💝 ሁለተኛ መጽሐፈ መቃብያን ክፍል 3 💝
💝ምዕራፍ ፲፩፡-
-ሙሴ ሕዝቡን ሲመራ እንዳልተበሳጨ መገለጡ
-የእግዚአብሔርን ቃል ካልተላለፍን ፈቃዳችንን እንደሚያደርግልን መገለጡ
💝ምዕራፍ ፲፪፡-
-የእግዚአብሔርን ፈቃድ የማያደርጉ ሰዎች ወዮታ እንዳለባቸው
-ክፋትን የሚሠሩትን ሁሉ እግዚአብሔር እንደሚያጠፋቸው
-ጺሩጻይዳን እንደሞተ
💝ምዕራፍ ፲፫፡-
-ይህ ዓለም እንደሚያረጅና እንደሚያልፍ ተድላውም ለዘለዓለም እንደማይኖር ዐውቀው ያመኑ የመቃቢስ ልጆች ለጣዖት የተሠዋውን መሥዋዕት አንበላም በማለታቸው በሰማዕትነት ሰውነታቸው ለሞት እንደሰጡ
-ከንጉሥ ቁጣ የእግዚአብሔር ቁጣ እንደሚከፋ መነገሩ
💝ምዕራፍ ፲፬፡-
-ስለ ፈሪሳውያን፣ ስለ ሳምራውያን እና ስለሰዱቃውያን አስተምህሮ መነገሩ
💝ምዕራፍ ፲፭፡-
-ጻድቃን በዳግም ምጽአት ጊዜ በደስታ እንደሚኖሩ መገለጹ
-በዕለተ ምጽአት ሁሉ እንደ ሥራው እንደሚከፈለው
-ኃጥኣን በዕለተ ምጽአት ቀድሞ በሠሩት ክፉ ሥራ እንደሚጸጸቱና እንደሚያለቅሱ
💝💝💝የዕለቱ ጥያቄዎች💝💝💝
፩. እኛ የእግዚአብሔርን ፈቃድ ስንፈጽም እግዚአብሔር ለእኛ ምን ያደርግልናል?
ሀ. መልካም ፈቃዳችንን ያደርግልናል
ለ. በመከራችን ጊዜ ቸል አይለንም
ሐ. ኃጢአታችንን ያስተሠርይልናል
መ. ሁሉም
፪. ጺሩጻይዳንን የገደለው ማን ነው?
ሀ. መቃቢስ ዘይሁዳ
ለ. መቃቢስ ዘሞዓብ
ሐ. ጥልምያኮስ የተባለ መልአከ ሞት
መ. መብክዩስ
፫. ከሚከተሉት ውስጥ ትክክል ያልሆነው የቱ ነው?
ሀ. ይህች ዓለም የምታልፍና የምታረጅ ናት ተድላዋም ለዘለዓለም አይኖርም
ለ. የመቃቢስ ልጆች መከራ ሲጸናባቸው የጣዖት መሥዋዕትን በልተዋል
ሐ. በምድር ላይ ብዙ ዘመን ከመኖር በገነት አንዲት ቀን ደስ መሰኘት ይሻላል
መ. እግዚአብሔር ዘለዓለማዊ ነው
፬. ከሚከተሉት ውስጥ በትንሣኤ ጊዜ ሥጋችን ትቢያ ይሆናልና አይነሣም ነፍሳችን ግን ትነሣለች የሚሉት የትኞቹ ናቸው?
ሀ. ፈሪሳውያን
ለ. ሳምራውያን
ሐ. ሰዱቃውያን
መ. ሀ እና ለ
https://youtu.be/YErG3SRvW6w?si=LNRHXlMbYejy4GyZ
💝ምዕራፍ ፲፩፡-
-ሙሴ ሕዝቡን ሲመራ እንዳልተበሳጨ መገለጡ
-የእግዚአብሔርን ቃል ካልተላለፍን ፈቃዳችንን እንደሚያደርግልን መገለጡ
💝ምዕራፍ ፲፪፡-
-የእግዚአብሔርን ፈቃድ የማያደርጉ ሰዎች ወዮታ እንዳለባቸው
-ክፋትን የሚሠሩትን ሁሉ እግዚአብሔር እንደሚያጠፋቸው
-ጺሩጻይዳን እንደሞተ
💝ምዕራፍ ፲፫፡-
-ይህ ዓለም እንደሚያረጅና እንደሚያልፍ ተድላውም ለዘለዓለም እንደማይኖር ዐውቀው ያመኑ የመቃቢስ ልጆች ለጣዖት የተሠዋውን መሥዋዕት አንበላም በማለታቸው በሰማዕትነት ሰውነታቸው ለሞት እንደሰጡ
-ከንጉሥ ቁጣ የእግዚአብሔር ቁጣ እንደሚከፋ መነገሩ
💝ምዕራፍ ፲፬፡-
-ስለ ፈሪሳውያን፣ ስለ ሳምራውያን እና ስለሰዱቃውያን አስተምህሮ መነገሩ
💝ምዕራፍ ፲፭፡-
-ጻድቃን በዳግም ምጽአት ጊዜ በደስታ እንደሚኖሩ መገለጹ
-በዕለተ ምጽአት ሁሉ እንደ ሥራው እንደሚከፈለው
-ኃጥኣን በዕለተ ምጽአት ቀድሞ በሠሩት ክፉ ሥራ እንደሚጸጸቱና እንደሚያለቅሱ
💝💝💝የዕለቱ ጥያቄዎች💝💝💝
፩. እኛ የእግዚአብሔርን ፈቃድ ስንፈጽም እግዚአብሔር ለእኛ ምን ያደርግልናል?
ሀ. መልካም ፈቃዳችንን ያደርግልናል
ለ. በመከራችን ጊዜ ቸል አይለንም
ሐ. ኃጢአታችንን ያስተሠርይልናል
መ. ሁሉም
፪. ጺሩጻይዳንን የገደለው ማን ነው?
ሀ. መቃቢስ ዘይሁዳ
ለ. መቃቢስ ዘሞዓብ
ሐ. ጥልምያኮስ የተባለ መልአከ ሞት
መ. መብክዩስ
፫. ከሚከተሉት ውስጥ ትክክል ያልሆነው የቱ ነው?
ሀ. ይህች ዓለም የምታልፍና የምታረጅ ናት ተድላዋም ለዘለዓለም አይኖርም
ለ. የመቃቢስ ልጆች መከራ ሲጸናባቸው የጣዖት መሥዋዕትን በልተዋል
ሐ. በምድር ላይ ብዙ ዘመን ከመኖር በገነት አንዲት ቀን ደስ መሰኘት ይሻላል
መ. እግዚአብሔር ዘለዓለማዊ ነው
፬. ከሚከተሉት ውስጥ በትንሣኤ ጊዜ ሥጋችን ትቢያ ይሆናልና አይነሣም ነፍሳችን ግን ትነሣለች የሚሉት የትኞቹ ናቸው?
ሀ. ፈሪሳውያን
ለ. ሳምራውያን
ሐ. ሰዱቃውያን
መ. ሀ እና ለ
https://youtu.be/YErG3SRvW6w?si=LNRHXlMbYejy4GyZ