ፀደቀ‼️
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በርካታ ትችቶችን ሲያስተናግድ የነበረውን #የንብረት ታክስ ረቂቅ አዋጅን አፀደቀ‼️
👉ህዝቡ ዋጋ እየከፈለ ነው:-አባላቱ።
ቋሚ ገቢ ባላቸው ዜጎች ላይ ከፍተኛ ተጽእኖ ያሳድራል በሚል ስጋትና ትችት ሲቀርብበት የነበረው የንብረት ታክስ ረቂቅ አዋጅ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ጥር 6 ቀን 2017 ዓ.ም ቀርቦ ጸደቀ።
በአዋጁ በተደነገገው መሰረት ለማንኛውም ንብረት የሚከፈለው ታክስ መጠን ከንብረቱ የገበያ ዋጋ ወይም ምትክ ዋጋ 25 በመቶ እንዲሆን ተደርጓል።
"ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ የመጣው የከተማ ንብረት ዋጋ በበቂ ሁኔታ ታክስ እየተጣለበት ባለመሆኑ የመንግስት የገቢ ላይ እጥረትን አስከትሏል" ፤ "ይህም ሁኔታ በከተሞች ውስጥ ያለውን ያልተጣጣመ የኢኮኖሚ ተጠቃሚነት ላይ አስተዋጽኦ አድርጓል" ሲሉ የዕቅድ፣ በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ ደሳለኝ ወዳጄ በምክር ቤቱ ተገኝተው ለአባላቱ በሰጡት ማብራሪያ ገልጸዋል።
የፓርላማ አባላት በበኩላቸው ቋሚ ገቢ ባላቸው ዜጎች እና የመንግስት ሰራተኞች ላይ ከዚህ ቀደም የተጣሉ ታክሶች ሳይበቃ ላይ ሌላ ተጨማሪ ግብር እንዲከፍሉ መደረጉ ከፍተኛ ስጋት ይፈጥራል ሲሉ አሳስበዋል።
=======================
💎⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በርካታ ትችቶችን ሲያስተናግድ የነበረውን #የንብረት ታክስ ረቂቅ አዋጅን አፀደቀ‼️
👉ህዝቡ ዋጋ እየከፈለ ነው:-አባላቱ።
ቋሚ ገቢ ባላቸው ዜጎች ላይ ከፍተኛ ተጽእኖ ያሳድራል በሚል ስጋትና ትችት ሲቀርብበት የነበረው የንብረት ታክስ ረቂቅ አዋጅ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ጥር 6 ቀን 2017 ዓ.ም ቀርቦ ጸደቀ።
በአዋጁ በተደነገገው መሰረት ለማንኛውም ንብረት የሚከፈለው ታክስ መጠን ከንብረቱ የገበያ ዋጋ ወይም ምትክ ዋጋ 25 በመቶ እንዲሆን ተደርጓል።
"ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ የመጣው የከተማ ንብረት ዋጋ በበቂ ሁኔታ ታክስ እየተጣለበት ባለመሆኑ የመንግስት የገቢ ላይ እጥረትን አስከትሏል" ፤ "ይህም ሁኔታ በከተሞች ውስጥ ያለውን ያልተጣጣመ የኢኮኖሚ ተጠቃሚነት ላይ አስተዋጽኦ አድርጓል" ሲሉ የዕቅድ፣ በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ ደሳለኝ ወዳጄ በምክር ቤቱ ተገኝተው ለአባላቱ በሰጡት ማብራሪያ ገልጸዋል።
የፓርላማ አባላት በበኩላቸው ቋሚ ገቢ ባላቸው ዜጎች እና የመንግስት ሰራተኞች ላይ ከዚህ ቀደም የተጣሉ ታክሶች ሳይበቃ ላይ ሌላ ተጨማሪ ግብር እንዲከፍሉ መደረጉ ከፍተኛ ስጋት ይፈጥራል ሲሉ አሳስበዋል።
=======================
💎⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s