውን መልእክት በተቻለ መጠን ተረድቶ በስራ ላይ ማዋል የቁርኣንን በረካ ለማግኘት ይረዳል። ቁርኣን የወረደው ልንሳለመው ሳይሆን ልንመራበትና ልንሰራበት ነው። ቁርኣን መለኮታዊ የህይወት መመሪያ፣ የልብ ብርሀን፣ የውስጥም የውጭም መድሃኒት፣ የሁለት ሀገር ስኬት ቁልፍ ነው።
➽ የመጀመሪያዎቹ ሙስሊሞች የበላይነት የተቀዳጁት፣ ከነበሩበት ዝቅጠት የወጡት፣ ዐለም ላይ ተፅኖ መፍጠር የቻሉት፣ የዘመኑን አምባገነኖች አንገት ያስደፉት በቁራን በመመራታቸውና በመስራታቸው ነው። ቁርኣንን የበላይ አደረጉ ቁርኣን የበላይ አደረጋቸው። ይህ የቁርኣን የበላይነት ዘመን የማይሽረው አላህ ሰማይና ምድርን እስኪወርስ ዘላቂነው።
➻ በየትኛውም ቦታና ዘመን ላይ ያሉ ሙስሊሞች ቁርኣንን የበላይ ካደረጉ የበላይ ይሆናሉ። ከሰሩበትና ከተመሩበት የማይጠፋውን ዘላለማዊ የተድላ ሀገር ይወርሳሉ።
✅ የኢስላም ጠላቶች የሙስሊሞችን የበላይነትና ልቅና ለመንጠቅ በገዛ እጃቸው ወደ ኩፍር ዝቅጠት እንዲወርዱ ለማድረግ ከፈበረኳቸው የሽርክና የኩፍር ፋብሪካዎች አንዱ የመንዙማ ማምረቻ ፋብሪካ ነው። የዚህ ፋብሪካ ባልተቤቶች በዋነኝነት አሕባሾች ሲሆኑ አሽዓሪያ ሱፍዮችም ትልቅ ድርሻ አላቸው። ኢኽዋኖች ኢስላማዊ ኪነ ጥበብ፣ ኢስላማዊ አርት ብለው በማስተዋወቅና እንዲሰራጭ በማድረግ የበኩላቸውን ሚና እየተወጡ ነው።
➧ ይህ ከሺርክና ኩፍር ፋብሪካ እየተመረተ የሚወጣው መንዙማ በዚህ በቁርኣን ወር ከምንጊዜውም በላይ ጨምሮ አላህ ካዘነለት በስተቀር ሁሉም ቤት ያዳርሳል። መንዙማ ተብሎ ሽርክና ኩፍር የሌለበት ማግኘት በበጋ የዝናብ ጠብታ እንደ ማግኘት ነው። አብዛኛው መንዙማ የአላህን ጌትነት አምላክነትና ስምና ባህሪ ለፉጡር የሚሰጥበት ነው። ሽንቱን መቆጣጠር የማይችልን ፍጡር የፍጥረተ ዐለሙ ፈጣሪና ተቆጣጣሪ የሚያደርግ ከነብዩ ዘመን ከሀዲያን የበለጠ ክህደት ያለበት ነው። ይህን ኩፍርና ሽርክ ለሙስሊሙ ማህበረሰብ በነብዩ ስም እየበረዙ የሚግቱበት የማክፈሪያ መሳሪያ ነው። አሕባሾች ይህን የሽርክና የኩፍር ብርዝ የሙሀባ መጠጥ ይሉታል ‼ ለዚህ ነው
"ጠጥቼ ልስከር የሙሀባው ኸምር" ‼ የሚሉት። እውነታቸውን ነው የኩፍር መጠጥ እየጠጡ ነው የሚሰክሩት። የዚህ አይነቱ ስካር በቁርኣን ወር መሆኑ ልብ ያደማል።
✔️ ሙስሊሞች ከልባቸው ወደ አላህ ተውበት አድርገው ተመልሰው ተፀፅተው እሱን ብቻ ተገዝተውና እሱን ብቻ ምህረት ለምነው ከጌታቸው ጋር በሚታረቁበትና ምህረት በሚያገኙበት ወር በአላህ ላይ አምፀው ከትእዛዙ ወጥተው ወደ ሽርክና ኩፍር እንዲገቡ የሚያደርግ መንዙማ እንዲጋቱ ይደረጋል።
➭ በመሆኑም የተውሒድ ተጣሪዎች ሆይ ከምን ጊዜውም በላይ በረመዳን ሙስሊሙን ከዚህ የአሕባሽና ሱፍያ የማክፈር ዘመቻ መታደግ ጫንቃችሁ ላይ የተጣለ ሀላፊነት ነው።
አላህ ይርዳን።
https://t.me/bahruteka
