አቡ መርየም አዳማ


Kanal geosi va tili: Efiopiya, Amharcha
Toifa: ko‘rsatilmagan


هدفنا الذب عن السنة.....................
ትክክለኛው እስላማዊ አስተምህሮ ከቁርአንና ከሐዲስ ከደጋግ ቀደምቶች አረዳድ ከታማኝ ዑለሞች የሚሰራጭበት ቻናል ነው። በተጨማሪም ተውሂድንና ሽርክን እንዲሁም ሱናንና ቢድአን እንዲሁም የቢድአ ሰዎችን ለሰዎች በፁሁፍና በሙሀደራ መልክ ግልፅ ማድረግ
https://telegram.me/abumerymadama

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Kanal geosi va tili
Efiopiya, Amharcha
Toifa
ko‘rsatilmagan
Statistika
Postlar filtri


🔹 የካቲት 30/2017 በአ/አ ካራ ቆሬ ቢላል ኢብኑ ረባሕ መድረሳ የእስልምና እንግድነት በሚል ርእስ የተደረገ ሙሓደራ ።

↪️ ከተነሱ ነጥቦች ውስጥ :–

– እንግዳ የሆነው ሶላት ፆምና ሐጅ ሳይሆን ተውሒድ መሆኑ ።
– በነብዩ ዘመን እንግዳ የሆነው በጣኦት አምላኪያን መካከል ነበር ።
– ምክንያቱም የአላህ መልእክተኛ ላ ኢላሃ ኢልለላህ በሉ ያሉት ጣኦት አምላኪያንን ነበር ።
– ዛሬ ተውሒድ እንግዳ የሆነው ሙስሊም ነኝ በሚል ማህበረሰብ መካከል ነው ።
– ተውሒዱ ሽርክ ሽርኩ ተውሒድ ተደርጎ ተይዟል ።
– አብዛኛው ሙስሊም ቀብር አምላኪ ነው ።
– ሰዎች ወደተለያየ የመሻኢኾች መውሊድ ብሎ የሚሄደው ጥሬ እቃ ወይም ሸቀጥ ሊያመጣ ሳይሆን ቀብር ለማምለክ ነው ።
– በረመዳን ከምንጊዜውም በላይ ሽርክ ይሰራል ።
– ቁርኣን እንግዳ ሆኖ ከእስልምና የሚያወጣ ሽርክ የያዘው መንዙማ ነግሷል ። የሚሉና ሌሎችም ነጥቦች ተዳሰዋል ።

http://t.me/bahruteka


Shek Abdul Hamid Al latami dan repost
የ'አንድ ዳዒ ደዕዋው የሰመረ ፤ ሰዎችን የሚለውጥ ይሆን ዘንድ የሚከተሉት ሶስት ነገራቶች ያስፈልጉታል።

➊ በቂ እውቀት
➋ ድፍረት
➌ እውቀት'ን ሳይሰስቱ መለገስ

[ሸይኽ ዐብዱል ሐሚድ አል - ለተሚይ ]

t.me/abdulham
t.me/abdulham
t.me/abdulham


አልበያን መስጂድና መድረሳ (የቡታጅራ) የገቢ ማሰባሰቢያ ግሩፕ dan repost
Video oldindan ko‘rish uchun mavjud emas
Telegram'da ko‘rish
አስቸኳይ የእርዳታ ጥሪ ከቡታጀራ አልበያን መስጅና መድረሳ

በአለም ዳርቻ በቅርብም በሩቅም የምትገኙ አህለል ኸይሮች ዛሬ በጣለው መለስተኛ ዝናብ በቡታጀራ ከተማ የሚገኙ ምእመናኖች
በጎርፍ ተጥለቅልቀዋል

በምስሉ እንደ ምትመለከቱት ከባድ ዝናብ ቢጥል ምንአክል ጉዳት እንደሚደርስ መገመት ይቻላል

በኣሁኑ ጊዜ ምንም እንኳን በሰለፊዮች ችግር ቢበረታም በቡታጀራ ሰለፊዮች የደረሰው በደል ተወዳዳሪ የለውም

ይሀውም ማረፊያ ቦታ በማጣት ተከራይተውም ጭድ ነስንሰው በሚሰግዱበትና በሚቀሪበት ቦታ ለሰለፊያ ጠሊታ በሆኑ ሰዎች እንግልታ በሉበት ሁኔታ በምስሉ ለምትመለከቱት ተዳርገዋል

በመሆኑም ከምንም በማስቀደም ለእኚህ ብርቅዬ ሰለፊዮች ልንደርስላቸው ይገባል

ሼር በማድረግና እጃቹ የያዘውን እንድታበርክቱ በኣሏህ ስም እንጠይቃቹሃለን


المؤمن للمؤمن كالبنيان


مثل المؤمنين في توادهم وتعاطفهم وتراحمهم كمثل الجسد الواحد إذا اشتكى منه عضو تداعى له سائر الجسد بالسهر والحمى

1000571575063
የመስጅዱ አካውንት

https://t.me/albeyanbutajiragroup?videochat=ebdbd2b7999c899de4


[ኢብን ሽፋ - Ibn Shifa] dan repost
ረመዷን ብዙዎች ተውበት የሚያደርጉበት ወር ነው!
መስፈርቶቹስ?
—————
የሰው ልጅ ከስህተት የፀዳ አይደለምና እኛስ መች ነው ወደ አላህ ከልባችን ቁርጥ ያለ ተውበት አድርገን ከወንጀላችን የምንመለሰው???
በተለያዩ ወንጀሎች ውስጥ ተዘፍቀው ለሚገኙ ባሮቹ ሁሉ አዛኙና መሃሪው አምላካችን አላህ እንዲህ እያለ ይጠይቃል:-

﴿أَفَلا يَتوبونَ إِلَى اللَّهِ وَيَستَغفِرونَهُ وَاللَّهُ غَفورٌ رَحيمٌ﴾ الماءدة ٧٤

ወደ አላህ ተፀፅተው አይመለሱምን? ምህረትን አይለምኑትምን?፣ አላህ መሃሪ አዛኝ ነው።” አል-ማኢደህ 74

ዛሬ ነገ ሳንል ካለንበት ግልፅ ከወጡም ሆኑ ከድብቅ ወንጀሎች ወደ አላህ በቁርጠኝነት መስፈርቱን አሟልተን ልንመለስ ይገባል!፣ ሞት መምጫው ምስጢር ነው፣ መች በተዘናጋንበት ፈጥኖ እንደሚመጣ አናውቅም!፣ ሞት ድንገተኛ ፈጥኖ ደራሽ ነው፣ ኑዛዜያችን እንኳን አስተካክለን ሳንናዘዝ በድንገት ህይወታችን ከሰውነታችን ልትላቀቅ ይችላልና ቶሎ ወደ አላህ በቁርጠኝነት ልንመለስ ይገባል!!።

ከወንጀል ወደ አላህ ተፀፅቶ ለመመለስ (ለተውበት) ጠንካራና አይቀሬ የሆኑ 5 መስፈርቶች አሉት። ታላቁ ዓሊም ሸይኽ ሙሀመድ ቢን ሷሊህ አል-ዑሰይሚን (ረሂመሁላህ) እንደሚከተለው አስቀምጠዋቸዋል:-

ለአላህ ብሎ ኒያን በማጥራት (በኢኽላስ) ወደ አላህ ተፀፅቶ መመለስ ነው።
ኢኽላስ አምልኮን ለአላህ ብሎ ጥርት አድርጎ መፈፀም ለሁሉም የአምልኮ ዘርፍ መስፈርት ነው። ከወንጀል ወደ አላህ ተፀፅቶ መመለስ ደግሞ ከአምልኮ ዘርፎች አንዱ ነው። አላህ እንዲህ ብሏል:-

﴿وَما أُمِروا إِلّا لِيَعبُدُوا اللَّهَ مُخلِصينَ لَهُ الدّينَ حُنَفاءَ﴾ البينة ٥

አላህን ሀይማኖትን ለእርሱ ብቻ አጥሪዎች፣ ቀጥተኞች ሆነው እንዲገዙት እንጂ በሌላ አልታዘዙም።” አል-በይነህ 5
ሰዎች እንዲያዩለት ወይም ደግሞ አላህን አልቆና ፈርቶ ሳይሆን (የሸሪዓ ሀገር ሆኖ) በባለ ስልጣኖች ቅጣት እንዳይደርስበት ፈርቶ ተውበት ያደረገ ከሆነ ተውበቱ ተቀባይነት የለውም!።

በፈፀመው ወንጀል ላይ ተፀፃች መሆን አለበት።
አላህ ያዘዘውን ነገር ባለ መፈፀም ከነበረ ወንጀል የሰራው፣ ሀያል የሆነው የአምላኩን አላህን ትእዛዝ ባለ ማክበሩ ሊቆጭና ሊፀፀት ይገባል። አልያም አላህ የከለከለውን ነገር በመፈፀም ከሆነ የተገበረው መተው እየቻለ ፈጣሪውን አላህን በማመፁ የአላህን ሀያልነት በማስታወስ እርሱ ፊት ቆሞ እንደሚጠየቅ በማስታወስ ሊቆጭና ልቡ ሊሰበር ይገባል።

ተፀፅቶ ከተመለሰበት (ተውበት) ካደረገበት ወንጀል ሙሉ በሙሉ መላቀቅ አለበት።
የፈፀመው ወንጀል ግዴታ የተደረገበትን ነገር አለመፈፀም ከነበር ያንን ነገር ሙሉ በሙሉ መፈፀም። ለምሳሌ:- አንድ ሰው ወንጀል የሰራው ዘካ በመከልከል ከነበረ ዘካውን በአግባቡ ያለፈውንም ጭምር አስቦ መስጠት ተውበቱ ተቀባይነት እንዲኖረው ግዴታ ይሆንበታል። ወይም ስርቆትን የመሰለ ሀራም ነገር የተገበረ ከሆነ ተውበቱ ተቀባይነት እንዲኖረው የሰረቀውን ገንዘብ ለባለቤቱ መመለስ አለበት። ተውበት ባደረገበት ወቅት የሚመልሰው ገንዘብ ከሌለው ሲያገኝ መመለስ ይጠበቅበታል። ባለቤቱ ከሌለ ለወራሾቹ፣ ወራሽ ዘመድ ከሌለው ለሙስሊሞች የገንዘብ ግምጃቤት (ለበይተል ማል)፣ የሙስሊሞች ግምጃቤት (በይተል ማል) ከሌለ ሙሉ ገንዘቡን ሶደቃ ያደርግለታል። ገንዘቡን ለባለቤቱ በአካል መስጠቴ ለሌላ አደጋ ሊያጋልጠኝ ይችላል ብሎ ከፈራ፣ በሌላ በማያሰጋው መንገድ በተዘዋዋሪ አድርጎ መመለስ ግዴታ ይሆንበታል።

ተውበት ካደረገ በኋላ፣ ተውበቱ ተቀባይነት እንዲኖረው፣ ተውበት ወዳደረገበት ወንጀል ላለመመለስ ቁርጥ ያለ አቋም መያዝ ግዴታ ይሆንበታል።

አንድ ሰው ከወንጀሉ ወደ አላህ ተፀፅቶ (ተውበት) አድርጎ የሚመለስበት ወቅት ተውበቱ ተቀባይነት የሚያገኝበት ወቅት መሆን አለበት። ይህ ማለት ሁለት ተውበት ተቀባይነት የማያገኝበት የተለያዩ ጊዜዎች አሉ፣ እናም በነዚህ ጊዜያት መሆን የለበት። እነሱም:- 1, በሰውዬው በራሱ ብቻ የተገደብ ጊዜ ነው፣ እርሱም የሞት ገርገራ ላይ ከሆነ ተውበቱ አይጠቅመውም። 2, ሁሉንም ሰው አካታች የሆነ ጊዜ ነው፣ እርሱም ፀሃይ ከገባችበት የምትወጣበት ጊዜ ነው፣ በዚህን ጊዜ የሚደረግ ተውበት ለማንም አይጠቅምም።” [ሸርህ አል-አርበዑን አንነወዊየህ ኢብኑ ዑሰይሚን 1/417]

ለእነዚህ መስፈርቶች ሸይኹ ኪታባቸው ውስጥ ማስረጃ ያስቀመጡ ሲሆን፣ እኔ ግን ከጊዜ አንፃር ለማሳጠር ብዬ ነው ማስረጃዎችን ያልጠቀስኳቸው፣ ማስረጃዎችን ማየት የፈለገ በተጠቀሰው ገፅ ከኪታቡ ማየት ይችላል።

በዚህ ጊዜ እየታየ ያለው ትልቁ ችግር ብዙ ሰዎች ረመዷን ሲገባ ብቻ ተውበት ያደርጉና ከረመዷን በኋላ ግን ወደዚያው ሲመለሱ ይስተዋላል። ይህ ከባድ የሆነ አደጋ ነው!፣ ወንጀሉንም ሙሉ በሙሉ አያስምርለትም። ታጥቦ ጭቃ ከመሆንም አላህ ይጠብቀን!!

ሸይኹ'ል ኢስላም ኢብኑ ተይሚያ (ረሂመሁላህ) እንዲህ ብለዋል:-
በረመዷን ወር ብቻ ወንጀልን በመተው ላይ ቁርጥ አቋም የያዘ ሰው፣ ከረመዷን በኋላም ያለውን ጊዜ ያላካተተ ከሆነ፣ ይህ ጥቅል በሆነ መልኩ ተውበት አድራጊ አይደለም። ነገር ግን በረመዷን ውስጥ ይህን ወንጀል ከመፈፀም ተቆጥቧል፣ ይህን ያደረገው ለአላህ ብሎና የእርሱን ህግጋት (የእስልምናን እሴት) በማላቅ ከሆነ፣ ይህን ጊዜ በማክበር እርም የተደረገበትን በመተው፣ በዚህ ተግባሩ ብቻ ነው አጅር የሚያገኘው። እንጂ እርሱ ከነዚያ ሙሉ ተውበት ከሚያደርጉትና ሙሉ ተውበት በማድረጋቸው ጥቅል በሆነ መልኩ ወንጀላቸው ከሚተውላቸው (ምህረት) ከሚደረግላቸው ሰዎች አይደለም።
[መጅሙዕ አል-ፈታዋ 10/744
✍🏻ኢብን ሽፋ: (t.me/ibnshifa)
የተለያዩ ት/ቶችን ለማግኘት የቴሌግራም ቻናላችን ⤵️ #join በማድረግ ይቀላቀሉ
https://telegram.me/IbnShifa
https://telegram.me/IbnShifa


Bahiru Teka dan repost
👉 ረመዳን ሁለተኛው አስር

የተከበራችሁ ምእመናን የአላህ ባሮች እንሆ ረመዳን የመጀመሪያው 10 አልቆ ሁለተኛው ሊገባ ነው ። እስኪ ሁላችንም ራሳችንን እንጠይቅ ።
ከቁርኣን ጋር ምን ያክል ጊዜ አሳለፍን ?
ከዚክር ጋር
ከዱዓእ ጋር
ከሶላት ጋር
ከሶደቃ ጋር
ሁኔታችን ምን ያክል ተቀይሯል
ንግግራችን
ቀልዳችን
ትረባችን
ማሽማጠጣችን
መሳደባችን
ባጠቃላይ ከረመዳን በፊት ከነበረን ባህሪ ምን ያክል ተቀይረናል ? በጊዜያችን ምን ያክል ተጠቅመናል ? በምን እያጠፋነው ነው ?
ጊዚ ከሰከንድ አመልካች ወደ ደቂቃ አመልካች በተሸጋገረ ቁጥር እኛ ደግሞ ከተወሰነልን ጊዜ እየተሸረፈ ወደ ቀብር አየተጠጋን ነው ።
ይህ አላህ ለድክመታችን ማካካሻ የሰጠን ገፀ በረከት ( የረመዳን ወር ) ካልተጠቀምንበት ምንም ሳይዛነፍ ጉዞዉን መጨረሱ አይቀርም ። ቀኑ ለለሊት ለሊቱ ለቀን እየተቀባበሉ ሳምንት እያለ ወር ያልቃል ። የተወሰነው የገፀ በረከት ጊዜ ከዚያም የእድሜ መንገድ ጉዞዉን ይቀጥላል በዱንያ ላይ የተወሰነለት ገደብ እስኪያበቃ
የሚጠብቀን ከሁለት አንድ ነው ። ዘላለማዊ ፀፀት ወይም ዘላለማዊ የተድላ ህይወት
የፈለግነውን መምረጥ እንችላለን ። ግን እጅ በማውጣት ሳይሆን በስራ ነው ።

አላህ ካገራላቸው ባሮቹ ያድርገን ።

http://t.me/bahruteka


Muhammed Mekonn dan repost
'የፍራፍሬዎች ንጉሥ' ቴምር እና የጤና በረከቶቹ


ቴምር በውስጡ ለጤና ጠቃሚ የሆኑ በርካታ ንጥረ ነገሮችን በመያዙ ምክንያት “የፍራፍሬዎች ንጉሥ” በመባል ይጠራል።

በረመዷን ወቅት ሙስሊሞች ለማፍጠሪያነት ከሚጠቀሟቸው የፍራፍሬ ዓይነቶች መካካል አንዱ ቴምር ነው።

ለመሆኑ ቴምር በውስጡ ምን ዓይነት ንጥረ ነገሮችን ይዟል? በረመዷን  ፆም ወቅት የመዘወተሩ ምክንያት ምንድነው? ቴምርን መመገብ ለጤና ያለው ጠቀሜታዎች ምንድናቸው?

ቴምር በሰው ልጆች ዘንድ ጥቅም ላይ በመዋል ረጅም ዓመታትን ያስቆጠረ የፍራፍሬ ዓይነት ሲሆን በመካከለኛው ምሥራቅ እና በሰሜን አፍሪካ አካባቢዎች በስፋት የሚበቅል ነው።

በቅዱስ ቁርዓን ከ20 ጊዜ በላይ የተጠቀሰው ቴምር፣ ሙስሊሞች በረመዷን ወቅት ፆማቸውን ለመፍታት ለማፍጠሪያነት ይጠቀሙበታል። ይህም የነብዩ መሐመድ (ﷺ) ፈለግን በመከተል እንደሆነ የታሪክ ድርሳናት ያመለክታሉ።

ቴምር እንደ ታያሚን፣ ማዕድናት እና ፋይበር ባሉ ጠቃሚ ንጥረ ነገሮች የበለጸገ ነው። ብረት፣ ማግኒዥየም፣ ፖታሺየም፣ መዳብ እና ሌሎችን ንጥር ነገሮችንም ይዟል።

በተጨማሪም አንቲኦክሲዳንት፣ ሱክሮዝ፣ ፍሩክቶዝ እና ግሉኮስ የመሳሰሉ የስኳር ዓይነቶችን እንዲሁም 23 ዓይነት አሚኖ አሲድ እና ሌሎች ንጥረ ነገሮችን በመያዝ ይታወቃል።

ቴምር ከፍተኛ ኃይል ሰጪ የፍራፍሬ ዓይነት በመሆኑ የምግብ ማቀነበባሪያ ኢንዱስትሪዎች የተለያዩ ጣፋጭ ምግቦችን ለማምረት ይጠቀሙበታል።

በዘርፉ የተከናወኑ ጥናቶች እንደሚያመለክቱት ቴምርን መመገብ የሆድ ድርቀትን፣ የአንጀት ቁስለትን እና ተቅማጥን ለመከላከል፤ ኃይል ለማግኘት፣ የልብ ጤናን ለመጠበቅ፣ የነርቭ ሥርዓትን ጤናማ ለማድረግ እንዲሁም የደም ማነስን ለማስተካከል ይረዳል።

ማንኛውም ፆመኛ ሰው በቴምር ሲያፈጥር በደሙ ውስጥ ያለውን የስኳር መጠን በፍጥነት ለመጨመር ይረዳዋል። በመሆኑም ከፆም በኋላ የተወሰኑ የቴምር ፍሬዎችን መጠቀም ይመከራል።

ቴምር የፋይበር ይዘት ያለው በመሆኑ የምግብ መፍጨት ሂደትን ከማገዝ ባለፈ በሰውነታችን ውስጥ  አላስፈላጊ የስኳር መጠንን  በመቀነስ ቀስ በቀስ ጥቅም ላይ እንዲውል ይረዳል።

ለሰው ልጆች ብዙ ጠቀሜታ እንዳለው የሚነገርለት ቴምር በረመዷን ወቅት የሚዘወተር ቢሆንም በባለሞያዎች ታግዞ ሁሌም ከምግብ ጠረንጴዛ ላይ ሊገኝ ቢችል ብዙውን ጥቅም ማግኘት እንደሚቻል ነው የሚገለጸው።

@ በላሉ ኢታላ 🌐 ምንጭ 🄴🄱🄲

👉 በርቱ በሉልኝ 👌 በነካካ እጃችሁ አላህን በብቸኝነት የማምለክ ወይም የተውሂድን በረከቶችንም ለህዝባችን ቢያቀርቡልን...! እ?

