ወለጋ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያስተማራቸውን 2,717 ተማሪዎች አስመርቋል።
የተቋሙ 19ኛ ዙር ተመራቂዎች በመደበኛ እና በተከታተይ የትምህርት መርሐግብር በመጀመሪያ ዲግሪ፣ በሁለተኛ ዲግሪ እና በሦስተኛ ዲግሪ በተቋሙ ሦስት ካምፓሶች ትምህርታቸውን ተከታትለው ያጠናቀቁ መሆናቸው ተገልጿል።
@minster_of_education
የተቋሙ 19ኛ ዙር ተመራቂዎች በመደበኛ እና በተከታተይ የትምህርት መርሐግብር በመጀመሪያ ዲግሪ፣ በሁለተኛ ዲግሪ እና በሦስተኛ ዲግሪ በተቋሙ ሦስት ካምፓሶች ትምህርታቸውን ተከታትለው ያጠናቀቁ መሆናቸው ተገልጿል።
@minster_of_education