ዓለም ከመልእክታቱ አንፃር... dan repost
🟢🟡🔴
ታኅሣሥ 29 | የከበረች #የመድኃኔዓለም_የልደቱ ቀን ነች።
ይኸውም፥ ወር በገባ፦
⚜️ በ27 | እግዚአብሔር ወልድ/መድኃኔዓለም ለእኛ ድኅነት ተሰቅሎ የሞተበትን፣
⚜️ በ28 | እግዚአብሔር ወልድ/መድኃኔዓለም የተወለደበትን (በዘመነ ዮሐንስ) የጌና አማኑኤል (በ3ቱ ዘመናት)፣
⚜️ በ29 | እግዚአብሔር ወልድ/መድኃኔዓለም የተፀነሰበትን፣ የተወለደበትን፣ ከሙታን የተነሣበትን፣ ዳግም የሚመጣበትን በዓል (በዓለ እግዚአብሔር ወልድ የተባለውም ለዚህ ነው) እናከብራለን።
◦🍀◦🍀◦🍀◦
በተጨማሪ ታኅሣሥ 29 የነዚህ ቅዱሳን የልደት መታሰቢያ ነች፨ (ነገር ግን ከበዓላት ሁሉ የመድኃኔዓለም ልደቱ ይበልጣልና የእግዚአብሔር ወልድን በዓል ሰፊ ቦታ ሰጥተን እናከብረዋለን)
📍 ልደቶሙ #ለአብርሃ_ወአጽብሓ (ጽንሰታቸውም ልክ እንደጌታችን መጋቢት 29 ነው)
📍 ልደቱ #ለኢያሱ_መስፍን
📍 ልደቱ ለኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ( #ቅዱስ_አቤላክ/ባኮስ)
📍 ልደቱ #ለአባ_ጉባ (ከ9ኙ ቅዱሳን አንዱ)
📍 ልደቱ #ለቅዱስ_ላልይበላ (ላሊበላ)
📍 ልደቱ #ለቅዱስ_ነአኵቶ_ለአብ (ስንክሳር የተሰወረበት ቀን ይለዋል)
📍 ልደቱ #ለዳግማዊ_ቅዱስ_ቂርቆስ (የቅድስት ክርስቶስ ሠምራ የመጨረሻ ልጅ)
📍 ልደታ #ለቅድስት_ፍቅርተ_ክርስቶስ
📍 ልደቱ #ለቅዱስ_መዝራዕተ_ክርስቶስ
📍 ልደቱ #ለቅዱስ_ገብረ_መንፈስቅዱስ
📍ልደቱ #ለአባ_አብሳዲ ዘደብረ መጉና ልዕልት
በዛሬው ቀን ዕረፍታቸው የሆኑት፦
🔸 #ጻድቅ_ንጉሥ_አቃርዮስ ዐረፈ፣
🔸ገመላዊው #ቅዱስ_ቆሪል ዐረፈ፣
🔸#የአክሚም_ሰማዕታት መታሰቢያቸው ነው፡፡
✨🍀✨🍀✨
T.me/Ewnet1Nat
ታኅሣሥ 29 | የከበረች #የመድኃኔዓለም_የልደቱ ቀን ነች።
ይኸውም፥ ወር በገባ፦
⚜️ በ27 | እግዚአብሔር ወልድ/መድኃኔዓለም ለእኛ ድኅነት ተሰቅሎ የሞተበትን፣
⚜️ በ28 | እግዚአብሔር ወልድ/መድኃኔዓለም የተወለደበትን (በዘመነ ዮሐንስ) የጌና አማኑኤል (በ3ቱ ዘመናት)፣
⚜️ በ29 | እግዚአብሔር ወልድ/መድኃኔዓለም የተፀነሰበትን፣ የተወለደበትን፣ ከሙታን የተነሣበትን፣ ዳግም የሚመጣበትን በዓል (በዓለ እግዚአብሔር ወልድ የተባለውም ለዚህ ነው) እናከብራለን።
◦🍀◦🍀◦🍀◦
በተጨማሪ ታኅሣሥ 29 የነዚህ ቅዱሳን የልደት መታሰቢያ ነች፨ (ነገር ግን ከበዓላት ሁሉ የመድኃኔዓለም ልደቱ ይበልጣልና የእግዚአብሔር ወልድን በዓል ሰፊ ቦታ ሰጥተን እናከብረዋለን)
📍 ልደቶሙ #ለአብርሃ_ወአጽብሓ (ጽንሰታቸውም ልክ እንደጌታችን መጋቢት 29 ነው)
📍 ልደቱ #ለኢያሱ_መስፍን
📍 ልደቱ ለኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ( #ቅዱስ_አቤላክ/ባኮስ)
📍 ልደቱ #ለአባ_ጉባ (ከ9ኙ ቅዱሳን አንዱ)
📍 ልደቱ #ለቅዱስ_ላልይበላ (ላሊበላ)
📍 ልደቱ #ለቅዱስ_ነአኵቶ_ለአብ (ስንክሳር የተሰወረበት ቀን ይለዋል)
📍 ልደቱ #ለዳግማዊ_ቅዱስ_ቂርቆስ (የቅድስት ክርስቶስ ሠምራ የመጨረሻ ልጅ)
📍 ልደታ #ለቅድስት_ፍቅርተ_ክርስቶስ
📍 ልደቱ #ለቅዱስ_መዝራዕተ_ክርስቶስ
📍 ልደቱ #ለቅዱስ_ገብረ_መንፈስቅዱስ
📍ልደቱ #ለአባ_አብሳዲ ዘደብረ መጉና ልዕልት
በዛሬው ቀን ዕረፍታቸው የሆኑት፦
🔸 #ጻድቅ_ንጉሥ_አቃርዮስ ዐረፈ፣
🔸ገመላዊው #ቅዱስ_ቆሪል ዐረፈ፣
🔸#የአክሚም_ሰማዕታት መታሰቢያቸው ነው፡፡
✨🍀✨🍀✨
T.me/Ewnet1Nat