🏝 👉🔎 ➘➘➘➘➘➘
https://t.me/AbuImranAselefy/10077


ስለኢኽዋኖች ትክክለኛ እውቀት ያለው ሰው  ሙመይዓዎችን በትክክል ያውቃቸዋል።

    መጀመሪያም የኢኽዋንን ምንነት በመረጃ ጠንቅቆ ያላወቀ ግን ሙመይዕን አያውቅም ዝም ብሎ ነው ።ስለዚህ ወንድሜ ሆይ ዝም ብለህ በመነሀጂህ ላይ አትቀልድ የአኺራ ጉዳይ ስለሆነ  ጠንክር በል ሲሟሙ አብረህ አትሟሟ ።መቸም እኔ ማሙቻለሁና አንተ ጠንክር አይልህም ሙመይዓው አብሮ ያዘቅጥሀልጂ።


👆👆👆
🔈
#የቀረፃ ፍርድ እና የአሊሞችን ስህተት ለሚከተል ምላሽ

🔶 በአዲስ አበባ አል- ወሰጢየህ መርከዝ እና መድረሳ ከሚሰጥ ደርስ የተወሰደ።

🎙በኡስታዝ ሻኪር ቢን ሱልጣን (ሀፊዘውላህ)

📌 ትምህርቱን ለመከታተል ይህን ቻናል ይቀላቀሉ
👇👇👇
🌐 https://t.me/shakirsultan


👌 በረመዳን ምክንያት የገቡ ሰዎች የዲን  መሰረቶች ማስተማር እንደሚገባ

👌 አብዛኛው ሙስሊም ላ ኢላሀ ኢለሏህ እያለ ትርጉሙን እንደማያውቅ


 🎙 ኡስታዝ በህሩ ተካ ሐፊዘሁሏሁ

🕌 በአልኢስላሕ መድረሳ

የአልኢስላሕ መድረሳ
👇👇👇   የተለያዩ ደርሶችን በቀጥታ ስርጭት ለመከታተል እና የሚለቀቁ ደርሶች ለማግኘት የመድረሳውን ቻናል #join በማለት ይቀላቀሉ። https://t.me/medresetulislah


በኡስታዝ አብራር አወል (አቡ ኡበይዳ ) ተቀርተው የተጠናቀቁ ደርሶች የሚለቀቁበት ቻናል dan repost
ጫት የዱዓ መሳሪያ ሳይሆን የውድመት መሳሪያ ነው!

⚠️ ጫት ውድ የሆነውን ግዜ ይገድላል።
⚠️ ጫት ያጀዝባል።
⚠️ ጫት ያጃጅላል።
⚠️ ጫት አላማ ቢስ ያደርጋል።
⚠️ ጫት ነዝናዛ ያደርጋል።
⚠️ ጫት ኪስን ያከሳል።
⚠️ ጫት ወንድነትን ያከስማል ብልት ያኮላሻል።
⚠️ ጫት ቤተሰብን ይበትናል።
⚠️ ጫት ያልከሰክሳል።
⚠️ ጫት ሌባ ያደርጋል።
⚠️ ጫት ወስላታ ያደርጋል።
⚠️ ጫት ልብን ያደርቃል።
⚠️ ጫት የሰው እጅ ያሳያል/ለማኝ ያደርጋል።
⚠️ ጫት ያደሀያል።
⚠️ ጫት ያሳብዳል።
⚠️ ጫት እንቅልፍ ይከላክላል።
⚠️ ጫት ለቢድዓ እና ሽርክ ይዳርጋል።
⚠️ ጫት ፈሪ ያደርጋል።
⚠️ ጫት ጥርስን ያዳሽቃል።
⚠️ ጫት አፍን ያገማል።
⚠️ ጫት ቡቱቶ ያስለብሳል።
⚠️ ጫት ጨጓራ በሽታ ያመጣል።
⚠️ ጫት ውበት ያበላሻል።
⚠️ ጫት ያደነዝዛል።
⚠️ በዲንህ ደዩስ እንዲትሆን ያደርግሃል።

📌 በጥቅሉ ጫት ትውልድ ገዳይ አደገኛ ቅጠል ነው። ወጣቶቻችን ሆይ ንቁ ኤሄን ቅጠል እያኘካችሁ ውድ የሆነውን ግዜያችሁን አታውድሙ። ለጉዳቶቹ ሰለባ አትሁኑ።

👌 የሆነ ቦታ ዞር ዞር ስል ያገኘሁት ነው የተወሰነ ጨማምሬበት አቀረብኩላችሁ። እስቲ ለጫት ቃሚዎች ከእውቀታቸው ላይ ይጨምሩበት ላኩላቸው። እንጂማ ጉዳቱን የማያቁ ሁነው አይደለም

t.me/abuzekeryamuhamed
t.me/abuzekeryamuhamed


Bahiru Teka dan repost
የቁርአንን ገፅ ለመግለጥ ጣትን ምራቅ ማስነካት
√√√√√√√√√√ 👌

✅ የሻፊዒያ ዑለማዎች ቁርአንን ምራቅ በነካው ጣት ማስነካት ሐራም ነው ይላሉ።
   📖 ቱህፈቱል ሙህታጅ ( 2/150 )

➡️ የማሊኪያ ዑለማዎች ደግሞ ጣቱን ምራቅ በማስነካቱ የፈለገው ገፁን ለመገልበጥ ከሆነ ሐራም ከመሆኑም ጋር ወደ ኩፍር ደረጃ ማድረሱ አስፈላጊ አይደለም ምክንያቱም ቁርአን ማዋረድ ስላላሰበ ይላሉ።
      📖 ሸርሁል ከቢር ( 4/301 )

👉 ኢብኑል ዐረቢ ረሂመሁላሁ እንዲህ ይላል፦ «ሰዎች ቁርአን ለመቅራት ሲፈልጉ ጣታቸውን በምራቅ ይለዉሱና እንዲቀላቸው የቁርአንን ገፆች ያገላብጣሉ ይህ በጣም ቆሻሻና ቁርአንን ማዋረድ ነው ለሙስሊሞች ይህን ለዲናቸው ሲሉ ሊተዉት ይገባል»።
📖 ሸርህ ሱነን አትቲርሚዚ (10/240 - 241)

  
👉 ኢብኑል ሃጅም እንዲህ ይላል፦
«ህፃናትን ለሚንከባከብ ግዴታ የሚሆንበት ህፃናቶችን ሰዎች ከለመዱት ጣትን በምራቅ እያስነኩ የቁርአንን ገፆች ከመንካት ሊከለክል ነው። ምክንያቱም ቁርአን መከበር አለበት ይህ ደሞ ቆሻሻና ማዋረድ ነው»።
        📖 አል’መድኸል  ( 2/318 )
  
