ኦክሎክ ሞተርስ ከማህበራት ጋር እርቅ መፈፀሙን አስታወቀ።
#FastMereja I ኦክሎክ ሞተርስ ከማህበራት ጋር እርቅ መፈፀሙን ዛሬ መጋቢት 01/2017 ዓም በተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ ተገለፀ።
ኦክሎክ ሞተርስ ለ65 ማህበራት ተሽከርካሪ ለማቅረብ ውል ፈፅመው ወደ ስራ ገብተው የነበረ ሲሆን በኦክሎክ እና በማህበሩ መካከል በተፈጠረ አለመግባባት 16 ማህበራት በድርጅቱ ላይ ክስ መስርተው የነበረ ሲሆን ዛሬ በተሰጠ ጋዜጣዊ ስድስት ማህበራት ክስ አቋርጠው እርቅ መፈፀማቸውን አስታውቋል።
በእርቁ መሰረት የማህበሩ አባላት መኪና የሚፈልጉ በሶስት ወራት ውስጥ መኪና ማስረከብ፣ ለቅድመ ክፍያ የከፈለው ክፍያ ተመላሽ እንዲደረግለት የፈለገ ደንበኛ በ45 ቀናት ውስጥ ገንዘቡ ተመላሽ እንዲደረግ ተግባብተን ወደ ትግበራ ስራ ገብተናል ብሏል።
ባለፈዉ ዓመት 800 የሚጠጉ ተሽከርካሪዎችን ለደንበኞች ማስተላለፋቸውን የድርጅቱ ስራ አስኪያጅ አቶ ታመነ ካሳሁን ገልጸው በያዝነዉ የበጀት ዓመት 400 ገደማ ተሸከርካሪዎችን ማስተላለፋቸውን ተናግሯል።
#ቢዝነስ
#FastMereja I ኦክሎክ ሞተርስ ከማህበራት ጋር እርቅ መፈፀሙን ዛሬ መጋቢት 01/2017 ዓም በተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ ተገለፀ።
ኦክሎክ ሞተርስ ለ65 ማህበራት ተሽከርካሪ ለማቅረብ ውል ፈፅመው ወደ ስራ ገብተው የነበረ ሲሆን በኦክሎክ እና በማህበሩ መካከል በተፈጠረ አለመግባባት 16 ማህበራት በድርጅቱ ላይ ክስ መስርተው የነበረ ሲሆን ዛሬ በተሰጠ ጋዜጣዊ ስድስት ማህበራት ክስ አቋርጠው እርቅ መፈፀማቸውን አስታውቋል።
በእርቁ መሰረት የማህበሩ አባላት መኪና የሚፈልጉ በሶስት ወራት ውስጥ መኪና ማስረከብ፣ ለቅድመ ክፍያ የከፈለው ክፍያ ተመላሽ እንዲደረግለት የፈለገ ደንበኛ በ45 ቀናት ውስጥ ገንዘቡ ተመላሽ እንዲደረግ ተግባብተን ወደ ትግበራ ስራ ገብተናል ብሏል።
ባለፈዉ ዓመት 800 የሚጠጉ ተሽከርካሪዎችን ለደንበኞች ማስተላለፋቸውን የድርጅቱ ስራ አስኪያጅ አቶ ታመነ ካሳሁን ገልጸው በያዝነዉ የበጀት ዓመት 400 ገደማ ተሸከርካሪዎችን ማስተላለፋቸውን ተናግሯል።
#ቢዝነስ