አሰልጣኝ ራውዳ ዓሊ የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ሴቶች ብሔራዊ ቡድን ከካሜሩን ጋር ለሚያደርገው የ2ኛ ዙር ከ17 ዓመት በታች ሴቶች ዓለም ዋንጫ የማጣርያ ጨዋታ ዝግጅት ለ23 ተጫዋቾች ጥሪ አድርገዋል።
https://www.soccerethiopia.net/football/99457/
https://www.soccerethiopia.net/football/99457/