" ዓብዱረህማን ዑመር" dan repost
በታታኙ ኢኽዋን በሰሜን ወሎ በመርሳ
~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~
በሰሜን ወሎ ዞን በሀብሩ ወረዳ መርሳ ከተማ ሱንይ ወንድሞቻችን ኢስላምን ለመርዳት እና ተውሂድና ሱናን ለማጠናከር እየሱሩ ይገኛሉ ሀቅን የሚያስተምር ኡስታዝ ለዘላቂት ባያገኙም ይሄን ለማሳካት በልፋት ላይ ናቸው
አንዳንድ ጊዜ ሸይኽ አደም አዙበይር የተባሉ ሸይኽ ከሱዳን እየመጡ ያስተምራሉ ሰሞኑንም መጥተዋል
ሸይኸ አደም አዙበይር የሱዳን ሰው ሲሆኑ ግብፅ ላይ ያለው ታላቅ ዓሊም የሸይ ሙሀመድ ሰዒድ ረሰላን ተማሪ ናቸው
ታድያ ሸይኽ አደም የሱዳን ተዎላጅ ቢሆኑም ሰለፍዮች ዘንድ ዘረኝነት ቦታ ስለማይሰጠው የሀገራችንን የመርሳ ልጅ አግብተው ግብፅ ሀገር ይኖራሉ
የባለቤታቸውን ቤተሰብ ለመዘየር ወደ መርሳ በመጡበት ሰዓት ወደ ሀገራቸው እስኪመለሱ ድረስ አንዳንድ ሙሀዶራዎችንና ትንሽ የቂርዓት ደርስ በመስጠት ትክክለኛውን የነብያት ጥሪ በማካፈል ላይ ይገኛሉ
ታድያ በዚህ ሰራቸው ሀቅ ፈላጊ ሰለፍይ ወጣቶችን በማንቃትና ከተለያዩ ኮተቶች ከሸርከያትና ከቢድዓ እንዳይገቡ በትልቅ ትግል ባሉበት ሰዓት እና እንድሁም የሙስሊሙን አንድነት በሀቅ ላይ እያጠናከሩ እያበዙ ባሉበት ሰዓት ላይ
አንድነት የማይፈልጉ ግን በውሸት አንድነት ሰዎችን እናጭበረብራል ብለው የተነሱ የኢኽዋን ፊክራ ያለባቸው አካላቶች ይሄን እንቅስቃሴ ሲያዩ አይናቸው ደም እለበሰባቸው ና ያዙኝ ልቀቁኝ እያሉ ይገኛሉ
የመርሳ ኢኽዋኖች ይሄም ብቻ ሳይሆን ከአሁን በፊት በሀቅ ፈላጊና ሙስሊሙን ለማገልገል በሚንቀሳቀሱ ወጣቶች ላይ ብዙ ጫናዎችን በማድረስ ይታዎቃሉ
ለምሳሌ፦
1/ በቋሚነት ሲያስተምር የነበረ ጀማል ዘሀቤ ሚባለውን ኡስታዝ በማስፈራራት ፣ ስም በመለጠፍ ፣ ሙስሊሞችን በታታኝ በማለት ፣ የተለያዩ ሙከራዎችን በማድረስ አባረዋል
2/ከሌላ ቦታ መጥተው ትምህርት የሚቀስሙ ደረሶች ላይ/የመርሳ ተወላጅ ያልሆኑ ሰዎች ላይ እናንተ መጤዎች መንገደኛ የተለያዩ ስድቦችና ጫናዎች እያሳደሩ ይገኛሉ
3/በድን የማይታወቅ አድስ ቢድዓ መጥፎ ስራዎችን እሚቃዎሙ እና ወጣቱን በበጎ ስራ ላይ የሚያነሳሱ ወንድሞቻችንን በሽጉጥ ሳይቀር እያስፈራሩ ይገኛሉ
ለመሆኑ የመርሳ ኢከኽዋኖች እነማን ናቸው?
