የሰ/መ/ቁ. 220119
ጥቅምት 1 ቀን 2015 ዓ.ም
የቅን ልቦና ገዥ
🔀🔀🔀
ወራሽነቱን በፍርድ ቤት አሳውጆ የቤት ስመ ንብረት ካዞረ ሰው ውል ለማዋዋል ስልጣን በተሰጠው አካል ፊት ቀርቦ የሽያጭ ውል በመፈፀም ቤት የገዛ ግለሰብ የቅን ልቦና ገዥ በመሆኑ በሌሎች ወራሾች ውሉ እንዲፈርስ የሚጠየቅበት አግባብ የለም።
ጥቅምት 1 ቀን 2015 ዓ.ም
የቅን ልቦና ገዥ
🔀🔀🔀
ወራሽነቱን በፍርድ ቤት አሳውጆ የቤት ስመ ንብረት ካዞረ ሰው ውል ለማዋዋል ስልጣን በተሰጠው አካል ፊት ቀርቦ የሽያጭ ውል በመፈፀም ቤት የገዛ ግለሰብ የቅን ልቦና ገዥ በመሆኑ በሌሎች ወራሾች ውሉ እንዲፈርስ የሚጠየቅበት አግባብ የለም።