"ጣልያን በጨረቃ ሲገሰግስ አድሮ ሰፈሬ ድረስ መጥቶ ገጠመኝ። አምላክ ሀያላን ረድቶኝ ፈጀሁት። ደስ ብሎኛል ደስ ይበልህ!"
ዳግማዊ አፄ ምኒልክ ለፈረንሳዊዉ ሙሴ ሞንዶን ከፃፉለት የምስራች ደብዳቤ የተገኘ ቃል ነዉ።
አንኳን ለሰው ልጅ መኩሪያ ለሆነው የአድዋ ድል በሰላም አደረሳችሁ።
🔥🔥የካቲት 23, 1888 ዓ.ም
#Share_x5
#Join
@bunatech
@bunatechdiscussion
ዳግማዊ አፄ ምኒልክ ለፈረንሳዊዉ ሙሴ ሞንዶን ከፃፉለት የምስራች ደብዳቤ የተገኘ ቃል ነዉ።
አንኳን ለሰው ልጅ መኩሪያ ለሆነው የአድዋ ድል በሰላም አደረሳችሁ።
🔥🔥የካቲት 23, 1888 ዓ.ም
#Share_x5
#Join
@bunatech
@bunatechdiscussion