🔎 በአሁኑ ጊዜ በረመዳን ምክንያት ሰዎች ፊታቸውን ወደ ቁርኣን ማዞራቸው በጣም የሚያስደስት ሲሆን በዛው ልክ በሙሉ ማለት በሚቻል መልኩ የቁርኣንን ገፅ ለመክፈት ጣታቸውን ምራቅ ማስነካታቸው ሲታይ ይሰቀጥጣል። ዱዓቶችና ኡስታዞች ለአማኞች ግንዛቤ ሊያስጨብጡና ከዚህ ተግባር እንዲከለከሉ ሊያደርጉ ይገባል።

http://t.me/bahruteka


السُنّة الواضحة dan repost
Video oldindan ko‘rish uchun mavjud emas
Telegram'da ko‘rish
‏الاخوان المفلسين يحاربون بلاد التوحيد وهم أخطر على الاسلام والمسلمين من كل الأعداء

العلامة ربيع بن هادي المدخلي حفظه الله

تسجيل قبل 20سنة


- صححه الألباني .
⚫ لا إله إلا الله وحده لا شريك له، له الملك وله الحمد وهو علي كل شئ قدير .
- (مئة مرة) .
- كانت لك عدل 10 رقاب .
- كتبت لك 100 حسنة .
- محيت عنك 100 سيئة .
- تكون لك حرزا من الشيطان حتى تمسي .
- لم يأت أحد بأفضل مما جئت به إلا أحد عمل أكثر من ذلك .
- رواه البخاري و مسلم .
⚫ سبحان الله .
-  ( ١٠٠ مرة ) .
- قبل طلوع الشمس وقبل غروبها أفضل من مئة بدنة.
- حسنه الألباني .
⚫ الحمدلله .
- ( ١٠٠ مرة ) .
- قبل طلوع الشمس وقبل غروبها.  أفضل من مئة فرس يحمل عليها في سبيل الله.
- حسنه الألباني .
⚫ الله أكبر .
- ( ١٠٠ مرة ) .
-  قبل طلوع الشمس وقبل غروبها أفضل من عتق مئة رقبة .
- حسنه الألباني .


🌴 أذكـار الـصـبـاح 🌴
🔵  مرة واحدة .
🔴 ثلاث مرات .
🟢 أربع مرات .
🟡 سبع مرات .
🟤 ١٠ مرات .
⚫ ١٠٠ مرة .
🔵 اللهم إني أسألك علما نافعا ، ورزقا طيبا ، وعملا متقبلا .
- ( مرة واحدة ) .
-  حسنه عبدالقادر وشعيب الأرناؤوط .
🔵 أصبحنا على فطرة الإسلام ، وعلى كلمة الإخلاص ، وعلى دين نبينا محمد صلى الله عليه وسلم  ، وعلى ملة أبينا إبراهيم حنيفا مسلما وما كان من المشركين .
- ( مرة واحدة ) .
- صححه الألباني .
🔵 آية الكـرسي .
- ( مرة واحدة ) .
- تجير من الجن حتى تمسي .
- صححه الألباني .
🔵 اللهم أنت ربي لا إله إلا أنت ، خلقتني وأنا عبدك وأنا على عهدك و وعدك ما استطعت ، أعوذ بك من شر ما صنعت ، أبوء لك بنعمتك علي وأبوء بذنبي فاغفرلي فإنه لا يغفر الذنوب إلا أنت .
- ( مرة واحدة ) .
- من قالها حين يصبح أو حين يمسي فمات من يومه أو ليلته دخل الجنة .
- أبوء : يعني أعترف .
- صححه الألباني .
🔵 اللهم بك أصبحنا ، وبك أمسينا ، وبك نحيا ، وبك نموت ، وإليك النشور  .
- ( مرة واحدة ) .
- صححه الألباني .
🔵 أصبحنا و أصبح الملك لله ، والحمدلله ، لا إله إلا الله وحده لا شريك له ، له الملك وله الحمد وهو على كل شئ قدير ، رب أسألك خير ما في هذا اليوم وخير مابعده ، وأعوذ بك من شر ما في هذا اليوم وشر ما بعده ، رب أعوذ بك من الكسل وسوء الكبر ، رب أعوذ بك من عذاب في النار وعذاب في القبر .
- (مرة واحدة ) .
- رواه مسلم .
🔵 اللهم إني أسألك العفو والعافية في الدنيا والأخرة ، اللهم إني أسألك العفو والعافية في ديني ودنياي وأهلي ومالي ، اللهم استر عوراتي ، وآمن روعاتي ، اللهم احفظني من بين يدي ومن خلفي وعن يميني وعن شمالي ومن فوقي وأعوذ بعظمتك أن أغتال من تحتي .
- ( مرة واحدة ) .
- صححه الألباني .
🔵 أصبحنا وأصبح الملك لله رب العالمين اللهم إني أسألك خير هذا اليوم : فتحه ونصره ونوره وبركته وهداه وأعوذ بك من شر ما فيه وشر ما بعده .
- ( مرة واحدة ) .
- حسنه شعيب وعبدالقادر الأرناؤوط .
🔵 اللهم عالم الغيب والشهادة فاطر السماوات والأرض رب كل شئ ومليكه أشهد أن لا إله إلا أنت  أعوذ بك من شر نفسي ومن شر الشيطان وشركه ، وأن أقترف على نفسي سوءا ،أو أجره إلى مسلم .
- ( مرة واحدة ) .
- صححه الألباني .
🔵 اللهم ما أصبح بي من نعمة أو بأحد من خلقك فمنك وحدك لا شريك لك فلك الحمد ولك الشكر .
- ( مرة واحدة ) .
- من قالها حين يصبح فقد أدى شكر يومه .
- حسنه ابن باز .
🔵 ياحي ياقيوم برحمتك أستغيث ، أصلح شأني كله ،ولا تكلني إلى نفسي طرفة عين .
- ( مرة واحدة ) .
- حسنه الألباني .
🔴 رضيت بالله ربا وبالإسلام دينا  وبمحمد صلى الله عليه وسلم نبيا .
- ( 3 مرات ) .
- كان حقا على الله أن يرضيه يوم القيامة .
- حسنه ابن باز
🔴 سبحان الله وبحمده ،عدد خلقه ، ورضا نفسه ، وزنة عرشه ، ومداد كلماته .
- ( ثلاث مرات ) .
- رواه مسلم .
🔴 سورة الإخلاص والمعوذتين .
- ( ثلاث مرات ) .
- تكفيك من كل شي .
- صححه الألباني .
🔴 بسم الله الذي لايضر مع اسمه شئ في الأرض ولا في السماء وهو السميع العليم .
- ( ثلاث مرات ) .
- قال الألباني : حسن صحيح .
🔴 اللهم عافني في بدني ، اللهم عافني في سمعي  ، اللهم عافني في بصري ، لا إله إلا أنت ، اللهم إني أعوذ بك من الكفر والفقر ، وأعوذ بك من عذاب القبر ، لا إله إلا أنت .
- ( ثلاث مرات ) .
- حسنه ابن باز .
🔴 أصبحت أثني عليك حمدا ، وأشهد أن لا إله إلا الله .
- ( ثلاث مرات) .
- حسنه الوادعي .
🟢 اللهم اني اصبحت أشهدك وأشهد حملة عرشك وملائكتك وجميع خلقك أنك أنت الله لا اله إلا أنت وحدك لا شريك لك وأن محمدا عبدك ورسولك .
- ( 4 مرات ) .
من قالها حين يصبح أو يمسي ٤ مرات اعتقه الله من النار .
- حسنه ابن باز .
🟡 حسبي الله لا إله إلا هو عليه توكلت وهو رب العرش العظيم .
- ( ٧ مرات ) .
- من قالها حين يصبح وحين يمسي سبع مرات كفاه الله ما أهمه من أمر الدنيا والآخرة .
- أخرجه ابن السني مرفوعا وابوداود موقوفا
- صححه شعيب وعبدالقادر الأرناؤوط .
🟤 اللهم صل وسلم على نبينا محمد .
- (١٠ مرات ) .
- تدركك شفاعه النبي صلى الله عليه وسلم يوم القيامه.
- صحيح الترغيب والترهيب للالباني.
⚫ أستغفر الله .
- ( مئة مرة ) .
- صححه الألباني .
⚫ سبحان الله وبحمده .
- (مئة مرة) .
- حطت خطاياه وإن كانت مثل زبد البحر .
- رواه البخاري ومسلم .
⚫ سبحان الله العظيم وبحمده .
- ( مئة مرة ) .
- حين يصبح وحين يمسي .
- لم يأت أحد يوم القيامة بأفضل مما جاء به إلا أحد قال مثل ذلك وزاد عليه.