ብዙዎቹ አህባሽ ጋ ሲተሻሹ የነበሩና አህባሽም የነበሩ እንድሁም አባገትዮ ከሚባለው የሸርክ መናሀሪያ ተሳትፎ የነበራቸው ሲሆነ ከፊሎቹ ደግሞ ከአህባሽ ጋር ሰልጣንና ገንዘብ የመስጅድ ንብረት ሀላፊ መሆን ያጣላቸው ነበሩ
አሏህ ብሎት መርዘኛው አህባሽ ቀኑ ሲደርስ በሰለፍይ ወጣቶች ሰበብ ድምጥማጡ ሲጠፋ ኢኽዋኖች ተሸቀዳድመው መሪነትን ፣ ኮሚቴነትን ፣ በሁሉም ነገር አለን አለን ማለትን በፍጥነት ያዙ
ከዛም በመቀጠል የዛሬ አመት አካባቢ ከአህባሽ ጋ እንቀራረብ ብለው በሬ አርደው ወረላሎ ከሚባለው ሰፋር መስጅድ ውስጥ ጫት እየበሉ በውሸት ለቅሶ ከእንግድህ ታረቅን በውሸት አንድነት አንድ ሆን ብለው ኢኽዋን በመሪነት አህባሽ በተከታይነት ጨዋታውን ቀጠሉ
አደገኛው አህባሽ የኢኽዋንን ማንነት ሰለሚያውቁ በእምነታቸውም መተማመን እንደሌላቸው ጠንቅቀው ስለሚያቁ ዝናብ ቀርቷል ምክንያቱም የኛ ዱዓ ከ(❌ሙጄ❌) ከሚባለው ቀብር ላይ ማድማት ማረድ ሰለተውን ነው ብለው ሲጠይቁ በሀቅ በተውሂድ ያልተሰበሰበ የኢኽዋን ጥርቅም መስጅዱን ለአህባሽ ፈቅደው ሸርክ ሲያሰሩበት ቆዩ ✖️ሲጥል የነበረው ዝናብም አቆመ አህባሽም መስጅዱን በመቆለፍ ከዛ ቀን ጀምረው የራሳቸው አደረጉ
በጣም እሚገርመው ሰሞኑን አሰፓልቱ ዳር ያለውንም ትልቁን መሰጅድ ፈቅደው በጫት እና በቢድዓ ሲያንቋሽሹ ቆይተዋል
የመርሳም ኢኽዋኖችም ሆኑ በጠቅላላ ሀገሮች የሚገኙ ኢኽዋኖች ተግባራቸው ለሸርክ ሰዎች ጫት መቃሚያ መስጅድ ይፈቅዳሉ ትክክለኛውን የነብያቶች ሁሉ ጥሪ የሆነውን ተውሂድ የሚያስተምሩ ወንድሞችን ደግሞ ለአንድነት ሲባል መስጅድ ውስጥ አታስተምሩም እያሉ በየ መስጅዱ በር ማስታዎቂያ ይለጥፋሉ
ይገርማል {{{ለአንድነት ሲባል ተውሂድ አታስተምሩ ይባላል}}} ሰሞኑን መርሳ ላይ የለጠፉትን ማስታዎቂያ ከሰር መመልከት ይቻላል
ስለዚህ ኢኽዋኖችን አንድ እሚያደረጋቸው ነገር ሸርክ ፣ቢድዓ ፣ጫት፣ ሲሆን የሚለያያቸው ተውሂድና ሱና ነው እኛ ደግሞ አንድነት የሚመጣው ተውሂድን በማስተማር ከአህባሽ ከሱፍይ ከኢኽዋን በየ ቀኑ ቢያን አንድ ሰው እንኳ ወደ ሀቅ ቢመጣ እና ሀቅ ላይ በመሰብሰብ አንድ በመሆን ነው ብለናል
ታድያ ይሄን ስናደርግ ኮሚቴነት ና የመስጅድ ጥቅማጥቅም ሊለያቸው ያልፈለጉ ሰዎች ህብረተሰቡ ሀቅን ሙሉ በሙሉ ካወቀማ እኛ ተመልካች አናጣለን በሚል ስጋት የማይሞክሩት ሙከራ የለም
ይሄው ነው በሀገራችንም ደረጃ ሰዎች መጥፎ እያዩ ዝም ሚሉት ሀቅ ከመናገር የከለከላቸው ሀቅን ከተናገሩ ቤት መኪና የሚገዛላቸውን ሰው ማጣት ስላልፈለጉ ነው
ፁሁፌን ከመጨረሴ በፊት የመርሳ ሀቅ ፋላጊ ሰለፍይ ወጣቶች መልዕክታቸውን አስተላልፉልን ብለዋል
