ገንዘብ እንዲከፍል የተወሰነበት የፍርድ ባለእዳ አፈጻጸም መዝገብ ሳይከፈት ገንዘቡን በፍርድ ባለመብት የባንክ አካውንት ቢያስገባ እና አፈጻጸሙ ሲጀመር የፍርድ ባለእዳ የተከፈለኝ ገንዘብ የለም ብሎ ቢከራከር አፈጻጸሙን የያዘው ፍርድ ቤት ገንዘቡ ከፍርድ ቤት ውጭ ተከፍሏል አልተከፈለም የሚለውን ማጣራት አለበት ከታች ያለው ውሳኔ
እዚህ ጋር የሚነሳው በሰበር መዝገብ ቁጥር 98263 ቅጽ 17 ላይ በፍርድ የተወሰነን ነገር በእርቅ ጨርሰናል ብሎ ፍርዱን ለማስለወጥ እርቁ ፍርድ ቤት ቀርቦ መመዝገብ እንዳለበት;ይህም መደረግ ያለበት በፍርድ የተገኘን መብት ፈጽሚያለው አልፈጸምኩም በሚል መቋጫ የሌለው ክርክር ስለሚከፍት ነው ከሚለው የሰበር አቋም ጋር እንዴት ይታያል
እዚህ ጋር የሚነሳው በሰበር መዝገብ ቁጥር 98263 ቅጽ 17 ላይ በፍርድ የተወሰነን ነገር በእርቅ ጨርሰናል ብሎ ፍርዱን ለማስለወጥ እርቁ ፍርድ ቤት ቀርቦ መመዝገብ እንዳለበት;ይህም መደረግ ያለበት በፍርድ የተገኘን መብት ፈጽሚያለው አልፈጸምኩም በሚል መቋጫ የሌለው ክርክር ስለሚከፍት ነው ከሚለው የሰበር አቋም ጋር እንዴት ይታያል