ሸይኽ ኢብን ዑሠይሚን ረሂመሁ አሏህ እንዲህ ብለዋል፡-
"የቀልብ መድረቅ ለማስወገድ ከሚረዱ አንዳንድ ሰበቦች መካከል፡- ቁርአንን በ"ተደቡር" በአስተውሎት በብዛት መቅራት፣ በምታነብበት ጊዜ፤ ይህ የአሏህ የተቀደሰ ንግግር እንደሆነ ማሰብ፣ የሰማያትና የምድር ፈጣሪ ንግግር እንጂ የሰው ልጆች ንግግር አለመሆኑን ማሰብ። በዚህ መልኩ ቁርኣን ከቀራህ፣ የርሱ ቃል ልብህ ውስጥ ይገዝፋል፣ ከእሱም ተጠቃሚ ትሆናለህ"።
(ተፍሲሩ ሱራቲ አል-አንዓም ገጽ 224)
"የቀልብ መድረቅ ለማስወገድ ከሚረዱ አንዳንድ ሰበቦች መካከል፡- ቁርአንን በ"ተደቡር" በአስተውሎት በብዛት መቅራት፣ በምታነብበት ጊዜ፤ ይህ የአሏህ የተቀደሰ ንግግር እንደሆነ ማሰብ፣ የሰማያትና የምድር ፈጣሪ ንግግር እንጂ የሰው ልጆች ንግግር አለመሆኑን ማሰብ። በዚህ መልኩ ቁርኣን ከቀራህ፣ የርሱ ቃል ልብህ ውስጥ ይገዝፋል፣ ከእሱም ተጠቃሚ ትሆናለህ"።
(ተፍሲሩ ሱራቲ አል-አንዓም ገጽ 224)