ሙስሊም ከነፍሱ ጋር ያለው ግንኙነት
የረመዳን ወር ነፍስን ለመታደግ፣ እርሷን ለመተሳሰብ፣ወደ መልካም ቦታ ለመግራት መልካም የለውጥ አጋጣሚ ነው፡፡ ለውጥ የሚጀምረው ነፍስን ከማስተካከል ነው፡፡ ያለባትን ስህተት ለማስተካከል ሁልጊዜ የሚቀጥልና ተከታታይ ልማድ ሆኖ የሚቀር ክትትል ያስፈልጋታል፡፡ ይህ ክትትል ግለሰቡን ወደ ተሻለ መስመር ያደርሰዋል፡፡
يقول الحسن البصري – رحمه الله – : “المؤمن قوَّام على نفسه، يحاسب نفسَه لله – عز وجل – وإنما خفَّ الحسابُ يوم القيامة على قومٍ حاسَبوا أنفسَهم في الدنيا، وإنما شقَّ الحساب يوم القيامة على قوم أخَذوا هذا الأمرَ من غير محاسبة”.
ሀሰን አልበስሪ (ረዐ) እንዲህ ይላሉ፡ ሙእሚን የራሱ ነፍስ ላይ ብርቱ ነው፤ ለአላህ ብሎ ነፍሱን ይተሳሰባል፤በዚህ አለም ላይ ነፍሳቸውን የተሳሰቡ ሰዎች አላህ(ሱወ) ነገ (የውመል ቂያማ) ሂሳባቸውን ያቀልላቸዋል፡፡ ነፍሳቸውን ከመተሳሰብ የተዉ(የተዘናጉ) ሰዎችን ደግሞ አላህ ሂሳባቸውን ያከብድባቸዋል፡፡
https://t.me/alanisquranacademy
የረመዳን ወር ነፍስን ለመታደግ፣ እርሷን ለመተሳሰብ፣ወደ መልካም ቦታ ለመግራት መልካም የለውጥ አጋጣሚ ነው፡፡ ለውጥ የሚጀምረው ነፍስን ከማስተካከል ነው፡፡ ያለባትን ስህተት ለማስተካከል ሁልጊዜ የሚቀጥልና ተከታታይ ልማድ ሆኖ የሚቀር ክትትል ያስፈልጋታል፡፡ ይህ ክትትል ግለሰቡን ወደ ተሻለ መስመር ያደርሰዋል፡፡
يقول الحسن البصري – رحمه الله – : “المؤمن قوَّام على نفسه، يحاسب نفسَه لله – عز وجل – وإنما خفَّ الحسابُ يوم القيامة على قومٍ حاسَبوا أنفسَهم في الدنيا، وإنما شقَّ الحساب يوم القيامة على قوم أخَذوا هذا الأمرَ من غير محاسبة”.
ሀሰን አልበስሪ (ረዐ) እንዲህ ይላሉ፡ ሙእሚን የራሱ ነፍስ ላይ ብርቱ ነው፤ ለአላህ ብሎ ነፍሱን ይተሳሰባል፤በዚህ አለም ላይ ነፍሳቸውን የተሳሰቡ ሰዎች አላህ(ሱወ) ነገ (የውመል ቂያማ) ሂሳባቸውን ያቀልላቸዋል፡፡ ነፍሳቸውን ከመተሳሰብ የተዉ(የተዘናጉ) ሰዎችን ደግሞ አላህ ሂሳባቸውን ያከብድባቸዋል፡፡
https://t.me/alanisquranacademy