📢 ወቅታዊና ድንቅ የሆነ የጁሙዓ ኹጥባ!
     √√√√√√√√√√ 👌
↩️ خُطْبَةُ الْـجُمُعَةِ
↪️ የጁመዓ ኹጥባ

📍ርዕስ፦➘
↪️ «በረከቱል ቁርኣን ፣ ቁርኣን ረመዷንና ሰለፎች» በሚል ርዕስ የተደረገ እጅግ ወሳኝ የሆነ ኹጥባ!

✅✅✅ ወሳኝና ወቅታዊ የሆነ የጁሙዓ ኹጥባ! እናዳምጥ👂

🎙الأستاذ الفاضل الداعي إلى الله أبو أنس [أبو جعفر] محمد أمين السلفي «حفظه الله»
🎙በውዱ ኡስታዛችን ኡስታዝ አቡ አነስ [አቡ ጀዕፈር] ሙሐመድ አሚን አላህ ይጠብቀውና


🕌 በሸዋሮቢት ከተማ የሰለፍዮች በሆነው ፉርቃን መስጂድ የተደረገ ኹጥባ!
            •┈┈┈┈•✿❁✿•┈┈┈┈•


||~ ሼር አድርጉት!

📱👇👇👇👇
https://t.me/Abujaefermuhamedamin

https://t.me/Abujaefermuhamedamin


የጁሙዓ ኹጥባ (ምክር)

ርዕስ  ተውሒድ በዱንያም በአኼራ ነፃ የመውጫ መንገድ ነው

በሸይኽ ዩሱፍ አህመድ ሀፊዞሁሏህ

በቡኻሪ መስጅድ

መጠን 5.66 Mb

የካቲት -28-2017

የባህር ዳር አህለሱና መሻይኾች ገፅ

https://t.me/alateriqilhaq

كن على بصيرة


📌የጁሙዓ ኹጥባ

ርዕስ [ በረመዷን እንዴት እንጠቀም}

ረመዷን 09/07/1446

🎙አቡአብዲረህማን አብዱልቃዲር ሐሰን

join #telegram ቻናል
https://t.me/abuabdurahmen


ሙሀመድ አል―ወልቂጢይ dan repost
📙 መንሀጅን በተመለከተ ጠንከር ያሉ ምክር አዘል ንግግሮች!

* قال ﺍﻟﻌﻼﻣﺔ ﺍﻟﻤﺤﺪِّﺙ ﻣﻘﺒﻞ ﺍﻟﻮﺍﺩﻋﻲ - ﺭﺣﻤﻪ ﺍﻟﻠﻪ تعالى -

”ﻓﺎﻟﺪﻋﻮﺓ ﻋﻨﺪﻧﺎ ﺃﻋﺰ ﻣﻦ ﺃﻧﻔﺴﻨﺎ ﻭﻣﻦ ﺃﻫﻠﻴﻨﺎ  ﻭﺃﻣﻮﺍﻟﻨﺎ ﻭﻣﺴﺘﻌﺪﻭﻥ ﺃﻥ ﻧﺄﻛﻞ ﻭﻟﻮ ﺍﻟﺘﺮﺍﺏ ﻭﻻ ﻧﺨﻮﻥ ﺩﻳﻨﻨﺎ ﻭﺑﻠﺪﻧﺎ ﻭﻻ ﻧﺘﻠﻮﻥ ﺍﻟﺘﻠﻮﻥ ﻟﻴﺲ ﻣﻦ ﺷﻴﻤﺔ ﺃﻫﻞ ﺍﻟﺴﻨﺔ“اﻫـ .

* የየመኑ ሊቅ ሙቅቢል አል-ዋዲዒይ (ረሒመሁላህ) እንዲህ ይላሉ፦

«ዳዕወቱ-ሰለፊያ እኛ ዘንድ ከነፍሳችን፣ ከቤተሰቦቻችን እና ከንብረቶቻችን በላይ ናት። (ብናጣ) አፈር ለመብላት ዝግጁ ነን። ዲናችንን አንከዳም። ሀገራችንን አንከዳም። አንቀያየርም። መቀየያር ከሱና ሰዎች መገለጪያ አይደለም።»

ﺍﻟﺒﺎﻋﺚ ﻋﻠﻰ ﺷﺮﺡ ﺍﻟﺤﻮﺍﺩﺙ ص ٥٧.

* وقال العلامة ابن العطار - رحمه الله:

”لا بد من البيان وعدم الكتمان وإظهار الحق وتبيين الكذب من الصدق والله تعالى يعلم المفسد من المصلح والملبس من الموضح“ اﻫـ .

* ኢብኑል ዐጣር የተባሉት እውቁ ሊቅ (ረሒመሁላህ) እንዲህ ይላሉ፦

«(ሀቅን) ግልፅ ማድረግ፤ አለ-መደበቅ ግዴታ ነው። ሀቅን ፍንትው ማድረግ እና ውሸቱን ከእውነቱ ለይቶ ግልፅ ማድረግ (ግዴታ ነው)። አላህ ደግሞ አበላሹን ከአስተካካዩ እንዲሁም የሚያለባብሰውን ከሚገልፀው ለይቶ ያውቃል።»

رسالة السماع له ص - ٤٨.


