ቁራ ሲታመም... እራሱን በጉንዳን ያስወርራል
ቁራ ሲታመም ጉዳን በሚገኝበት አካባቢ ሄዶ ይቀመጣል። ከዚያም ክንፉን በመዘርጋት ጉንዳኖቹ ሰውነቱን እንዲወሩትና እንዲነክሱት ያፈቅዳል።
ቀራዎች ይህንን የሚያደርጉበት አስገራሚ ምክንያት አላቸው: ጉንዳኖች ሰውነታቸው ፎርሚክ አሲድ የተባለ የተፈጥሮ ፀረ-ተባይ ንጥረ ነገር ይረጫል። ይህ አሲድ ቁራው ፈንገሶችን፣ ባክቴሪያዎችን እና ጥገኛ ተህዋሲያንን ከሰውነቱ ላይ እንዲያስወግድ ይረዳዋል፤ ይህም ህክምና ሳያስፈልገው እንዲያገም ያስችለዋል።
ይህ ባህሪ "አንቲንግ" ተብሎ የሚጠራ ሲሆን በተለያዩ የአእዋፍ ዝርያዎች ላይ ተስተውሏል። ይህ የእንሰሳት ራስን የማከም ጥበብ ግሩም ምሳሌ ነው።
ተፈጥሮ ግን ድንቅ ናት!
ቁራ ሲታመም ጉዳን በሚገኝበት አካባቢ ሄዶ ይቀመጣል። ከዚያም ክንፉን በመዘርጋት ጉንዳኖቹ ሰውነቱን እንዲወሩትና እንዲነክሱት ያፈቅዳል።
ቀራዎች ይህንን የሚያደርጉበት አስገራሚ ምክንያት አላቸው: ጉንዳኖች ሰውነታቸው ፎርሚክ አሲድ የተባለ የተፈጥሮ ፀረ-ተባይ ንጥረ ነገር ይረጫል። ይህ አሲድ ቁራው ፈንገሶችን፣ ባክቴሪያዎችን እና ጥገኛ ተህዋሲያንን ከሰውነቱ ላይ እንዲያስወግድ ይረዳዋል፤ ይህም ህክምና ሳያስፈልገው እንዲያገም ያስችለዋል።
ይህ ባህሪ "አንቲንግ" ተብሎ የሚጠራ ሲሆን በተለያዩ የአእዋፍ ዝርያዎች ላይ ተስተውሏል። ይህ የእንሰሳት ራስን የማከም ጥበብ ግሩም ምሳሌ ነው።
ተፈጥሮ ግን ድንቅ ናት!