የጌዴኦ ብሔር ዘመን መለወጫ “ዳራሮ” በዓል እየተከበረ ነው
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጌዴኦ ብሔር ዘመን መለወጫ “ዳራሮ” በዓል ከፍተኛ የመንግሥት ሥራ ሃላፊዎች በተገኙበት በዲላ ከተማ እየተከበረ ነው፡፡ በዓሉ ”ዳራሮ ለአንድነት፣ ለልማትና ለዕድገት” በሚል መሪ ሃሳብ እየተከበረ እንደሚገኝ የክልሉ ከሙኒኬሽን መረጃ አመላክቷል። በአከባበር ሥነ ሥርዓቱ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደን ጨምሮ የፈዴራልና የክልል ከፍተኛ የመንግስት…
https://www.fanabc.com/archives/281960
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጌዴኦ ብሔር ዘመን መለወጫ “ዳራሮ” በዓል ከፍተኛ የመንግሥት ሥራ ሃላፊዎች በተገኙበት በዲላ ከተማ እየተከበረ ነው፡፡ በዓሉ ”ዳራሮ ለአንድነት፣ ለልማትና ለዕድገት” በሚል መሪ ሃሳብ እየተከበረ እንደሚገኝ የክልሉ ከሙኒኬሽን መረጃ አመላክቷል። በአከባበር ሥነ ሥርዓቱ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደን ጨምሮ የፈዴራልና የክልል ከፍተኛ የመንግስት…
https://www.fanabc.com/archives/281960