* وقال العلاّمة أحمد النجمي - رحمه الله:

”أما الذين سكتوا عن بيان الحق للناس فإنهم ﻻ يعذرون بسكوتهم ولو قالوا نحن لسنا معهم فإنهم ﻻيعذرون“ اﻫـ .

* እውቀተ-ብዙዉ አህመድ ቢን የህያ አን-ነጅሚይ (ረሒመሁላህ) እንዲህ ይላሉ፦

«እንዚያ ሀቅን ለሰዎች ግልፅ ከማድረግ ይልቅ ዝም ያሉትማ ዝምተኛ ናቸው በማለት አይመካኝላቸውም። እኛ (ከባጢል) ሰዎች አይደለንም! ቢሉ እንኳ አይመካኝላቸውም።»

تحذير السلفي من منهج التميع الخلفي ص - ٣١١.

* وقال شيخ الإسلام بن تيمية رحمه الله:

"وصاحب الهوى يعميه الهوى ويصمه فلا يستحضر الله ورسوله في ذلك ولا يطلبه ولا يرضى برضا الله ورسوله ولا يغضب لغضب الله ورسوله بل يرضى إذا حصل ما يرضاه بهواه ويغضب إذا حصل ما يغضب له بهواه"

* የኢስላም ባለውለታው ኢብኑ ተይሚያህ (ረሒመሁላህ) እንዲህ ይላል፦

«ስሜትን የሚከተል ሰው ስሜቱ አሳውሮ ያደነቁረዋል። ስሜቱን ሲከተል አላህ እና መልእክተኛው በልቡ አይሰየሙም (አይፈራም)። መፍራትም አይፈልግም። የአላህ እና የመልእከተኛው ውዴታም አያስደስተውም። የአላህ እና የመልእክተኛው መቆጣት አያስቆጣውም። እንደውም እሱ የሚወደው ነገር ሲገኝ ለስሜቱ ሲል ይደሰታል። እሱን የሚያስቆጣው ነገር ሲገኝ ለስሜቱ ሲል ይናደዳል።»

منهاج السنة له ٢٥٦/٥.

* قال الحافظ ابن القَيِّم - رحمه الله:

 ”ﻭﻣﻌﻠﻮﻡ ﺃﻧﻪ ﺇﺫﺍ ﺍﺯﺩﻭﺝ ﺍﻟﺘﻜﻠﻢ ﺑﺎﻟﺒﺎﻃﻞ ﻭﺍﻟﺴﻜﻮﺕ ﻋﻦ ﺑﻴﺎﻥ ﺍﻟﺤﻖ ﺗﻮﻟﺪ ﺑﻴﻨﻬﻤﺎ ﺟﻬﻞ ﺍﻟﺤﻖ ﻭﺇﺿﻼﻝ ﺍﻟﺨﻠﻖ“ اﻫـ .

* የሳቸው ኮከብ ተማሪ የሆኑት ኢብኑል ቀዪም (ረሒመሁላህ) ደግሞ እንዲህ ይላሉ፦

«እንደሚታወቀው ባጢልን ከማስተማር እና ሀቅን ግልፅ ከማድረግ ዝም ማለት የተቆራኙ ግዜ በመካከላቸው የሀቅ አለ-መታወቅ እና ፍጥረትን ማጥመም ይፈጠራል።»

الصواعق المرسلة ص - ٥٢.

* وقال العلاّمة ابن عثيمين - رحمه الله:

”ﺇﻥ ﻛﻨﺖ ﻭﺣﻴﺪﺍ ﻓﻲ ﺑﻠﺪﻙ ﺗﺪﻋﻮﺍ إلى ﺍﻟﺴﻨﺔ ﻭﺍﺗﺒﺎﻉ ﺍﻟﺴﻠﻒ ﻭﻛﺜﺮ ﺍﻷﻋﺪﺍﺀ ﺍﻟﺬﻳﻦ ﻳﺪﻋﻮﻥ ﺇﻟﻰ ﻣﺬﻫﺒﻬﻢ ﺍﻟﺒﺎﻃﻞ ﻓﺎﻟﻮﺍﺟﺐ ﺃﻻ ﺗﻨﻬﺰﻡ لأﻧﻚ ﺇﺫﺍ ﺍﻧﻬﺰﻣﺖ ﻓﻘﺪ ﻫﺰﻣﺖ ﺍﻟﺤﻖ ﺑﻞ ﺍﺛﺒﺖ ﻭﻣﺎ ﺃﺭﻋﺐ أﻋﺪﺍﺀﻙ ﺇﺫﺍ ﺭﺃﻭﻙ ﺛﺎﺑﺘﺎ“ اﻫـ .

* የዘመኑ ሊቅ የነበሩት ኢብኑ ዑሰይሚን (ረሒመሁላህ) እንዲህ ይላሉ፦

«ሀገርህ ውስጥ ቀደምቶችን ወደ-መከተል እና ወደ-ሰለፍያ የምትጣራ ብቸኛ (ዳዒ) ከሆንክ እና ወደ-ጥመታቸው የሚጣሩ ጠላቶችህ ከበዙ ባንተ ላይ ግዴታው አለ-መሸነፍ ነው። ምክንያቱም አንተ እጅ ከሰጠህ (ባንተ ሲመራ የነበረው) ሀቅ ይወድቃል። እንግዲያውስ ፅና። ጠላቶችህ ፀንተህ ሲያዩህ ለነሱ ምንኛ አስፈሪ ነው?! (ፍርሀት ይወድቅባቸዋል።)»

ﺷﺮﺡ ﺍﻟﻜﺎﻓﻴﺔ ﺍﻟﺸﺎﻓﻴﺔ ٢٠١/١.


t.me/abuzekeryamuhamed
t.me/abuzekeryamuhamed


Abu abdurahman dan repost
~
40 ፋኢዳዎች/ ጥቅሞች በነቢያች ﷺ ላይ ሷለዋት ለሚያወርድ ሰው አሏሁመ ሰሊ ወሰሊም አለይሂ

📝قال الإمام ابن القيّم- رحمه الله:
أربعون فائدة للصلاة على النبي ﷺ:

