በወልዲያ አንዲት እናት በአንድ ጊዜ 4 ልጆችን በሰላም መገላገሏን የወልዲያ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ገለጸ።
የወልዲያ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የሚድዋይፍሪ ባለሞያ የሆኑት ወጋየው ገብሬ እንደገለጹት፤ሰላማዊት ደርቤ የተባለች የ31 ዓመት እናት በትናትናው እለት ንጋት ላይ 4 ሴት ልጆችን በሆስፒታሉ በሰላም ተገላግላለች፡፡
የወልዲያ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የሚድዋይፍሪ ባለሞያ የሆኑት ወጋየው ገብሬ እንደገለጹት፤ሰላማዊት ደርቤ የተባለች የ31 ዓመት እናት በትናትናው እለት ንጋት ላይ 4 ሴት ልጆችን በሆስፒታሉ በሰላም ተገላግላለች፡፡