➪ ረመዳን ቁርኣን የወረደበት ወር ሲሆን በዚህ ወር ቁርኣንን በተቻለ መጠን መቅራት፣ ትርጉሙን ማስተንተን፣ ያዘዘውን መልእክት በተቻለ መጠን ተረድቶ በስራ ላይ ማዋል የቁርኣንን በረካ ለማግኘት ይረዳል። ቁርኣን የወረደው ልንሳለመው ሳይሆን ልንመራበትና ልንሰራበት ነው። ቁርኣን መለኮታዊ የህይወት መመሪያ፣ የልብ ብርሀን፣ የውስጥም የውጭም መድሃኒት፣ የሁለት ሀገር ስኬት ቁልፍ ነው።
➽ የመጀመሪያዎቹ ሙስሊሞች የበላይነት የተቀዳጁት፣ ከነበሩበት ዝቅጠት የወጡት፣ ዐለም ላይ ተፅኖ መፍጠር የቻሉት፣ የዘመኑን አምባገነኖች አንገት ያስደፉት በቁራን በመመራታቸውና በመስራታቸው ነው። ቁርኣንን የበላይ አደረጉ ቁርኣን የበላይ አደረጋቸው። ይህ የቁርኣን የበላይነት ዘመን የማይሽረው አላህ ሰማይና ምድርን እስኪወርስ ዘላቂነው።
➻ በየትኛውም ቦታና ዘመን ላይ ያሉ ሙስሊሞች ቁርኣንን የበላይ ካደረጉ የበላይ ይሆናሉ። ከሰሩበትና ከተመሩበት የማይጠፋውን ዘላለማዊ የተድላ ሀገር ይወርሳሉ።
✅ የኢስላም ጠላቶች የሙስሊሞችን የበላይነትና ልቅና ለመንጠቅ በገዛ እጃቸው ወደ ኩፍር ዝቅጠት እንዲወርዱ ለማድረግ ከፈበረኳቸው የሽርክና የኩፍር ፋብሪካዎች አንዱ የመንዙማ ማምረቻ ፋብሪካ ነው። የዚህ ፋብሪካ ባልተቤቶች በዋነኝነት አሕባሾች ሲሆኑ አሽዓሪያ ሱፍዮችም ትልቅ ድርሻ አላቸው። ኢኽዋኖች ኢስላማዊ ኪነ ጥበብ፣ ኢስላማዊ አርት ብለው በማስተዋወቅና እንዲሰራጭ በማድረግ የበኩላቸውን ሚና እየተወጡ ነው።
➧ ይህ ከሺርክና ኩፍር ፋብሪካ እየተመረተ የሚወጣው መንዙማ በዚህ በቁርኣን ወር ከምንጊዜውም በላይ ጨምሮ አላህ ካዘነለት በስተቀር ሁሉም ቤት ያዳርሳል። መንዙማ ተብሎ ሽርክና ኩፍር የሌለበት ማግኘት በበጋ የዝናብ ጠብታ እንደ ማግኘት ነው። አብዛኛው መንዙማ የአላህን ጌትነት አምላክነትና ስምና ባህሪ ለፉጡር የሚሰጥበት ነው። ሽንቱን መቆጣጠር የማይችልን ፍጡር የፍጥረተ ዐለሙ ፈጣሪና ተቆጣጣሪ የሚያደርግ ከነብዩ ዘመን ከሀዲያን የበለጠ ክህደት ያለበት ነው። ይህን ኩፍርና ሽርክ ለሙስሊሙ ማህበረሰብ በነብዩ ስም እየበረዙ የሚግቱበት የማክፈሪያ መሳሪያ ነው። አሕባሾች ይህን የሽርክና የኩፍር ብርዝ የሙሀባ መጠጥ ይሉታል ‼ ለዚህ ነው
"ጠጥቼ ልስከር የሙሀባው ኸምር" ‼ የሚሉት። እውነታቸውን ነው የኩፍር መጠጥ እየጠጡ ነው የሚሰክሩት። የዚህ አይነቱ ስካር በቁርኣን ወር መሆኑ ልብ ያደማል።
✔️ ሙስሊሞች ከልባቸው ወደ አላህ ተውበት አድርገው ተመልሰው ተፀፅተው እሱን ብቻ ተገዝተውና እሱን ብቻ ምህረት ለምነው ከጌታቸው ጋር በሚታረቁበትና ምህረት በሚያገኙበት ወር በአላህ ላይ አምፀው ከትእዛዙ ወጥተው ወደ ሽርክና ኩፍር እንዲገቡ የሚያደርግ መንዙማ እንዲጋቱ ይደረጋል።
➭ በመሆኑም የተውሒድ ተጣሪዎች ሆይ ከምን ጊዜውም በላይ በረመዳን ሙስሊሙን ከዚህ የአሕባሽና ሱፍያ የማክፈር ዘመቻ መታደግ ጫንቃችሁ ላይ የተጣለ ሀላፊነት ነው።
አላህ ይርዳን።
https://t.me/bahruteka