ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ በ2017 ዓ.ም በ35 ፕሮግራሞች 1481 ተማሪዎችን ሀገር አቀፍ የመውጫ ፈተና አስፈተኖ
👉 በ 13 ፕሮግራሞች 100%
👉 በ 8 ፕሮግራሞች ከ90%-99%
👉 በ 6 ፕሮገራሞች ከ 75%-89%
እንዲሁም እንደ ዩኒቨርሲቲ ካስፈተናቸው አጠቃላይ ተማሪዎች ውስጥ 👉87% የሚሆኑትን ማሳለፍ ችሏል፡፡
ዩንቨርስቲው ለዚህ ዉጤት መሳካት ባለድርሻ አካላትን አመስግኖ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፏል፡፡
ትምህርት ሚኒስቴር ✅
✅ ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
👉 በ 13 ፕሮግራሞች 100%
👉 በ 8 ፕሮግራሞች ከ90%-99%
👉 በ 6 ፕሮገራሞች ከ 75%-89%
እንዲሁም እንደ ዩኒቨርሲቲ ካስፈተናቸው አጠቃላይ ተማሪዎች ውስጥ 👉87% የሚሆኑትን ማሳለፍ ችሏል፡፡
ዩንቨርስቲው ለዚህ ዉጤት መሳካት ባለድርሻ አካላትን አመስግኖ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፏል፡፡
ትምህርት ሚኒስቴር ✅
✅ ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers