መንፈሳዊ የርቀት ትምህርት የምዝገባ ገፅ በዓምደሃይማኖት ሰ/ት/ቤት ግቢ ገብርኤል ቤ/ክ dan repost
ምዝገባ የሚጠናቀቅበት ቀን እየደረሰ ነው !!!
እዚህ ላይ ስምና ስልክ ቁጥር ያስቀመጣቹ ሁሌም ከሰኞ -ቅዳሜ ከጠዋት 2:30 -ማታ 1:00 እንዲሁም እሁድ ጠዋት ከ 3:00- 6:00 ቢሮ ክፍት ስለሆነ አንድ ጉርድ ፎቶ ግራፍ እና ሁለት መፃህፍት የምትወስዱበት 400 ብር ይዛቹ በመምጣት ወይም ሰው በመላክ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።
ኑ ስለ ሃይማኖታችን እንወቅ
ኑ በሃይማኖታችን እንፅና
ኑ ከራሳችን አልፈን ለሌሎቹ እንትረፍ !!!
ምዝገባ ተጠናቆ ትምህርቱ የሚጀምረው መጋቢት 7/07/17 ዓ.ም ነው ።
👉አሁን ላይ ርቀት ት/ርት ማዕከሉ ከአንድ ሺ በላይ ተማሪዎች ተቀብሎ እያስተማረ የሚገኝ ቢሆንም የእግዚአብሔር ቃል ለሁሉ ተደራሽ ከማድረግና ምእመናንን ከማፅናት አንፃር ገና ብዙ ስለሚቀረን ለመማር ፍላጎት ያላቹ ቶሎ መጥታቹ እንድትመዘገቡ እንዲሁም ተመዝግባቹ እየተማራቹ ያላቹ እናንተ ያገኛቹትን ጥቅም ለሌሎቹ እንዲደርስ በመጋበዝ መንፈሳዊ ግዴታቹን እንድትወጡ በቅዱስ ገብርኤል ስም መልዕክታችን እያስተላለፍን ወቅቱ ደግሞ ለዚህ ምቹ ስለሆነ ተጠቀሙበት ።
ቦታ አራት ኪሎ ግቢ ቅዱስ ገብርኤል ገዳም
ለበለጠ መረጃ 0953191919 /0921599344
👉ከሀገር ውጪ እና ክፍለ ሀገር ያላቹ (ከአዲስ አበባ ውጪ ያላቹ) በኦን ላይን መማር የምትፈልጉ በ 0937206240 ቴሌግራም ላይ በኦንላይ መማር እፈልጋለሁ የሚል አጭር መልዕክት አስቀምጡልን ስለ አመዘጋገቡ ሙሉ ማብራሪያ እንልክላቹሀለን።
እዚህ ላይ ስምና ስልክ ቁጥር ያስቀመጣቹ ሁሌም ከሰኞ -ቅዳሜ ከጠዋት 2:30 -ማታ 1:00 እንዲሁም እሁድ ጠዋት ከ 3:00- 6:00 ቢሮ ክፍት ስለሆነ አንድ ጉርድ ፎቶ ግራፍ እና ሁለት መፃህፍት የምትወስዱበት 400 ብር ይዛቹ በመምጣት ወይም ሰው በመላክ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።
ኑ ስለ ሃይማኖታችን እንወቅ
ኑ በሃይማኖታችን እንፅና
ኑ ከራሳችን አልፈን ለሌሎቹ እንትረፍ !!!
ምዝገባ ተጠናቆ ትምህርቱ የሚጀምረው መጋቢት 7/07/17 ዓ.ም ነው ።
👉አሁን ላይ ርቀት ት/ርት ማዕከሉ ከአንድ ሺ በላይ ተማሪዎች ተቀብሎ እያስተማረ የሚገኝ ቢሆንም የእግዚአብሔር ቃል ለሁሉ ተደራሽ ከማድረግና ምእመናንን ከማፅናት አንፃር ገና ብዙ ስለሚቀረን ለመማር ፍላጎት ያላቹ ቶሎ መጥታቹ እንድትመዘገቡ እንዲሁም ተመዝግባቹ እየተማራቹ ያላቹ እናንተ ያገኛቹትን ጥቅም ለሌሎቹ እንዲደርስ በመጋበዝ መንፈሳዊ ግዴታቹን እንድትወጡ በቅዱስ ገብርኤል ስም መልዕክታችን እያስተላለፍን ወቅቱ ደግሞ ለዚህ ምቹ ስለሆነ ተጠቀሙበት ።
ቦታ አራት ኪሎ ግቢ ቅዱስ ገብርኤል ገዳም
ለበለጠ መረጃ 0953191919 /0921599344
👉ከሀገር ውጪ እና ክፍለ ሀገር ያላቹ (ከአዲስ አበባ ውጪ ያላቹ) በኦን ላይን መማር የምትፈልጉ በ 0937206240 ቴሌግራም ላይ በኦንላይ መማር እፈልጋለሁ የሚል አጭር መልዕክት አስቀምጡልን ስለ አመዘጋገቡ ሙሉ ማብራሪያ እንልክላቹሀለን።