❤ መጽሐፈ መቃብያን ቀዳማዊ ክፍል 7 ❤
❤ምዕራፍ ፴፩፡-
-ያለ እግዚአብሔር ፈቃድ ነገሥታት እንደማይነግሡ መነገሩ
❤ምዕራፍ ፴፪፡-
-እግዚአብሔር ነገሥታትን ቃሌን ጠብቁ ማለቱ
❤ምዕራፍ ፴፫፡-
-እስራኤላውያን አምልኮቱን ቢተዉ መከራ እንደደረሰባቸው
❤ምዕራፍ ፴፬፡-
-ወንድም በወንድሙ ላይ መንግሥትም በመንግሥት ላይ እንደሚነሣ መነገሩ
❤ምዕራፍ ፴፭፡-
-የሚሰክሩ፣ ፍርድን የሚያዳሉና በመዳራት የሚኖሩ ሰዎች ወዮታ እንዳለባቸው
❤ምዕራፍ ፴፮፡-
-ትምክህት እንደሚያስቀጣ መነገሩ፣ መልካም የሠሩ ወደ ዘለዓለም ሕይወት ክፉ የሠሩ ወደ ዘለዓለም ቅጣት እንደሚሄዱ መነገሩ
❤❤❤የዕለቱ ጥያቄዎች❤❤❤
፩. ከሚከተሉት ውስጥ ትክክል የሆነው የቱ ነው?
ሀ. ነገሥታት ያለ እግዚአብሔር ፈቃድ አይነግሡም
ለ. እግዚአብሔር ትእዛዙን የሚጠብቁ መኳንንትንና ነገሥታትን ይወዳቸዋል
ሐ. እግዚአብሔር ለደጋግ ነገሥታት ኃይልንና ድልን ይሰጣቸዋል
መ. ሁሉም
፪. ከሚከተሉት ውስጥ ዳግም ምጽአት ሲቃረብ ይሆናሉ ከተባሉት መካከል ያልሆነው የቱ ነው?
ሀ. ሰላምና ፍቅር ይበዛል
ለ. ሕዝብ በሕዝብ ላይ ይነሣል
ሐ. ክርክር፣ ሰልፍ፣ ቸነፈር ይሆናል
መ. ለ እና ሐ
https://youtu.be/Rt1f_YGCUV0?si=P4AtKKw_VZ3-vkFP
❤ምዕራፍ ፴፩፡-
-ያለ እግዚአብሔር ፈቃድ ነገሥታት እንደማይነግሡ መነገሩ
❤ምዕራፍ ፴፪፡-
-እግዚአብሔር ነገሥታትን ቃሌን ጠብቁ ማለቱ
❤ምዕራፍ ፴፫፡-
-እስራኤላውያን አምልኮቱን ቢተዉ መከራ እንደደረሰባቸው
❤ምዕራፍ ፴፬፡-
-ወንድም በወንድሙ ላይ መንግሥትም በመንግሥት ላይ እንደሚነሣ መነገሩ
❤ምዕራፍ ፴፭፡-
-የሚሰክሩ፣ ፍርድን የሚያዳሉና በመዳራት የሚኖሩ ሰዎች ወዮታ እንዳለባቸው
❤ምዕራፍ ፴፮፡-
-ትምክህት እንደሚያስቀጣ መነገሩ፣ መልካም የሠሩ ወደ ዘለዓለም ሕይወት ክፉ የሠሩ ወደ ዘለዓለም ቅጣት እንደሚሄዱ መነገሩ
❤❤❤የዕለቱ ጥያቄዎች❤❤❤
፩. ከሚከተሉት ውስጥ ትክክል የሆነው የቱ ነው?
ሀ. ነገሥታት ያለ እግዚአብሔር ፈቃድ አይነግሡም
ለ. እግዚአብሔር ትእዛዙን የሚጠብቁ መኳንንትንና ነገሥታትን ይወዳቸዋል
ሐ. እግዚአብሔር ለደጋግ ነገሥታት ኃይልንና ድልን ይሰጣቸዋል
መ. ሁሉም
፪. ከሚከተሉት ውስጥ ዳግም ምጽአት ሲቃረብ ይሆናሉ ከተባሉት መካከል ያልሆነው የቱ ነው?
ሀ. ሰላምና ፍቅር ይበዛል
ለ. ሕዝብ በሕዝብ ላይ ይነሣል
ሐ. ክርክር፣ ሰልፍ፣ ቸነፈር ይሆናል
መ. ለ እና ሐ
https://youtu.be/Rt1f_YGCUV0?si=P4AtKKw_VZ3-vkFP