Soccer Ethiopia


Kanal geosi va tili: Efiopiya, Amharcha
Toifa: ko‘rsatilmagan


The voice of Ethiopian football
For business enquiries ONLY
Tell: +251940018801
Email: ads@soccerethiopia.net

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Kanal geosi va tili
Efiopiya, Amharcha
Toifa
ko‘rsatilmagan
Statistika
Postlar filtri




የመቐለ 70 እንደርታ የቡድን አባላት በሕመም ላይ ለሚገኙት የመቐለ 70 እንደርታው ምክትል አሰልጣኝ ኮማንደር ዮሐንስ ሲሳይ የ600 ሺህ ብር ድጋፍ አድርገዋል።


በተጫዋችነት እና በአሰልጣኝነት በኢትዮጵያ እግርኳስ የራሱን አሻራ ያሰፈረው የቀድሞ የትራንስ ኢትዮጵያ እና ዋልታ ፖሊስ ትግራይ እንዲሁም የመቐለ 70 እንደርታ ምክትል አሰልጣኝ ሆኖ በመሥራት ላይ የነበረው ኮማንደር ዮሐንስ ሲሳይ በአሁኑ ወቅት በካንሰር በሽታ በከፍተኛ ሁኔታ ታሞ ይገኛል። በመሆኑም ሕክምናው በሀገር ውስጥ የማይሰጥ ስለሆነ ከኢትዮጵያ ውጭ ወጥቶ እንዲታከም የሕክምና ባለሙያዎች ማረጋገጫ ሰጥተዋል።

በመሆኑም ለሕክምናው ውጭ ሀገር በመሄድ እንዲታከም ለመላው የስፖርት ቤተሰብ የቀረበውን የድጋፍ ጥሪ በመቀበል የመቐለ 70 እንደርታ ተጫዋቾች እና የአሠልጣኝ ቡድን አባላት መዋጮ በማድረግ የ600 ሺ ብር ድጋፍ ማድረጋቸው ታውቋል። ሌሎች ክለቦችም ይህንን መልካም አርዓያ ያለውን ተግባር ተቀላቅለው ድጋፍ እንዲያደርጉ ጥሪ ቀርቧል።

ድጋፍ ለማድረግ 👇

ወ/ሮ ትብለፅ ገብረመስቀል

👉 የኢትዮጽያ ንግድ ባንክ | 1000184557375

👉 ወጋገን ባንክ | 0952411530101


GOFERE dan repost
😍 አርቲስቶች ፣ ድምፃውያን ፣ ጋዜጠኞች እና ቲክቶከሮችን በጎፈሬ ማሊያ ለማየት ዝግጁ ናችሁ? 🤩

ጎፈሬ የታዋቂ ሰዎች አዝናኝ የስፖርት ፌስቲቫል ውድድርን አጋር ሆነ

በቅዳሜ ሚዲያ እና አድቨርታይዚንግ አዘጋጅነት በአርቲስቶች ፣ ድምፃውያን ፣ ጋዜጠኞች እና ቲክቶከሮች መካከል ደማቅ ስፖርታዊ ውድድር ሊደረግ ቀን ተቆርጦለታል። ውድድሩ እንደ ፌስቲቫልነቱ አዝናኝ ከመሆኑ ባሻገር ለመቄዶንያ የአረጋዉያን እና የአእምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል ገቢ የማሰባሰቢያ በጎ ዓላማ ይዞ በደማቅ ሁኔታ ሚያዚያ 23 እና 26 የሚከናወን ይሆናል።

የኢትዮጵያውያን ኩራት የሆነው ጎፈሬም ውድድሩን በምርቶቹ እና በሽልማቶች ለማድመቅ የሁለት ዓመት የአጋርነት ስምምነት በዛሬው ዕለት ከቅዳሜ ሚዲያ እና አድቨርታይዚንግ ጋር ተፈራርሟል።

ዛሬ ቀትር ላይ በሀርመኒ ሆቴል በርካታ የጥበብ ባለሙያዎች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በተከናወነው የፊርማ ሥነ-ስርዓት እና ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ቅዳሜ ሚዲያ ከጎፈሬ ጋር ስምምነቱን ከፈፀመ በኋላ የአርቲስቶች፣ የድምፃውያን፣ የጋዜጠኞች እና የቲክቶከሮችን ቡድን በመወከል የቡድኖቹ አምበሎች ከውድድሩ በፊት የቃላት ጨዋታ የጀመሩበትን ፍልሚያ ከመድረክ ሆነው ጀምረዋል።

@goferesportswear


የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 26ኛ ሳምንት | የሶከር ኢትዮጵያ ምርጥ 11

https://youtu.be/RyU5hWYURkM?si=gDDS-nbRhsTrBfgE


Commercial Bank of Ethiopia - Official dan repost
ታታሪ ወጣቶች ነገን ዛሬ ይሠራሉ!

የታዳጊ ወጣቶች ቁጠባ ሒሳብ

========

የታዳጊ ወጣቶች ቁጠባ ሒሳብ በተለያዩ የገቢ ማስገኛ ሥራዎች ተሰማርተው ራሳቸውን የሚያስተዳድሩ ታዳጊ ወጣቶች ከሚያገኙት ገንዘብ በመቆጠብ ለነገ ስኬታቸው መሠረት የሚጥሉበት ነው።

• ከመደበኛው የቁጠባ ሒሳብ የተሻለ ወለድ ያስገኛል፡፡

• ዕድሜያቸው ከ14-17 ዓመት የሆኑ ታዳጊ ወጣቶች የሚከፍቱት ሒሳብ ነው፡፡

• ከወላጆቻቸው ወይም ከአሳዳጊዎቻቸው ጋር የሚኖሩ ወጣቶች ይህን የቁጠባ ሒሳብ በወላጆቻቸው ወይም በአሳዳጊዎቻቸው አማካኝነት መክፈት ይችላሉ።ታታሪ ወጣቶች ነገን ዛሬ ይሠራሉ!
#CBE #Teen #saving #youth #bank #Ethiopia


የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ የ23ኛ ሳምንት አጠቃላይ ውጤቶች ፣ የ24ኛ ሳምንት መርሐግብር ፣ የደረጃ ሰንጠረዥ እና የከፍተኛ ጎል አስቆጣሪዎች ደረጃ !


Betika Ethiopia Official Channel dan repost
ኦዶች ዛሬም ከፍ ብለዋል!
ታዲያ ምን ይጠብቃሉ? ለማሸነፍ በተመቻቹ ኦዶች ይወራረዱ!
አሁኑኑ Betika.et ላይ ብቻ!
ቤቲካ የአሸናፊዎች ቤት!


የፋሲል ከነማ የቡድን አባላት በህመም ላይ ለሚገኙት የመቐለ 70 እንደርታው ምክትል አሰልጣኝ ኮማንደር ዮሐንስ ሲሳይ ድጋፍ አድርገዋል

በተጫዋችነት እና በአሰልጣኝነት በኢትዮጵያ እግርኳስ የራሱን አሻራ ያሰፈረው የቀድሞ የትራንስ ኢትዮጵያና ዋልታ ፖሊስ ትግራይ እንዲሁም የመቐለ 70 እንደርታ ምክትል አሰልጣኝ ሆኖ በመስራት ላይ የነበረው ኮማንደር ዮሐንስ ሲሳይ በአሁኑ ወቅት በካንሰር በሽታ በከፍተኛ ሁኔታ ታሞ ይገኛል።በመሆኑም ህክምናው በሀገር ውስጥ የማይሰጥ ስለሆነ ከኢትዮጵያ ውጭ ወጥቶ እንዲታከም የህክምና ባለሙያዎች ማረጋገጫ ሰጥተዋል።

በመሆኑንም ለህክምናው ውጭ ሀገር በመሄድ እንዲታከም ለመላው የስፖርት ቤተሰብ የቀረበውን የድጋፍ ጥሪ በመቀበል የፋሲል ከነማ ተጫዋቾች እና የአሠልጣኝ ቡድን አባላት መዋጮ በማድረግ የ50 ሺ ብር ድጋፍ ማድረጋቸው ታውቋል።

የክለቡ አባላትም ሌሎች ክለቦች ይህንን መልካም አርዓያ ያለውን ተግባር ተቀላቅለው ድጋፍ እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርበዋል።

ድጋፍ ለማድረግ 👇

ወ/ሮ ትብለፅ ገብረመስቀል

👉 የኢትዮጽያ ንግድ ባንክ | 1000184557375

👉 ወጋገን ባንክ | 0952411530101



9 ta oxirgi post ko‘rsatilgan.