የሳይበር ደህንነት ወርን በማስመልከት የተደረገ ቆይታ
**********
5ኛው ሀገር አቀፍ የሳይበር ደህንነት ወር ከጥቅምት አንድ እስከ 30 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ ሲካሄድ ቆይቷል፡፡ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክም ወሩን በልዩ ልዩ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥራዎች አክብሯል፡፡
ከሳይበር ደህንነት ወር ጋር በተያያዘ የባንካችን ቴሌቪዥን ዝግጅት ክፍል ከባንኩ የመረጃ ሥርዓት ደህንነት ዳይሬክተር አቶ ስዩም ዳምጠው ጋር ቆይታ አድርጓል፡፡
በቆይታው ፡
• የመረጃ ሥርዓት ደህንነት ምን ማለት ነው?
• ባንካችን የደንበኞችን መረጃ እንዲሁም የዲጂታል አገልግሎቶቹን ደህንነት የተጠበቀ ለማድረግ ምን በመሥራት ላይ ይገኛል?
• ከዲጂታል አገልግሎቶች ጋር በተያያዘ መጭበርበሮችን ለመከላከል ከደንበኞች እና ከሌሎች ባለድርሻ አካላት ምን ይጠበቃል?
የሚሉ እና ሌሎች ጉዳዮችም ተዳሰውበታል፡፡ እንዲከታተሉት ጋብዘናል፡፡
https://youtu.be/Lyyj1IFG_1Y
**********
5ኛው ሀገር አቀፍ የሳይበር ደህንነት ወር ከጥቅምት አንድ እስከ 30 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ ሲካሄድ ቆይቷል፡፡ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክም ወሩን በልዩ ልዩ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥራዎች አክብሯል፡፡
ከሳይበር ደህንነት ወር ጋር በተያያዘ የባንካችን ቴሌቪዥን ዝግጅት ክፍል ከባንኩ የመረጃ ሥርዓት ደህንነት ዳይሬክተር አቶ ስዩም ዳምጠው ጋር ቆይታ አድርጓል፡፡
በቆይታው ፡
• የመረጃ ሥርዓት ደህንነት ምን ማለት ነው?
• ባንካችን የደንበኞችን መረጃ እንዲሁም የዲጂታል አገልግሎቶቹን ደህንነት የተጠበቀ ለማድረግ ምን በመሥራት ላይ ይገኛል?
• ከዲጂታል አገልግሎቶች ጋር በተያያዘ መጭበርበሮችን ለመከላከል ከደንበኞች እና ከሌሎች ባለድርሻ አካላት ምን ይጠበቃል?
የሚሉ እና ሌሎች ጉዳዮችም ተዳሰውበታል፡፡ እንዲከታተሉት ጋብዘናል፡፡
https://youtu.be/Lyyj1IFG_1Y