አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ህክምና እና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በሀገራዊው የ2017 አጋማሽ በተሰጠው ብሔራዊ የመውጫ ፈተና ከተፈተኑ 6 ትምህርት ክፍሎች ሦስቱ (3) 100% በማሰለፍ በኢትዮጵያ ትልቁን #ከፍተኛ ውጤት ማስመዝገቡን ገልጿል።
አጠቃላይ ከተፈተኑ 240 ተመራቂ ተማሪዎች 223 ወይም 93% በከፍተኛ ውጤት አልፈዋል።
እንኳን ደስ ያለን አላችሁ👏👏
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news
አጠቃላይ ከተፈተኑ 240 ተመራቂ ተማሪዎች 223 ወይም 93% በከፍተኛ ውጤት አልፈዋል።
እንኳን ደስ ያለን አላችሁ👏👏
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news