እሜቴ የማታ ለሁሉም አንድ ቃላት ይመልሳሉ ፡
" ታለ አይቆጠርም"
ጉድ ወደኋላ አደለም ?
- " እንግዲህ አይዞዎ ፥ እግዚሐርም አለዎ ።" ይላል ያ መዝጋቢ ።
- " አይይይ... ምኑን አመጣኸዋ ? "
- " እንዴት ? "
- "ሰው ተተው ቆየ ብዬ "
- " ማን እግዚሐር ? "
- " አዎ ሰው ትቷል ። እርግፍ አርጎ ትቷል"
- " እኮ እግዚሐር ?"
- " አዎ የኔ ልጅ ። እሱም ቢሆን ታለ አይቆጠርም ። "
[ ሸ ሙ ኔ ]
" ታለ አይቆጠርም"
ጉድ ወደኋላ አደለም ?
- " እንግዲህ አይዞዎ ፥ እግዚሐርም አለዎ ።" ይላል ያ መዝጋቢ ።
- " አይይይ... ምኑን አመጣኸዋ ? "
- " እንዴት ? "
- "ሰው ተተው ቆየ ብዬ "
- " ማን እግዚሐር ? "
- " አዎ ሰው ትቷል ። እርግፍ አርጎ ትቷል"
- " እኮ እግዚሐር ?"
- " አዎ የኔ ልጅ ። እሱም ቢሆን ታለ አይቆጠርም ። "
[ ሸ ሙ ኔ ]