እኔ ጋሽህ ነኝ
ከማህጸን ስትወጣ አወኩህ
ደምና ስጋ ሳትለብስ ሰየምኩህ
መልኬን ስጤቼ በኔ አምሳል
ላትጠፋ በመዳፌ ተስለሀል
መስሎህ እንዳትኖር ከበርቴ
ለቀህ ሂድ ተለይ ሳትል ቤቴ
መንገድህን ምመራህ እኔ እያለሁ
ከቶ አትፍራ አትስጋ አይሀለሁ
አባትና እናት ሆኜ ስወልድህ
ኪዳኔ ይህኔ ፍጹም ላልተውህ
አይዞህ ጽና በርታ ፊቴ ተመላለስ
የዘመንህ ቁጥር እኔ ነኝ አስታውስ
ጎዳናህ ይጠበቃል ከቶ እንዳትሰናከል
ወላጅ ሆኜ ልሀለሁ ይህ ነው የኔ ቃል
ብቻህን አይደለህ ሺ ትውልድ አለህ
ከባህር አሸዋ ይልቅ ትበዛለህ
ቁጠር ከዋክብቱን የቤትህን ብዛት
ለብቻህ አልተውህም የትውልድ አባት
ስምህ ተጠርቷል ከስሜ ቀጥሎ
ልጅ ተበረለህልኝ ወርሽ ነህ ጠቅልሎ
የገባሁልህ ኪዳን አለና አትፍራ
እኔ ጋሽህ ነኝ አለሁ ከአንተ ጋራ
እኔ...ጋሻህ ..ነኝ
አለሁ ....ከአንተ ጋራራራ
📡📡 በ ጌታሁን አናሞ📡📡
“ከዚህ ነገር በኋላም የእግዚአብሔር ቃል በራእይ ወደ አብራም መጣ፥ እንዲህ ሲል፦ አብራም ሆይ፥ አትፍራ እኔ ለአንተ ጋሻህ ነኝ፤ ዋጋህም እጅግ ታላቅ ነው።”
— ዘፍጥረት 15፥1
https://t.me/reiseneh
#SHARE #SHARE
ግጥሜን ለኢየሱስ
💙እወዳችኋለሁ 💙
---------------------------------------------------------
SHARE
| @GITIM_ALEM |
| @GITIM_ALEM |
--------------------------------------------------------
SHARE
Contact me @abu_ND8
ከማህጸን ስትወጣ አወኩህ
ደምና ስጋ ሳትለብስ ሰየምኩህ
መልኬን ስጤቼ በኔ አምሳል
ላትጠፋ በመዳፌ ተስለሀል
መስሎህ እንዳትኖር ከበርቴ
ለቀህ ሂድ ተለይ ሳትል ቤቴ
መንገድህን ምመራህ እኔ እያለሁ
ከቶ አትፍራ አትስጋ አይሀለሁ
አባትና እናት ሆኜ ስወልድህ
ኪዳኔ ይህኔ ፍጹም ላልተውህ
አይዞህ ጽና በርታ ፊቴ ተመላለስ
የዘመንህ ቁጥር እኔ ነኝ አስታውስ
ጎዳናህ ይጠበቃል ከቶ እንዳትሰናከል
ወላጅ ሆኜ ልሀለሁ ይህ ነው የኔ ቃል
ብቻህን አይደለህ ሺ ትውልድ አለህ
ከባህር አሸዋ ይልቅ ትበዛለህ
ቁጠር ከዋክብቱን የቤትህን ብዛት
ለብቻህ አልተውህም የትውልድ አባት
ስምህ ተጠርቷል ከስሜ ቀጥሎ
ልጅ ተበረለህልኝ ወርሽ ነህ ጠቅልሎ
የገባሁልህ ኪዳን አለና አትፍራ
እኔ ጋሽህ ነኝ አለሁ ከአንተ ጋራ
እኔ...ጋሻህ ..ነኝ
አለሁ ....ከአንተ ጋራራራ
📡📡 በ ጌታሁን አናሞ📡📡
“ከዚህ ነገር በኋላም የእግዚአብሔር ቃል በራእይ ወደ አብራም መጣ፥ እንዲህ ሲል፦ አብራም ሆይ፥ አትፍራ እኔ ለአንተ ጋሻህ ነኝ፤ ዋጋህም እጅግ ታላቅ ነው።”
— ዘፍጥረት 15፥1
https://t.me/reiseneh
#SHARE #SHARE
ግጥሜን ለኢየሱስ
💙እወዳችኋለሁ 💙
---------------------------------------------------------
SHARE
| @GITIM_ALEM |
| @GITIM_ALEM |
--------------------------------------------------------
SHARE
Contact me @abu_ND8