ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ተሐድሶ እንደሚያስፈልጋት፣ የሰሞኑ " ቤተክህነት ውስጥ አፍጥጦና አግጦ የታየው ጉበኝነትና የለየለት ስርቆት" እንደ ለምጽ የነደደ ምስክር ነው። ይህ እንኳ እየታየ ለመመለስ፣ ለመስተካከል ከሚደረገው ጥረት ይልቅ በማናቸውም መንገድ ተሐድሶን መግፋትና መጥላት ተያይዘውታል።
እኛ ኦርቶዶክስ፣ ተሐድሶ ያስፈልጋታል ስንል "ጴንጤ አልያም የፕሮቴስታንት ቅርጽ ሊኖራት ይገባል" እያልን አይደለም። ለወንጌል እውነት ተገዝታ፤ በትምህርቷና በሕይወቷ ወንጌል፤ ወንጌል እንድትሸትት፤ እግዚአብሔርን ከምታስቀናበት የፍጡር አምልኮ ነጻ እንድትወጣ ... በባህሏና በዐውዷ ወንጌል ይስረጽ እያልን ነው። ይህ ባይኾን ግን የደነደነ አንገት መሰበሩ አይቀርም።
የቴሌግራም አድራሻ - https://t.me/ebenezertek
እኛ ኦርቶዶክስ፣ ተሐድሶ ያስፈልጋታል ስንል "ጴንጤ አልያም የፕሮቴስታንት ቅርጽ ሊኖራት ይገባል" እያልን አይደለም። ለወንጌል እውነት ተገዝታ፤ በትምህርቷና በሕይወቷ ወንጌል፤ ወንጌል እንድትሸትት፤ እግዚአብሔርን ከምታስቀናበት የፍጡር አምልኮ ነጻ እንድትወጣ ... በባህሏና በዐውዷ ወንጌል ይስረጽ እያልን ነው። ይህ ባይኾን ግን የደነደነ አንገት መሰበሩ አይቀርም።
የቴሌግራም አድራሻ - https://t.me/ebenezertek