313 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ በችግር ውስጥ የነበሩ 313 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል።
ተመላሾቹ 208 ወንዶች፣ 92 ሴቶች እና 13 ጨቅላ ህጻናት መሆናቸውን የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ ያመላክታል።
ለተመላሽ ዜጎች ተገቢውን ድጋፍ በማድረግ ከቤተሰብ ጋር የማቀላቀል ስራ እየተከናወነ እንደሚገኝም ተገልጿል።
አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ በችግር ውስጥ የነበሩ 313 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል።
ተመላሾቹ 208 ወንዶች፣ 92 ሴቶች እና 13 ጨቅላ ህጻናት መሆናቸውን የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ ያመላክታል።
ለተመላሽ ዜጎች ተገቢውን ድጋፍ በማድረግ ከቤተሰብ ጋር የማቀላቀል ስራ እየተከናወነ እንደሚገኝም ተገልጿል።