መቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ 998 ተማሪዎችን አስመርቋል።
ዩኒቨርሲቲው በተለያዩ የትምህርት ፕሮግራሞች ስልጠናቸውን ተከታትለው ያጠናቀቁ የ5ኛ ዙር ተመራቂዎች የምረቃ ስነ-ስርዓት ዛሬ አካሒዷል።
@minster_of_education
ዩኒቨርሲቲው በተለያዩ የትምህርት ፕሮግራሞች ስልጠናቸውን ተከታትለው ያጠናቀቁ የ5ኛ ዙር ተመራቂዎች የምረቃ ስነ-ስርዓት ዛሬ አካሒዷል።
@minster_of_education