ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን 612 ተማሪዎችን ዛሬ አስመርቋል።
ከተመራቂዎቹ መካከል 223 በድኅረ-ምረቃ ፕሮግራም ትምህርታቸውን የተከታተሉ ሲሆኑ፤ ቀሪዎቹ 389 ተማሪዎች በመደበኛ፣ በተከታታይ እና በክረምት መርሐግብሮች በመጀመሪያ ዲግሪ የተመረቁ ናቸው።
127 ተማሪዎች በህክምና ትምህርት የተመረቁ መሆናቸው ተገልጿል።
@minster_of_education
ከተመራቂዎቹ መካከል 223 በድኅረ-ምረቃ ፕሮግራም ትምህርታቸውን የተከታተሉ ሲሆኑ፤ ቀሪዎቹ 389 ተማሪዎች በመደበኛ፣ በተከታታይ እና በክረምት መርሐግብሮች በመጀመሪያ ዲግሪ የተመረቁ ናቸው።
127 ተማሪዎች በህክምና ትምህርት የተመረቁ መሆናቸው ተገልጿል።
@minster_of_education