(➊) امتثال أمر الله
(➋) موافقة الله سبحانه وتعالى في الصلاة على النبي ﷺ وإن اختلفت الصلاتان
(➌) موافقة الملائكة فيها
(➍) الحصول على عشر صلوات من الله تعالى على المصلي مرة واحدة
(➎) يرفع العبد بها عشر درجات
(➏) يكتب له بها عشر حسنات
(➐) يمحى له بها عشر سيئات
(➑) أنها سبب في إجابة الدعاء
(❾) سبب حصول شفاعة المصطفى ﷺ
(❿) سبب لغفران الذنوب
(⓫) سبب لكفاية الله سبحانه وتعالى العبد ما أهمّه
(⓬) قُرب العبد من النبي ﷺ يوم القيامة
(⓭) قيام الصلاة مقام الصدقة لذي العسرة
(⓮) سبب لقضاء الحوائج
(⓯) سبب لصلاة الله وملائكته عليه
(⓰) سبب زكاة المصلي وطهارة له
(⓱) سبب تبشير العبد بالجنة قبل موته
(⓲) سبب النجاة من أهوال يوم القيامة
(⑲) أنها سبب لتذكير العبد مانسيه
(⑳) سبب رد سلام النبي ﷺ على المصلي والمسلم عليه
(㉑) سبب طيب المجلس فلا يعود حسرة على أهله يوم القيامة
(㉒) سبب نفي الفقر
(㉓) سبب نفي البخل عن العبد
(㉔) سبب نجاته من الدعاء عليه برغم الأنف
(㉕) سبب طريق الجنة لأنها ترمي بصاحبها على طريق الجنة وتخطئ بتاركها عن طريقها
(㉖) النجاة من نتن المجلس الذي لا يذكر فيه الله ورسوله ﷺ
(㉗) سبب تمام الكلام في الخطب وغيرها
(㉘) سبب وفور (كثرة) نور العبد على الصراط
(㉙) سبب خروج العبد من الجفاء
(㉚) سبب لإبقاء الله سبحانه وتعالى الثناء الحسن للمصلي عليه بين أهل السماء والأرض
(㉛) سبب البركة على المصلي وعمله وعمره
(㉜) سبب نيل رحمة الله تعالى
(㉝) سبب دوام محبة المصلي للرسول ﷺ
(㉞) سبب دوام محبة الرسول ﷺ للمصلي عليه
(㉟) سبب هداية العبد وحياة قلبه
(㊱) سبب عرض اسم المصلي على النبي ﷺ
(㊲) سبب تثبيت القدم على الصراط
(㊳) سبب أداء بعض حق المصطفى ﷺ
(㊴) أنها متضمنة لذكر الله وشكره تعالى
(㊵) أنها دعاء لأنها سؤال الله عز وجل أن يثني على خليله وحبيبه ﷺ أو سؤال العبد لحوائجه ومهماته."

📁[ المصدر: جلاء الأفهام في فضل الصلاة والسلام على خير الأنام ﷺ]

join #telegram ቻናል
https://t.me/abuabdurahmen


Bahiru Teka dan repost
ረመዳንና መንዙማ

➪ ረመዳን ቁርኣን የወረደበት ወር ሲሆን በዚህ ወር ቁርኣንን በተቻለ መጠን መቅራት፣ ትርጉሙን ማስተንተን፣ ያዘዘውን መልእክት በተቻለ መጠን ተረድቶ በስራ ላይ ማዋል የቁርኣንን በረካ ለማግኘት ይረዳል። ቁርኣን የወረደው ልንሳለመው ሳይሆን ልንመራበትና ልንሰራበት ነው። ቁርኣን መለኮታዊ የህይወት መመሪያ፣ የልብ ብርሀን፣ የውስጥም የውጭም መድሃኒት፣ የሁለት ሀገር ስኬት ቁልፍ ነው።
የመጀመሪያዎቹ ሙስሊሞች የበላይነት የተቀዳጁት፣ ከነበሩበት ዝቅጠት የወጡት፣ ዐለም ላይ ተፅኖ መፍጠር የቻሉት፣ የዘመኑን አምባገነኖች አንገት ያስደፉት በቁራን በመመራታቸውና በመስራታቸው ነው። ቁርኣንን የበላይ አደረጉ ቁርኣን የበላይ አደረጋቸው። ይህ የቁርኣን የበላይነት ዘመን የማይሽረው አላህ ሰማይና ምድርን እስኪወርስ ዘላቂነው
በየትኛውም ቦታና ዘመን ላይ ያሉ ሙስሊሞች ቁርኣንን የበላይ ካደረጉ የበላይ ይሆናሉ። ከሰሩበትና ከተመሩበት የማይጠፋውን ዘላለማዊ የተድላ ሀገር ይወርሳሉ።
 

✅ የኢስላም ጠላቶች የሙስሊሞችን የበላይነትና ልቅና ለመንጠቅ በገዛ እጃቸው ወደ ኩፍር ዝቅጠት እንዲወርዱ ለማድረግ ከፈበረኳቸው የሽርክና የኩፍር ፋብሪካዎች አንዱ የመንዙማ ማምረቻ ፋብሪካ ነው። የዚህ ፋብሪካ ባልተቤቶች በዋነኝነት አሕባሾች ሲሆኑ አሽዓሪያ ሱፍዮችም ትልቅ ድርሻ አላቸው። ኢኽዋኖች ኢስላማዊ ኪነ ጥበብ፣ ኢስላማዊ አርት ብለው በማስተዋወቅና እንዲሰራጭ በማድረግ የበኩላቸውን ሚና እየተወጡ ነው።
ይህ ከሺርክና ኩፍር ፋብሪካ እየተመረተ የሚወጣው መንዙማ በዚህ በቁርኣን ወር ከምንጊዜውም በላይ ጨምሮ አላህ ካዘነለት በስተቀር ሁሉም ቤት ያዳርሳል። መንዙማ ተብሎ ሽርክና ኩፍር የሌለበት ማግኘት በበጋ የዝናብ ጠብታ እንደ ማግኘት ነው። አብዛኛው መንዙማ የአላህን ጌትነት አምላክነትና ስምና ባህሪ ለፉጡር የሚሰጥበት ነው። ሽንቱን መቆጣጠር የማይችልን ፍጡር የፍጥረተ ዐለሙ ፈጣሪና ተቆጣጣሪ የሚያደርግ ከነብዩ ዘመን ከሀዲያን የበለጠ ክህደት ያለበት ነው። ይህን ኩፍርና ሽርክ ለሙስሊሙ ማህበረሰብ በነብዩ ስም እየበረዙ የሚግቱበት የማክፈሪያ መሳሪያ ነው። አሕባሾች ይህን የሽርክና የኩፍር ብርዝ የሙሀባ መጠጥ ይሉታል ‼ ለዚህ ነው
"ጠጥቼ ልስከር የሙሀባው ኸምር" ‼ የሚሉት። እውነታቸውን ነው የኩፍር መጠጥ እየጠጡ ነው የሚሰክሩት። የዚህ አይነቱ ስካር በቁርኣን ወር መሆኑ ልብ ያደማል።
 
✔️ ሙስሊሞች ከልባቸው ወደ አላህ ተውበት አድርገው ተመልሰው ተፀፅተው እሱን ብቻ ተገዝተውና እሱን ብቻ ምህረት ለምነው ከጌታቸው ጋር በሚታረቁበትና ምህረት በሚያገኙበት ወር በአላህ ላይ አምፀው ከትእዛዙ ወጥተው ወደ ሽርክና ኩፍር እንዲገቡ የሚያደርግ መንዙማ እንዲጋቱ ይደረጋል።
በመሆኑም የተውሒድ ተጣሪዎች ሆይ ከምን ጊዜውም በላይ በረመዳን ሙስሊሙን ከዚህ የአሕባሽና ሱፍያ የማክፈር ዘመቻ መታደግ ጫንቃችሁ ላይ የተጣለ ሀላፊነት ነው።
      አላህ ይርዳን።

https://t.me/bahruteka

20 ta oxirgi post ko‘rsatilgan.