የኢትዮጵያ ዩኒቨርሰቲ ተማሪዎች ስፖርት ፌስቲቫል በመካሄድ ላይ ይገኛል ፤ በወርልድ ቴኳንዶ 12 ተወዳዳሪዎች ወርቅ አግኝተዋል ፡
----------------------------------------------
በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጁ ዩኒቨርስቲ አዘጋጅነት ጥር 17/2017 ዓ.ም የተከፈተው የኢትዮጵያ ዩኒቨርስቲዎች ስፖርት ውድድር ቀጥሎ በመካሄድ ላይ ነው።
በወርልድ ቴኳንዶ በወንዶች በተደረጉ ውድድሮች በ80 ኪ.ግ ምድብ ፋሲል ላቀው ከደብረብርሃን ፣ በ74 ኪ.ግ ግዛቸው ደምሴ ከወልቂጤ ፣ በ68 ኪ.ግ አማኑኤል ዳንኤል ከባህር ዳር፣ በ63 ኪ.ግ. ፍቃዱ ዳንኤል ከሀዋሳ ፣ በ58 ኪ.ግ ተከታይ አደራው ከወላይታ ሶዶ ፣ በ54 ኪ.ግ ድሪባ ደበላ ከጅማ ዩኒቨርስቲ የወርቅ ሜዳሊያ አግኝተዋል። ሙሉ መረጃውን ለማግኘት ይህንን ሊንክ ይጫኑ፤ https://www.facebook.com/share/p/1CKojKRhZ9/
----------------------------------------------
በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጁ ዩኒቨርስቲ አዘጋጅነት ጥር 17/2017 ዓ.ም የተከፈተው የኢትዮጵያ ዩኒቨርስቲዎች ስፖርት ውድድር ቀጥሎ በመካሄድ ላይ ነው።
በወርልድ ቴኳንዶ በወንዶች በተደረጉ ውድድሮች በ80 ኪ.ግ ምድብ ፋሲል ላቀው ከደብረብርሃን ፣ በ74 ኪ.ግ ግዛቸው ደምሴ ከወልቂጤ ፣ በ68 ኪ.ግ አማኑኤል ዳንኤል ከባህር ዳር፣ በ63 ኪ.ግ. ፍቃዱ ዳንኤል ከሀዋሳ ፣ በ58 ኪ.ግ ተከታይ አደራው ከወላይታ ሶዶ ፣ በ54 ኪ.ግ ድሪባ ደበላ ከጅማ ዩኒቨርስቲ የወርቅ ሜዳሊያ አግኝተዋል። ሙሉ መረጃውን ለማግኘት ይህንን ሊንክ ይጫኑ፤ https://www.facebook.com/share/p/1CKojKRhZ9/