በሀገሪቱ የሚገኙ ትምህርት ቤቶችን በዲጂታል የመመዝገብ (School Mapping) ሥራ ጀምረናል። - ትምህርት ሚኒስቴር
ከሕዝብ ለቀረቡ ጥያቄዎች ምላሽ የሰጡት የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)፤ በሀገሪቱ ውስጥ የሚገኙ ትምህርት ቤቶችን በሙሉ ቴክኖሎጂን በመጠቀም ማፕ የማድረግ ሥራ እየተሰራ እንደሚገኝ ገልፀዋል።
በዚህም ትምህርት ቤቶቹ በሚገኙባቸው አካባቢዎች ያሉ ተማሪዎች ብዛትን በማየት የት ነው ትምህርት ቤት መገንባት የሚያስፈልገው የሚለውን በደረጃ ለይተናል ብለዋል።
በጉዳዩ ላይ ከክልል ትምህርት ቢሮዎች ኃላፊዎች ጋር መወያየታቸውንም ሚኒስትሩ ጠቁመዋል።
በ School Mapping ፕሮጀክቱ አማካኝነት የተጎዱ እንዲሁም ትምህርት ቤት በጣም የሚያስፈልጋቸው አካባቢዎች ተለይተው፥ ዝርዝር እየወጣ መሆኑን ተናግረዋል።
ፕሮጀክቱ ሙሉ ለሙሉ ሲተገበር የትምህርት ቤት አቅርቦት ለሁሉም በእኩል ለማዳረስ ያስችላል ብለዋል።
ትምህርት ሚኒስቴር ✅
✅ ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
ከሕዝብ ለቀረቡ ጥያቄዎች ምላሽ የሰጡት የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)፤ በሀገሪቱ ውስጥ የሚገኙ ትምህርት ቤቶችን በሙሉ ቴክኖሎጂን በመጠቀም ማፕ የማድረግ ሥራ እየተሰራ እንደሚገኝ ገልፀዋል።
በዚህም ትምህርት ቤቶቹ በሚገኙባቸው አካባቢዎች ያሉ ተማሪዎች ብዛትን በማየት የት ነው ትምህርት ቤት መገንባት የሚያስፈልገው የሚለውን በደረጃ ለይተናል ብለዋል።
በጉዳዩ ላይ ከክልል ትምህርት ቢሮዎች ኃላፊዎች ጋር መወያየታቸውንም ሚኒስትሩ ጠቁመዋል።
በ School Mapping ፕሮጀክቱ አማካኝነት የተጎዱ እንዲሁም ትምህርት ቤት በጣም የሚያስፈልጋቸው አካባቢዎች ተለይተው፥ ዝርዝር እየወጣ መሆኑን ተናግረዋል።
ፕሮጀክቱ ሙሉ ለሙሉ ሲተገበር የትምህርት ቤት አቅርቦት ለሁሉም በእኩል ለማዳረስ ያስችላል ብለዋል።
ትምህርት ሚኒስቴር ✅
✅ ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers