"ታላቅ ዲናዊ ኮርስ በጎንደር ከተማ"
በትራንስፖርት አለመመቻቸት ምክንያት በጎንደር ከተማ ለተከታታይ ሶስት ቀናት በሸይኽ አብዱልሐሚድ ያሲን አልለተምይ "ሃፊዞሁሏህ" ሊሰጥ የነበረው ኮርስ ተዘርዞ እንደነበር የሚታወስ ነው ሆኖም በአላህ ፈቃድ የፊታችን ጁሙዓ መጋቢት 03/ 2013 ከሰዓት በኋላ ጅማሮውን አድርጎ አስከ እሁድ መጋቢት 05/2013 ከቀኑ 10 ሰዓት ድረስ የሚካሄድ ይሆናል፡፡
ኮርሱን የሚሰጡት ፡- ታዋቂው ዓሊም ሸይኽ ዓብዱልሐሚድ ያሲን (አልለተምይ) - ሃፊዞሁሏህ - ይሆናሉ፡፡
ኮርሱ ፡- ሸይኽ ሙሐመድ ጀሚል ዘይኑ - ረሂመሁሏህ - “አቂደቱል ኢስላምያ ሚነልኪታቢ ወስ'ሱናህ” በሚል ርዕስ ባዘጋጁት አጭር የጥያቄና መልስ ኪታብ ዙሪያ ይሆናል፡፡
ኮርሱ የሚካሄደው ፡- “በመስጅድ አስ'ሱናህ”
አድራሻ፡- ቀበሌ 10 ብሪጋታ መውረጃ ጎን
ማሳሰቢያ ፡- - በዚህ ኮርስ ወንዶችም ሴቶችም መሳተፍ ይችላሉ፡፡
#ከተለያዩ የአገሪቱ አካባቢዎች በዝግጅቱ ላይ መሳተፍ ለምትፈልጉና ለምትችሉ ሁሉ ይህ ታላቅ አጋጣሚ እንዳያልፋችሁ
የባህር ዳር አህለሱና መሻይኾች ገፅ
https://t.me/alateriqilhaq
كن على بصيرة
በትራንስፖርት አለመመቻቸት ምክንያት በጎንደር ከተማ ለተከታታይ ሶስት ቀናት በሸይኽ አብዱልሐሚድ ያሲን አልለተምይ "ሃፊዞሁሏህ" ሊሰጥ የነበረው ኮርስ ተዘርዞ እንደነበር የሚታወስ ነው ሆኖም በአላህ ፈቃድ የፊታችን ጁሙዓ መጋቢት 03/ 2013 ከሰዓት በኋላ ጅማሮውን አድርጎ አስከ እሁድ መጋቢት 05/2013 ከቀኑ 10 ሰዓት ድረስ የሚካሄድ ይሆናል፡፡
ኮርሱን የሚሰጡት ፡- ታዋቂው ዓሊም ሸይኽ ዓብዱልሐሚድ ያሲን (አልለተምይ) - ሃፊዞሁሏህ - ይሆናሉ፡፡
ኮርሱ ፡- ሸይኽ ሙሐመድ ጀሚል ዘይኑ - ረሂመሁሏህ - “አቂደቱል ኢስላምያ ሚነልኪታቢ ወስ'ሱናህ” በሚል ርዕስ ባዘጋጁት አጭር የጥያቄና መልስ ኪታብ ዙሪያ ይሆናል፡፡
ኮርሱ የሚካሄደው ፡- “በመስጅድ አስ'ሱናህ”
አድራሻ፡- ቀበሌ 10 ብሪጋታ መውረጃ ጎን
ማሳሰቢያ ፡- - በዚህ ኮርስ ወንዶችም ሴቶችም መሳተፍ ይችላሉ፡፡
#ከተለያዩ የአገሪቱ አካባቢዎች በዝግጅቱ ላይ መሳተፍ ለምትፈልጉና ለምትችሉ ሁሉ ይህ ታላቅ አጋጣሚ እንዳያልፋችሁ
የባህር ዳር አህለሱና መሻይኾች ገፅ
https://t.me/alateriqilhaq
كن على بصيرة