የቀጠለ👆👇
ጊዜው አልረፈደም እንዲስተካከል እንጠይቃለን። ካልተስተካከለ የእርስ በእርስ የአገልጋዮች ዕልቂት እንደሚፈጠር አስረግጨ መናገር እፈልጋለሁ። የአጥማቂው ጀሌዎች ሐሳብና ዕውቀት የሌላቸው መሆኑን ስንቶችን የአካል ጉዳተኛ እንዳደረጉ ሕይወት እንዳጠፉ የሚያውቅ ያውቀዋል። ዛሬም ያንን ሲደግሙትና አጥቢዎችን በጉልበት ሲወሩት ዝም የምንልበት ምክንያት አይኖርም።
እነ መምህር ገብረ መድኅን ዋጋ ከፍለው ሰጥ ያሰኙትንና ከምዕራብ ጎጃምና ከሌሎች ሀገረ ስብከቶች እንዳይንቀሳቀሱ ያደረጉትን ጉድ እናንተ በማን አለብኝነት ነፍስ ስትዘሩባቸው ማንም ዝም አይልም። ጦርነት ላይ ላለ ሕዝብ ሌላ ጦርነት አንፈልግም። ግን አይ ካላቸው አሁን ድሮ አይደለምና ዋጋ ትከፍላላችሁ።
ማኅበረ በኩራት ማለት የሐሳዊ መሲሕ መንገድ ጠራጊዎች ቡድን ነው።
ይድረስ
ለባሕር ዳር ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና ሥራ አስኪያጅ
የባሕር ዳር ሀገረ ስብከት ሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት
Mahibere Kidusan - ማኅበረ ቅዱሳን ባሕር ዳር ማእከል
ቤተ ክርስትያን ስትወረር ቁመን አናይም
ጊዜው አልረፈደም እንዲስተካከል እንጠይቃለን። ካልተስተካከለ የእርስ በእርስ የአገልጋዮች ዕልቂት እንደሚፈጠር አስረግጨ መናገር እፈልጋለሁ። የአጥማቂው ጀሌዎች ሐሳብና ዕውቀት የሌላቸው መሆኑን ስንቶችን የአካል ጉዳተኛ እንዳደረጉ ሕይወት እንዳጠፉ የሚያውቅ ያውቀዋል። ዛሬም ያንን ሲደግሙትና አጥቢዎችን በጉልበት ሲወሩት ዝም የምንልበት ምክንያት አይኖርም።
እነ መምህር ገብረ መድኅን ዋጋ ከፍለው ሰጥ ያሰኙትንና ከምዕራብ ጎጃምና ከሌሎች ሀገረ ስብከቶች እንዳይንቀሳቀሱ ያደረጉትን ጉድ እናንተ በማን አለብኝነት ነፍስ ስትዘሩባቸው ማንም ዝም አይልም። ጦርነት ላይ ላለ ሕዝብ ሌላ ጦርነት አንፈልግም። ግን አይ ካላቸው አሁን ድሮ አይደለምና ዋጋ ትከፍላላችሁ።
ማኅበረ በኩራት ማለት የሐሳዊ መሲሕ መንገድ ጠራጊዎች ቡድን ነው።
ይድረስ
ለባሕር ዳር ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና ሥራ አስኪያጅ
የባሕር ዳር ሀገረ ስብከት ሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት
Mahibere Kidusan - ማኅበረ ቅዱሳን ባሕር ዳር ማእከል
ቤተ ክርስትያን ስትወረር ቁመን አናይም