በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የ2017 አጋማሽ የመውጫ ፈተና ተፈታኞች ከላይ በተያያዘው ፕሮግራም መሰረት የተመደባችሁበትን የፈተና ቀን፣ሰዓት እንዲሁም የመፈተኛ ቦታ እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡ ስለዚህ ከፈተናው ሰዓት 30 ደቂቃ ቀድማችሁ እንድትገኙ እናሳስባለን፡፡
ማሳሰቢያ፡ ለፈተና ስትመጡ ማንኛውንም የኤለክትሮኒክስ መሳሪያ (ስልክ፣ ሰዓት…) መያዝ አይፈቀድም፡፡
ማሳሰቢያ፡ ለፈተና ስትመጡ ማንኛውንም የኤለክትሮኒክስ መሳሪያ (ስልክ፣ ሰዓት…) መያዝ አይፈቀድም፡፡