እሱም፦ 1/ከመርሳ ኢኽዋኖችም ሁኑ በሀገራችንም ደረጃ ያሏችሁን መሻይኽ የምትሏቸውን ሰዎች አምጡ በቁርዓን በሀድስ እንወያይ
2/ሌላ ደግሞ መወያየት ሲከብዳችሁ ስማችንን መጥፎ በመርጨት ህዝቡን በውሸት እምትመረዙ ሰዎች ረፉልን ብለዋል።
መጋቢት 16/7/2012 ዓል
"♦አብዱሮህማን ኡመር♦"
የተለያዩ "ሱናን" የተላበሱ እስላማውይ ግጥሞችና ስድ ፁሁፎች
የሚለቀቅበት የቴሌግራም ቻናል
ተቀላቀሉ> ^
~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~
በሰሜን ወሎ ዞን በሀብሩ ወረዳ መርሳ ከተማ ሱንይ ወንድሞቻችን ኢስላምን ለመርዳት እና ተውሂድና ሱናን ለማጠናከር እየሱሩ ይገኛሉ ሀቅን የሚያስተምር ኡስታዝ ለዘላቂት ባያገኙም ይሄን ለማሳካት በልፋት ላይ ናቸው
አንዳንድ ጊዜ ሸይኽ አደም አዙበይር የተባሉ ሸይኽ ከሱዳን እየመጡ ያስተምራሉ ሰሞኑንም መጥተዋል
ሸይኸ አደም አዙበይር የሱዳን ሰው ሲሆኑ ግብፅ ላይ ያለው ታላቅ ዓሊም የሸይ ሙሀመድ ሰዒድ ረሰላን ተማሪ ናቸው
ታድያ ሸይኽ አደም የሱዳን ተዎላጅ ቢሆኑም ሰለፍዮች ዘንድ ዘረኝነት ቦታ ስለማይሰጠው የሀገራችንን የመርሳ ልጅ አግብተው ግብፅ ሀገር ይኖራሉ
የባለቤታቸውን ቤተሰብ ለመዘየር ወደ መርሳ በመጡበት ሰዓት ወደ ሀገራቸው እስኪመለሱ ድረስ አንዳንድ ሙሀዶራዎችንና ትንሽ የቂርዓት ደርስ በመስጠት ትክክለኛውን የነብያት ጥሪ በማካፈል ላይ ይገኛሉ
ታድያ በዚህ ሰራቸው ሀቅ ፈላጊ ሰለፍይ ወጣቶችን በማንቃትና ከተለያዩ ኮተቶች ከሸርከያትና ከቢድዓ እንዳይገቡ በትልቅ ትግል ባሉበት ሰዓት እና እንድሁም የሙስሊሙን አንድነት በሀቅ ላይ እያጠናከሩ እያበዙ ባሉበት ሰዓት ላይ
አንድነት የማይፈልጉ ግን በውሸት አንድነት ሰዎችን እናጭበረብራል ብለው የተነሱ የኢኽዋን ፊክራ ያለባቸው አካላቶች ይሄን እንቅስቃሴ ሲያዩ አይናቸው ደም እለበሰባቸው ና ያዙኝ ልቀቁኝ እያሉ ይገኛሉ
የመርሳ ኢኽዋኖች ይሄም ብቻ ሳይሆን ከአሁን በፊት በሀቅ ፈላጊና ሙስሊሙን ለማገልገል በሚንቀሳቀሱ ወጣቶች ላይ ብዙ ጫናዎችን በማድረስ ይታዎቃሉ
ለምሳሌ፦
1/ በቋሚነት ሲያስተምር የነበረ ጀማል ዘሀቤ ሚባለውን ኡስታዝ በማስፈራራት ፣ ስም በመለጠፍ ፣ ሙስሊሞችን በታታኝ በማለት ፣ የተለያዩ ሙከራዎችን በማድረስ አባረዋል
2/ከሌላ ቦታ መጥተው ትምህርት የሚቀስሙ ደረሶች ላይ/የመርሳ ተወላጅ ያልሆኑ ሰዎች ላይ እናንተ መጤዎች መንገደኛ የተለያዩ ስድቦችና ጫናዎች እያሳደሩ ይገኛሉ
3/በድን የማይታወቅ አድስ ቢድዓ መጥፎ ስራዎችን እሚቃዎሙ እና ወጣቱን በበጎ ስራ ላይ የሚያነሳሱ ወንድሞቻችንን በሽጉጥ ሳይቀር እያስፈራሩ ይገኛሉ
ለመሆኑ የመርሳ ኢከኽዋኖች እነማን ናቸው?
