ጎንደር ዩኒቨርሲቲ 366 የሕክምና ተማሪዎችን አስመርቋል።
ዩኒቨርሲቲው ዛሬ ያስመረቃቸው ተማሪዎች በተለያዩ የትምህርት መስኮች ከመጀመሪያ ዲግሪ እስከ ሦስተኛ ዲግሪ መርሐ ግብር ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የቆዩ ናቸው።
ዩኒቨርሲቲው የሕክምና ተማሪዎችን ሲያስመርቅ ይህ ለ40ኛ ጊዜ ነው።
@minster_of_education
ዩኒቨርሲቲው ዛሬ ያስመረቃቸው ተማሪዎች በተለያዩ የትምህርት መስኮች ከመጀመሪያ ዲግሪ እስከ ሦስተኛ ዲግሪ መርሐ ግብር ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የቆዩ ናቸው።
ዩኒቨርሲቲው የሕክምና ተማሪዎችን ሲያስመርቅ ይህ ለ40ኛ ጊዜ ነው።
@minster_of_education