Postlar filtri


ለገርጂ፤ጉለሌ እና ጉርድሾላ ኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤቶች የተማሪዎች ወላጆች በሙሉ፡፡ የ2017 ዓ.ም ትምህርት ዘመን የ3ኛው ተርም የትምህርት አገልግሎት የመከፈያ ጊዜ ከጥር 27 ቀን 2017 ዓ.ም እስከ የካቲት 11 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ መሆኑን አውቃችሁ በተጠቀሱት ቀናቶች ውስጥ ክፍያውን እንድታጠናቅቁ በአክብሮት እናሳስባለን፡፡ኆኅተ ጥበብ አክሲዮን ማህበር


ለኢትዮ- ፖረንትስ ት/ቤት ተማሪ ወላጆች ወይም አሳዳጊዎች በሙሉ የመጀመሪያ ሴሜስተር ማጠቃለያ የተማሪዎች የፈተና ውጤት ሀሙስ ጥር 29/2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 2:30እስከ ቀኑ 6 ሰአት በት/ቤት ተገኝታችሁ እንድትወስዱ እናስታውቃለን። ት/ቤቱ


ለገርጂ፤ጉለሌ እና ጉርድሾላ ኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤቶች የተማሪዎች ወላጆች በሙሉ፡፡ የ2017 ዓ.ም ትምህርት ዘመን የ3ኛው ተርም የትምህርት አገልግሎት የመከፈያ ጊዜ ከጥር 27 ቀን 2017 ዓ.ም እስከ የካቲት 11 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ መሆኑን አውቃችሁ በተጠቀሱት ቀናቶች ውስጥ ክፍያውን እንድታጠናቅቁ በአክብሮት እናሳስባለን፡፡ኆኅተ ጥበብ አክሲዮን ማህበር
















Few of the Art works by our students



















20 ta oxirgi post ko‘rsatilgan.