#NGAT
ሦስተኛው ዙር ብሔራዊ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ዛሬ መጋቢት 12/2017 ዓ.ም ተሰጥቷል።
ፈተናው በመላ ሀገሪቱ በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ በሚገኙ የፈተና ማዕከላት ሲሰጥ ውሏል።
ምስል፦ ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ እና ዲላ ዩኒቨርሲቲ
ትምህርት ሚኒስቴር ✅
✅ ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
ሦስተኛው ዙር ብሔራዊ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ዛሬ መጋቢት 12/2017 ዓ.ም ተሰጥቷል።
ፈተናው በመላ ሀገሪቱ በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ በሚገኙ የፈተና ማዕከላት ሲሰጥ ውሏል።
ምስል፦ ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ እና ዲላ ዩኒቨርሲቲ
ትምህርት ሚኒስቴር ✅
✅ ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers