🔵 የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር የመሠረተ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ድኤታ አቶ የትምጌታ አስራት የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራ ተቋራጮች ማህበር ባካሄደው ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባኤ ላይ ተገኝተው ካደረጉት የመክፈቻ ንግግር መካከል እነዚህን ነጥቦች አንሰተዋል፣
🔷የኮንስትራክሽን ዘርፋ ከአጠቃላይ የስራ ዕድል ፈጠራ ውስጥ ወሳኝ ሚና ይጫወታል። በአሁኑ ወቅት በየዓመቱ ከ150,000 በላይ ባለሙያዎች ወደ ዘርፋ እንደሚንቀሳቀስ የተለያዩ መረጃዎች ያሳያሉ።
🔷ባለፋት 26 ዓመታት በተሰሩ ስራዎች የአገር በቀል ተቋራጮች (የመንግስት የልማት ድርጅቶችን ጨምሮ ) ከፌደራል የመንገድ ፕሮጀክቶች በገንዘብ 54 በመቶ በፕሮጀክት ብዛት ደግሞ 79 በመቶ አካባቢ የሚሆነውን ኮንትራት በመፈረም እየተሳተፈ ነው። ይህ እውነታ ከብዙዎቹ የአፋሪካ ሀገራት ጋር ሲነፃፀር የተሻለ ነው።
🔷የኮንስትራክሽን ዘርፋ ከአጠቃላይ የስራ ዕድል ፈጠራ ውስጥ ወሳኝ ሚና ይጫወታል። በአሁኑ ወቅት በየዓመቱ ከ150,000 በላይ ባለሙያዎች ወደ ዘርፋ እንደሚንቀሳቀስ የተለያዩ መረጃዎች ያሳያሉ።
🔷ባለፋት 26 ዓመታት በተሰሩ ስራዎች የአገር በቀል ተቋራጮች (የመንግስት የልማት ድርጅቶችን ጨምሮ ) ከፌደራል የመንገድ ፕሮጀክቶች በገንዘብ 54 በመቶ በፕሮጀክት ብዛት ደግሞ 79 በመቶ አካባቢ የሚሆነውን ኮንትራት በመፈረም እየተሳተፈ ነው። ይህ እውነታ ከብዙዎቹ የአፋሪካ ሀገራት ጋር ሲነፃፀር የተሻለ ነው።