ብዙዎቹ አህባሽ ጋ ሲተሻሹ የነበሩና አህባሽም የነበሩ እንድሁም አባገትዮ ከሚባለው የሸርክ መናሀሪያ ተሳትፎ የነበራቸው ሲሆነ ከፊሎቹ ደግሞ ከአህባሽ ጋር ሰልጣንና ገንዘብ የመስጅድ ንብረት ሀላፊ መሆን ያጣላቸው ነበሩ
አሏህ ብሎት መርዘኛው አህባሽ ቀኑ ሲደርስ በሰለፍይ ወጣቶች ሰበብ ድምጥማጡ ሲጠፋ ኢኽዋኖች ተሸቀዳድመው መሪነትን ፣ ኮሚቴነትን ፣ በሁሉም ነገር አለን አለን ማለትን በፍጥነት ያዙ
ከዛም በመቀጠል የዛሬ አመት አካባቢ ከአህባሽ ጋ እንቀራረብ ብለው በሬ አርደው ወረላሎ ከሚባለው ሰፋር መስጅድ ውስጥ ጫት እየበሉ በውሸት ለቅሶ ከእንግድህ ታረቅን በውሸት አንድነት አንድ ሆን ብለው ኢኽዋን በመሪነት አህባሽ በተከታይነት ጨዋታውን ቀጠሉ
አደገኛው አህባሽ የኢኽዋንን ማንነት ሰለሚያውቁ በእምነታቸውም መተማመን እንደሌላቸው ጠንቅቀው ስለሚያቁ ዝናብ ቀርቷል ምክንያቱም የኛ ዱዓ ከ(❌ሙጄ❌) ከሚባለው ቀብር ላይ ማድማት ማረድ ሰለተውን ነው ብለው ሲጠይቁ በሀቅ በተውሂድ ያልተሰበሰበ የኢኽዋን ጥርቅም መስጅዱን ለአህባሽ ፈቅደው ሸርክ ሲያሰሩበት ቆዩ ✖️ሲጥል የነበረው ዝናብም አቆመ አህባሽም መስጅዱን በመቆለፍ ከዛ ቀን ጀምረው የራሳቸው አደረጉ
በጣም እሚገርመው ሰሞኑን አሰፓልቱ ዳር ያለውንም ትልቁን መሰጅድ ፈቅደው በጫት እና በቢድዓ ሲያንቋሽሹ ቆይተዋል
የመርሳም ኢኽዋኖችም ሆኑ በጠቅላላ ሀገሮች የሚገኙ ኢኽዋኖች ተግባራቸው ለሸርክ ሰዎች ጫት መቃሚያ መስጅድ ይፈቅዳሉ ትክክለኛውን የነብያቶች ሁሉ ጥሪ የሆነውን ተውሂድ የሚያስተምሩ ወንድሞችን ደግሞ ለአንድነት ሲባል መስጅድ ውስጥ አታስተምሩም እያሉ በየ መስጅዱ በር ማስታዎቂያ ይለጥፋሉ
ይገርማል {{{ለአንድነት ሲባል ተውሂድ አታስተምሩ ይባላል}}} ሰሞኑን መርሳ ላይ የለጠፉትን ማስታዎቂያ ከሰር መመልከት ይቻላል
ስለዚህ ኢኽዋኖችን አንድ እሚያደረጋቸው ነገር ሸርክ ፣ቢድዓ ፣ጫት፣ ሲሆን የሚለያያቸው ተውሂድና ሱና ነው እኛ ደግሞ አንድነት የሚመጣው ተውሂድን በማስተማር ከአህባሽ ከሱፍይ ከኢኽዋን በየ ቀኑ ቢያን አንድ ሰው እንኳ ወደ ሀቅ ቢመጣ እና ሀቅ ላይ በመሰብሰብ አንድ በመሆን ነው ብለናል
ታድያ ይሄን ስናደርግ ኮሚቴነት ና የመስጅድ ጥቅማጥቅም ሊለያቸው ያልፈለጉ ሰዎች ህብረተሰቡ ሀቅን ሙሉ በሙሉ ካወቀማ እኛ ተመልካች አናጣለን በሚል ስጋት የማይሞክሩት ሙከራ የለም
ይሄው ነው በሀገራችንም ደረጃ ሰዎች መጥፎ እያዩ ዝም ሚሉት ሀቅ ከመናገር የከለከላቸው ሀቅን ከተናገሩ ቤት መኪና የሚገዛላቸውን ሰው ማጣት ስላልፈለጉ ነው
ፁሁፌን ከመጨረሴ በፊት የመርሳ ሀቅ ፋላጊ ሰለፍይ ወጣቶች መልዕክታቸውን አስተላልፉልን ብለዋል
እሱም፦ 1/ከመርሳ ኢኽዋኖችም ሁኑ በሀገራችንም ደረጃ ያሏችሁን መሻይኽ የምትሏቸውን ሰዎች አምጡ በቁርዓን በሀድስ እንወያይ
2/ሌላ ደግሞ መወያየት ሲከብዳችሁ ስማችንን መጥፎ በመርጨት ህዝቡን በውሸት እምትመረዙ ሰዎች ረፉልን ብለዋል።
መጋቢት 16/7/2012 ዓል
"♦አብዱሮህማን ኡመር♦"
የተለያዩ "ሱናን" የተላበሱ እስላማውይ ግጥሞችና ስድ ፁሁፎች
የሚለቀቅበት የቴሌግራም ቻናል
ተቀላቀሉ> ^