የሻእባን መባቅያው ላይ ቆመን የረመዳን መግቢያን በጉጉት ስንጠብቅ... ጨረቃይቷ እንደ ፈገግታ ብቅ ብላ የራህመቱን ወር መዝለቅ ታበስረናለች።
:
ከሙዕሚኖች ልቦና ውስጥ ጥላቻና ቂምን ነቅላ ይቅርታን የምታነግስ ፡ የመኳረፍን ተራራ ንዳ የመከባበርና መዋደድን ድልድይ የምትገነባዋ!! ሁሉም ለይቅርታ ልቡን በሰፊው ከፍቶ ሁሉንም ይቅር ብያለሁ ፡ እኔም ሰው ነኝና በውልክፍክ አረማመዴ ያስቀየምኳቸው ሁሉ አውፍ ይበሉኝ!! ይላል..ረመዳን አንድ ጣቱን ሲያስገባ።
የይቅር ባይነት ሚዛናችን ሀቢባችን (ሰዐወ) ናቸው!
•
እነሆ ልባችንን ለይቅርታ በሰፊው ከፍተናል!! በህይወታችን ላይ እሾህ ሆናችሁ ማይፋቅ ጠባሳን ማይረሳ ህመምን፣ ማይሽር ቁስልን ያስታቀፋችሁን : ትንሽ ትልቁን ህመማችንን ትተን ለአሏህ ብለን ይቅር ብለናችኋል!!
ለምን አትሉንም??
ተፈቃሪያችን ﷺ እንዲህ ነበሩና !!
ለአሏህ ብለን
ይቅር ብለናል....
••ረ መ ዳ ን••
@heppymuslim29
:
ከሙዕሚኖች ልቦና ውስጥ ጥላቻና ቂምን ነቅላ ይቅርታን የምታነግስ ፡ የመኳረፍን ተራራ ንዳ የመከባበርና መዋደድን ድልድይ የምትገነባዋ!! ሁሉም ለይቅርታ ልቡን በሰፊው ከፍቶ ሁሉንም ይቅር ብያለሁ ፡ እኔም ሰው ነኝና በውልክፍክ አረማመዴ ያስቀየምኳቸው ሁሉ አውፍ ይበሉኝ!! ይላል..ረመዳን አንድ ጣቱን ሲያስገባ።
የይቅር ባይነት ሚዛናችን ሀቢባችን (ሰዐወ) ናቸው!
•
እነሆ ልባችንን ለይቅርታ በሰፊው ከፍተናል!! በህይወታችን ላይ እሾህ ሆናችሁ ማይፋቅ ጠባሳን ማይረሳ ህመምን፣ ማይሽር ቁስልን ያስታቀፋችሁን : ትንሽ ትልቁን ህመማችንን ትተን ለአሏህ ብለን ይቅር ብለናችኋል!!
ለምን አትሉንም??
ተፈቃሪያችን ﷺ እንዲህ ነበሩና !!
ለአሏህ ብለን
ይቅር ብለናል....
••ረ መ ዳ ን••
@heppymuslim29