ተራዝሟል!
በመጀመሪያ ዲግሪ ተመርቃችሁ የብቃት ምዘና ፈተና ለመፈተን በመጠባበቅ ላይ ለምትገኙ የጤና ባለሙያዎች የፈተና ምዝገባው እስከ መጋቢት 10/2017 ዓ.ም የተራዘመ መሆኑን ጤና ሚኒስቴር አሳውቋል፡፡
የአመልካቾች ምዝገባ ከየካቲት 24/2017 ዓ.ም እስከ መጋቢት 07/2017 ዓ.ም ድረስ ሲከናወን መቆየቱ ይታወቃል።
ይሁን እንጂ አንዳንድ ተመራቂዎች የቴምፖራሪ ዲግሪ ያልደረሰላቸው መሆኑንና (ቴምፖራሪ ዲግሪ መያዝ ግዴታ በመሆኑ) ምዝገባው እንዲራዘምላቸው መጠየቃቸውን ተከትሎ፤ ምዝገባው ለተጨማሪ ሦስት ቀናት ማለትም እስከ መጋቢት 10/2017 ዓ.ም የተራዘመ መሆኑን ሚኒስቴሩ ገልጿል፡፡
ትምህርት ሚኒስቴር ✅
✅ ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
በመጀመሪያ ዲግሪ ተመርቃችሁ የብቃት ምዘና ፈተና ለመፈተን በመጠባበቅ ላይ ለምትገኙ የጤና ባለሙያዎች የፈተና ምዝገባው እስከ መጋቢት 10/2017 ዓ.ም የተራዘመ መሆኑን ጤና ሚኒስቴር አሳውቋል፡፡
የአመልካቾች ምዝገባ ከየካቲት 24/2017 ዓ.ም እስከ መጋቢት 07/2017 ዓ.ም ድረስ ሲከናወን መቆየቱ ይታወቃል።
ይሁን እንጂ አንዳንድ ተመራቂዎች የቴምፖራሪ ዲግሪ ያልደረሰላቸው መሆኑንና (ቴምፖራሪ ዲግሪ መያዝ ግዴታ በመሆኑ) ምዝገባው እንዲራዘምላቸው መጠየቃቸውን ተከትሎ፤ ምዝገባው ለተጨማሪ ሦስት ቀናት ማለትም እስከ መጋቢት 10/2017 ዓ.ም የተራዘመ መሆኑን ሚኒስቴሩ ገልጿል፡፡
ትምህርት ሚኒስቴር ✅
✅ ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers