በ740 ሚሊየን ብር የተገነባው የተቀናጀ የግብርና ግብዓትና ሜካናይዜሽን አገልግሎት ማዕከል ተመረቀ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ከ740 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባ የተቀናጀ የግብርና ግብዓትና ሜካናይዜሽን አገልግሎት ማዕከል ተመረቀ። በቦንጋ ከተማ የተገነባው ማዕከል የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) እና የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመኒቴ (ዶ/ር) በተገኙበት ተመርቆ መከፈቱን የክልሉ ኮሙዩኒኬሽን መረጃ አመላክቷል። ማዕከሉ በዓመት ከ150 ሺህ…
https://www.fanabc.com/archives/281954
አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ከ740 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባ የተቀናጀ የግብርና ግብዓትና ሜካናይዜሽን አገልግሎት ማዕከል ተመረቀ። በቦንጋ ከተማ የተገነባው ማዕከል የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) እና የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመኒቴ (ዶ/ር) በተገኙበት ተመርቆ መከፈቱን የክልሉ ኮሙዩኒኬሽን መረጃ አመላክቷል። ማዕከሉ በዓመት ከ150 ሺህ…
https://www.fanabc.com/archives/281954