በራያ ዩኒቨርሲቲ ባለፈው ሳምንት የተሰጠውን የመውጫ ፈተና ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል 96.25 በመቶዎቹ ፈተናውን ማለፋቸውን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።
የግል ኮሌጅ ተፈታኞችን ጨምሮ ከ400 በላይ ተማሪዎች ከጥር 26-30/2017 ዓ.ም የተሰጠውን የአጋማሽ ዓመት የመውጫ ፈተና በራያ ዩኒቨርሲቲ በመገኘት መውሰዳቸውን ከዩኒቨርሲቲው የተገኘ መረጃ ያሳያል፡፡
ትምህርት ሚኒስቴር ✅
✅ ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
የግል ኮሌጅ ተፈታኞችን ጨምሮ ከ400 በላይ ተማሪዎች ከጥር 26-30/2017 ዓ.ም የተሰጠውን የአጋማሽ ዓመት የመውጫ ፈተና በራያ ዩኒቨርሲቲ በመገኘት መውሰዳቸውን ከዩኒቨርሲቲው የተገኘ መረጃ ያሳያል፡፡
ትምህርት ሚኒስቴር ✅
✅ ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers