ብሄራዊ ገዥ ትርክትን ለማስረጽ በትኩረት መስራት ይገባል – አቶ አሻድሊ ሃሰን
አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች በብልጽግና ፓርቲ ሁለተኛ መደበኛ ጉባዔ ውሳኔዎችና አቅጣጫዎች ላይ ተወያይተዋል፡፡ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሃሰን በዚህ ወቅት እንደገለጹት÷ፓርቲው በተለይም ከመጀመሪያው ጉባዔው ጀምሮ በማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ፓለቲካዊ ዘርፎች በርካታ ተጨባጭ ውጤቶችን ማስመዝገብ ችሏል። ክልሉ ሕዝቡን በማሳተፍ ሰላምን በዘላቂነት ለማፅናት ቀዳሚ…
https://www.fanabc.com/archives/281971
አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች በብልጽግና ፓርቲ ሁለተኛ መደበኛ ጉባዔ ውሳኔዎችና አቅጣጫዎች ላይ ተወያይተዋል፡፡ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሃሰን በዚህ ወቅት እንደገለጹት÷ፓርቲው በተለይም ከመጀመሪያው ጉባዔው ጀምሮ በማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ፓለቲካዊ ዘርፎች በርካታ ተጨባጭ ውጤቶችን ማስመዝገብ ችሏል። ክልሉ ሕዝቡን በማሳተፍ ሰላምን በዘላቂነት ለማፅናት ቀዳሚ…
https://www.fanabc.com/archives/281971