በኤፍኤ ዋንጫ ማንችስተር ዩናይትድ ደካማውን ሌስተር ሲቲ በሜዳው ኦልድ ተራፎርድ በስንት መከራ 2ለ1 በማሸነፍ ወደ ሚቀጥለው ዙር ማለፍ ችሏል።
በሌላ በኩል ከትናት ወዲያ አርሰናል በኒውካስትል ተሸንፎ ከውድድሩ መሰናበቱ ይታወሳል።
ዘንድሮ የኤፍኤ ዋንጫን ማን ያነሳዋል? 🤔
#PremierLeague #ManchesterUnited #LeicesterCity #Arsenal #Newcastle
በሌላ በኩል ከትናት ወዲያ አርሰናል በኒውካስትል ተሸንፎ ከውድድሩ መሰናበቱ ይታወሳል።
ዘንድሮ የኤፍኤ ዋንጫን ማን ያነሳዋል? 🤔
#PremierLeague #ManchesterUnited #LeicesterCity #Arsenal #Newcastle