በክረምት መርሐግብር ትምህርታቸውን ሲከታተሉ ለቆዩ መምህራን የመውጫ ምዘና ነገ ቅዳሜ የካቲት 1/2017 ዓ.ም ይሰጣል።
በመምህርነት ሙያ ከዲፕሎማ ወደ መጀመሪያ ዲግሪ የትምህርት ደረጃ ማሻሻያ ስልጠና በክረምት መርሐግብር ለተከታታሉ መምህራን የመውጫ ምዘና እንደሚሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር መግለፁ ይታወቃል፡፡
ወደ መፈተኛ ማዕከል ስትሔዱ ማንነታችሁን የሚገልፅ መታወቂያ መያዝ የሚጠበቅባችሁ ሲሆን፤ እንደ ተንቀሳቃሽ ስልክ ያሉ የተከለከሉ ነገሮች ይዞ ወደ ፈተና ማዕከል መሔድ አይቻልም፡፡ ፈተናው ከመጀመሩ ከ30 ደቂቃ ቀድማችሁ ልትገኙ ይገባል፡፡
በመምህርነት ሙያ ከዲፕሎማ ወደ መጀመሪያ ዲግሪ የትምህርት ደረጃ ማሻሻያ ስልጠና በክረምት መርሐግብር ለተከታታሉ መምህራን የመውጫ ምዘና እንደሚሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር መግለፁ ይታወቃል፡፡
ወደ መፈተኛ ማዕከል ስትሔዱ ማንነታችሁን የሚገልፅ መታወቂያ መያዝ የሚጠበቅባችሁ ሲሆን፤ እንደ ተንቀሳቃሽ ስልክ ያሉ የተከለከሉ ነገሮች ይዞ ወደ ፈተና ማዕከል መሔድ አይቻልም፡፡ ፈተናው ከመጀመሩ ከ30 ደቂቃ ቀድማችሁ ልትገኙ ይገባል፡፡